ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
በእውነት መጥፊያችሁና መዋረዳችሁ ቅርብ እንደሆነ ከአንደበታችሁ ላይ እናየዋለን እኛ የመንፈስን ዲያብሎስ ጥልቅ ስራና ሚስጥር ካስተማሩን በፃድቁ ተክለሐይማኖት መንፈስ የመጡት አባቶቻችን አስተምረውናን ፣የሐያቶቻችንና የአባቶቻችንን የዛርና የጨሌ ያመጭሳና የጨቛር አዛዝኤልን እርኩስ መንፈስ በጥቅስ ሳይሆን በፆም በፀሎት በስግደትና በስጋወ ደሙ የታተምን የተግባር ልጆች በመሆናችን የናንተን ዲያብሎስ እየቀጠቀጥን በመላእክቱ በእመ ብርሐን በልጇ በኢየሱስ ስም አንበርክከነዋል ፡ክብር ምስጋና ለፈጣሪና ለትግሁ አባቶቻችን ይሁን ።አሜን ያላችሁ በላይክ እናመስግን ቤተሰቦቼ
አጥማቂወች ብላቹ ከመቃወም ይልቅ ለምንአጥማቂወችን ጠርታቹ ፍት ለፍት አትነጋገሩም 40 አመት ሙሉ በትችት በነቀፋትኖራላቹ መልስ የሌለዉ ነገር እየወጣቹ ከምትቃወሙ ሕዝብ ግራ አታጋቡት ሕዝብ ብሖን ነቅተዋል ሐይማቱ አጥብቆ የያዘዉእናነተ አጥማቂወች ብላቹ የምትጠርዋቸዉአባቶች ናቸዉ አባቶቻችን እነ መምሕር ግርማ ወንድሙ ወደ ንስሐ ቅርባን ያደረሱትአባት ናቸዉ እናንተ አጥማቅወች ብላቹ የምትቃወሙ አባቶች ናቸዉ በሚለንኖች የሚሖን ሕዝበ ክርስትያን አርቶ ዶክስ ፈርሐ እግዚአብሔር ይዘዉ እደምሔድ ያደረገቱ አቦታችን ናቸዉ የዘመናችን ሐወርያ መምሕር ግርማ ወንድሙ እድሜን ጤና ይስጣቸዉ ተቃዊሞች አንድ ጥያቄ ልጠይቃቹ ለምንድ ነዉ በቤተክርስትያን ያሉት ቄሶች መስለዉአስማቶኛች የጠቃይ ጥርቅም አትቃወሙም ? ቤተክርስትያን ሕግና ስርአት አላት አዉነትበሕገና ስርአት የተመራች ናት ?ለምንድነዉ ሰይጣን ቤተክርስትያን ገብቶከካን እኩል የሚያስቀድሰዉ ?ካሕን እራሱ የቤተክርስትያን ሕግና ስርአትይዞ ስለማይሔድ አይደለምን ? ከመቼ ጀምሮ በቤተክርስትያን ቡና የሚፈላስኒ ና ጀበና ተዘቅዝቆ አይደለም ቡና የሚፈላ የቤተክርስትያን አቦቶች አይደለሙን ከቅዳሴ ወጥተዉ በቤተክርስትያን ጎን ተጎዝግዞዉ ቡና እየጠጡ የሚዉሉት ለምንድነዉ የቤተክርስትያን ሕግና ስርአት የማተስከብሩት ? የመፅሐፍ ቁዱስ ጥቅስ እየጠቀሳቹ በማይመለከትበት ቦታ እያስገባቹ አጥማቂወች እያላቹ አትስበኩን ሐይማኖታችን እምነታችን አጥብቀን እናቃለንእናመሰግናለን !!!
ሲጀመር አጥማቂያን የሚከተል ሰው ሀይማኖተኛ አይባልም።
ታዲያ የቤተክርስቲያን ቅማል የሆናቹህ ጠንቆይ አስጠንቆይ ደብተራን እንከተልን ?????? እኛማ አምልኮ እግዚያብሔርን በተግባር ያስተማሩንን እነመምህር ግርማን እንቀበላቸዋለን አይተን መንገዳቸዉን ተቀብለናል ማንም አያስቀርንም
አሜን አሜን አሜን ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ሀገራችንንን ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነታችንን ሰላም ያድርግልን
አሜን
Amen amen amen Kal hiewet yasemalen wedmachn tbrekln !!!
አሜን ጠፍተሻል ግን
Ya ewnet new tfchlew wendmie besolotachu asbun Eski 🙏🏼
@@fifi-ts7kqእግዚአብሔር ያስበን እህቴ
😂😂😂😂😂😂
የሰዉን ችግር ሳትረዳ አትፍረድ አንተም እንደ አንዳንዶቹ ጥበብ ነው ብለህ ተዋርሰሀል መሰለኝ ህዝብ ከዲያብሎስ እስራት ነፃ አይዉጣ ነው ምትሉት ልቦና ይስጥህ
እኔ ከአጥማቂዎቹ የሚያናድዱኝ ደጋፊዎቹ ናቸው ለምን ሰው ናቸው ይሳሳታሉ ብሊቹህ አታስቡም በመጽሐፍ ቅዱስ የፃድቃን ኃጥያታቸው የተፃፈው እኮ እኳን እኛ ቅዱሳንም ይሳሳታሉ የሰው ፍፁም የለውም ለማለት ነው
Amen 🙏
የነሱ ተከታዮች እግዚአብሔር ይፍታ የማይባሉ እሰረኞች ናቸው
ክርስቲያንነታችሁ ያጠራጥራል በእውነት። አይይ ደሞስ እሱ ላይክ ማድረጉ ያሳዝናል ክርስትናሁ እውቀት ብቻ ነው እንዴ
ምድረ ስር ማሽ ቅጠል በጣሽ ተቃጠሉ አገልግሎቱ እንደሆነ ይቀጥላል። እንዴት ሰው አጋንንት ለምን ወጣ ብሎ ይህን ሁሉ አመት ለአጋንንት ሲከራከር ይውላል።
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን ❤❤❤
አሜን እንኳን አብሮ አደረሰን
ከውነተኛ አጥማቂዋች ጋር ምንከተላቸው መዳን ስለምንፈልግ ነው ብዙ ሰው ድነዋል ፈጣራያቸውን አመስገንዋል
እንኳን አደረሠን
አንተማ አባትህ ከባድ ደብተራ ነዉ እግዚአብሔር ይርዳቹ
እረ አሱ ራሱ ደብተራ ይሆናል እንጂ
አትድከሙ፡እኛ፡የእግዚአብሄር፡መንገዱን፡በነመምህር፡ ተስፋዬ፡ገልፆልና፡ህይወታችን፡ተስተካክሏል፡ከብዙ፡ሀጢያት፡በንስሀ፡ተምልሰናል፡መጀመሪያ፡ቤ/ክርስቲያን፡ከድግምት፡ከገንዘብ፡አፅዱ።
በጋሻውን የሚከተሉት እንዲሁ ነበር የሚሉት። ሰው ቤተ ክርስቲያንን እንጂ ግለሰብን አይከተል የዘወትር መልእክቴ ነው
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ሀሰተኛ አጥማቂያን ልብ ይስጣቸው እኛንም ማስተዋሉን ያድለን !!!
አትልፉ ይቅርባችሁ። ህዝብ የሚጠቅመውን ጠንቅቆ ያውቃል። እግዚአብሔር ቤቱን ያፀዳል። በየቤተክርስቲያኑ ተሰግስጋችሁ ህዝቡን ወደ መናፍቅ ቤት እንዲጎርፍ አደረጋችሁት። እግዚአብሔር መልስ አለው እውነት መገለጿ አይቀርም። እነ መምህር ተስፋዬ እናንተ ከቤቱ ያስወጣችኋቸውን ምዕመናን እንዲመለሱ የሚያደርጉትን ጥረት ሳይ እግዚአብሔር ይመስገን እላለሁ በጣም ብዙ ምዕመናን ከአዳራሽ ወደ እናት ቤተክርስቲያን እየተጨመሩ ነው አድሜ ጤና እናንተ ለምትጠሏቸው ለእነ መምህር ግርማ❤ እና ተስፋዬ አበራ❤። እውነት ምዕመኑን ለመጥቀም ካሰብክ ልምከርህ.... መምህር ተስፋዬ ጋር ሂድና በአካል አግኝተህ አውራው። አይሆንም ካልክ ግን አንተ የምትፈልገው ገንዘብ እና የዩቲዩብህን ፎሎዎር ማሳደግ ነው ማለት ነው።
እግዚአብሔር ይባርክህ
በጣም ትክክል !.
ወንድሜ ስለ ሰይጣን አሰራር እና "ገድል" እብዝቶ በማውራት፣ እሱን ምስክር በማድረግ የጠፉትን መመለስ የታመሙትን መፈወስ በፍጹም አይቿልም። የዳኑ የሚመስሉ ሌኖሩ ይችላሉ። ቤታቸው ሲመለሱ የሚብስባቸው ቤቱ ይቁጠራቸው። መንፈስን ስላስጮሁ ብቻ ትክክለኛ አጥማቂዎች ናቸው ማለትት አንችልም። ምክንያቱም እንዲህ አይነት ሀሰተኞች ስላሉ ነው መንፈስ ከወዴት እንደሆነ መርምሩ የተባልነው። በዚህ ዘመን አሳቹ ራሱን ሆኖ ድመጣል ብልህ አትጠብቅ። ተመሳስሎ ነው የሜመጣው። በእነዚ ሀሰተኛ አጥማቂዎች ምክንያት የተመለሰ መናፍቅ ቢኖር እንኳ እግዚአብሔር ስለረዴው እንጂ እብዝቶ ስለሰይጣን ስለተነገረው በጭራሽ ሊሆን አችልም። ስለሰይጣን የሚያወሩበትን ጊዜ ስለ ክርስቶስ እና የእሱ ምስክር ስለሆኑት ሰማእታት ገድል ቢመሰክሩ ኖሮ እውነተኛ የፈውስ ጸጋ ያላቸው እውነተኛ አገልጋይ ይባሉ ነበር። ሳይንስ በእቅሙ ሰብእናችን ከሚቀረጽባቸው መንገዶች ዋነኛው ወደ አእምሯችን አብዝተን የምናስገባው መረጄ እንድሆነ በጥናት ደርሶበታል። ከዚህ አንጻር ዘወትር ስለ ሰይጣን ተንኮል ሲሰሙ መዋል ምን ሊያስከትልብን እንደሚችል መገመት አይከብድም።
ወንድሜ እርኩስ መንፈስ እንዴት ምዕመኑን እንደሚያጠቃ እንዴት ተጠራጣሪዎች እንደሚያደርገን አስተማሩን እንጂ አንተ ሞኙ እንዳልከው ስለ ሰይጣን ገድል አይደለም ያስተማሩን። ከፈለክ መጀመሪያ እስኪ ትምህርታቸውን በደንብ ከልብህ ሁነህ ስማው። ሲጀመር አንተ ሀሰተኛ አጥማቂ ያልካቸው ምርጦቹ አባቶቻችን ያልሰበኩት ነገር የለም ስለ ቅዱሳን ገድላረት ስለ ወንጌል በደንብ ሰብከዋል። ማስተዋሉን ከሰጠህ እነሱን የጠላህበት ምክንያት አንተ ጋር ወይም ቤተሰብህ ጋር ነው ያለው ሰከን ብለህ መርምር። ሌላው ነገር ሁሉም ነገር የሚሆነው በእግዚአብሔር እርዳታ በእመቤታችን ምልጃ እንዲሁም በመላእክት ምልጃና ፀሎት ነው፤ እነሱም ይህንን ጥሩ ስራ የሚሰሩት በፈጣሪ እርዳታ ነው። አሁንም ልንገርህ እስኪ አንተ ለምዕመናን ካሰብክ መምህር ተስፋዬን እንዲሁም ተማሪዎቹን አናግር። ዝም ብላችሁ በጭፍን ጥላቻ ህዝቡን ግራ አታጋቡ። እኛ በተለይ በውጪው አለም ያለን ክርስቲያኖች በነሱ ተግባራዊ ትምህርት ነው እግዚአብሔር አምላካችንን አምነን በተስፋ እራሳችንን አስከብረን ያለነው። ስንት። ማስተዋሉን ይስጠን። ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን ❤❤❤❤
@@user-gj1pc5ke5o ምን ያህል የክርስትና ህይወታችን እንደተቀየረ እና ከዚህ በፊት ምን ዓይነት ህይወት እንደምንኖር የምናውቀው አኛ ነን። በግድ አልተፈወስክም፣ በክርስትና ህይወትህ አልተለወጥክም የምትሉ ሰዎች ግን ጤነኛ ናቹ አስቲ ከጭፍን ጥላቻ ወጥታችሁ ማሰብ ጀመሩ። ይህ ማለትኮ እንደ ፖለቲከኛ አክቲቪስት በግድ እኔ አውቅልሃለሁ ማለት ነው ። የመንፈሳዊ አክቲቪስትም አለ እንዴ ለካ 😳
እባካችሁ በእነዚ አጥማቂያን ነን ባዮች ላይ አብዝታችሁ ዝግጅት ስሩ። የስንቱን ህይወት አበላሹት።
ምንህ ተነካ አሀ በሰው እድል ነበር የምትኖረው ያ ሰውዬ እዛ ተጠምቆ ህይወቱ ሲመለስ የአንተ ህይወት ደግሞ ተበላሸ ለምን በግፍ የምትኖር ስለነበርክ😅
የእውነት አምላክ ሀቀኛውን ወደቤቱ አስገብቶ አስመሳዮችን ከበቤቱ በጅራፉ እየገረፈ ያስወጣልን ምክንያቱም በየጋዳሙ (በየፀበሉ) ስንሔድ ያለው እውነታው በድግምት እና በመተት ለዛውም በገዛ ዘመዱ እየተሳሰረ እናእየተሰቃየ ይገኛል።
ግን አጋንንት እውነት ይናገራል እዴ?????
እዎ፡ክፉስራዉ፡ለሱ፡ጀብድ፡ስለሆነ፡ይናገራል@@kidustube7539
@@kidustube7539 አዎ ይናገራል ወዶ ሳይሆን ተገዶ ለምሳሌ *አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ስትሆን ያለግዚያችን ልታጠፋን መጣህን*ብሎ ለጌታችን ጌትነቱ መስክሯል ጥቅሱ ባላስተውስውም።
@@kidustube7539 bemenfeskdus.hayl.keteyaze.yaderegewn.ynageral
እውነት. ነው. በመቁረብና. በመሞልከሰ. አይታወቅም. ሰለዚህ. እባካችሁ. በርታታችሁ. አሰተምሩን.
enkwan abro adrsen wndemach🙏in
ደብተራ ድንኳን ማለት ነዉ አስተካክሉ
ቆላስይስ 2÷16-17¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ እንግዲህ በመብል ወይም በመጠጥ ወይም ስለ በዓል ወይም ስለ ወር መባቻ ወይም ስለ ሰንበት ማንም አይፍረድባችሁ፤ እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች ጥላ ናቸውና፥ አካሉ ግን የክርስቶስ ነው።
ፋንድያ ጴንጤ ፤ጴንጤ ሠይጣኑ ኢትዮጵያን ግብረሠዶማዊ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት ይፈርሳል ።
Wiy lekas antem lelaw EKEKAM yetilik KELAL neh
ስድብ ከዲያቢሊስ ነው ይላሉ አባቶቻችን
Classicalu aysfeligm nbr enditadamit aygabizm
Remove ለማድረግ አስቸግሮ ነው ቀድሞ የለቀቁት አቀናብረው ስለነበር ነው ይቅርታ
የቱጋር ነው ፂማችሁን ሙልጭ አርጋችሁ ሴት እክመስሉ ደረስ ተላጩ የተባለው ?
አገልግሎት አይቆምም እናተ ትጮሀላችሁ
ጥንቆላ አገልግሎት ሆኖ አያውቅም
እውነት ነው ወንድሜ ግን የሚሰማ የለም፡፡ እሱ አይነ ልቦናችንን ያብራልን እስኪ@@Tsegayekiflu
ይኼ አገልግሎት ሳይሆን ከእርኩስ መንፈስ ጋር ያውም አጥማቂ ተብየዎች እያመጣ ከሚጨምርባቸው ጋር ሲጮሁ መዋል የአጋንት ሲዲ ሲቸበችቡ መዋል አንተ ደግሞ ሲዲ ይዘህ ገብተህ ቤተሰብህን ስታምስ መኖር
Anteyemtayew.agant.sitoh.bchanew.gen.sentsew.keagant.esrat.tefeta.snt.sew.lensehabeka.snt.sewLekduskurban.beka.sntsew.kemnfkna.temelese.sntsew.bebietu.mestom.mesteley.mesged.chlal.emilewn.gen.mayet.atfelgumZmblo.tlacha.lbona.ystachu
ፓሊስ የሚፈራው ሌባ ነው ሲጀመር እነሱን የሚቃወም ሰው ስራውን ስለሚያውቅ ነው ጹሙ ጸልዩ ስገዱ ቁረቡ አስቀድሱ ማለት ጥንቁልና ከሆነ እንደነሱ አይነት ጠንቁዋዬችን ያብዛልንአዳሜ ድሮም ጹሙ ጸልዩ የሚላችሁን ሳይሆንቤተክርስትያን ተሰግስገው በአገልጋይ ስም የሚያጭበረበሩትን ደብተራዎችን ነው የምታሽቀብጡላቸው ምክንያቱም በድግምት የሆነ ነገር ቢያረገንስ ብላችሁ ስለምትፈሩ እግዚአብሔርን ሳትፈሩ ሰይጣንን ትፈራላቹህ እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ ምድረ አስመሳይ ብቻ እነሱን የምትቃወሙ ሁልሽም እራስሽን ታውቂያለሽ በማስመሰል እና በውሸት አይፀደቅም በመንበርከክ ንስሀ በመግባት ወደ ፈጣሪ በመቅርብ እንጂእናንተ ሲጀመር ብር ለመሰብሰብ እንጂ እውነታውን ጠንቅቃችሁ ታውቁታላችሁእኛ ደሞ ሰው ሳይሆን በቀራንዮ የተሰቀለውን መድኃኒአለም እየሱስ ክርስቶስን ነው የምንከተለው ።
Seytan yamatibal ende anten bilo kirstian
አማትቦ አየሽው? አንቺ በቅተሻል ማለት ነው😍😍😍
@@Tsegayekiflu tenQay neh tastawikaleh
@@LemlemAbrham-iz9lk ከግርማ ልጅ ምን ይጠበቃል
@@Tsegayekiflu manew girma yemitamelkew new
@@Tsegayekiflu ante taot amlaki kene betesebih enawkhalen eko zere tenkuay yetenkuay lij
ግን ኮመንታሪዎች ክርስቲአኖች ናቹ አንዳዶቻቹ ምንው እምነት ሁለት ናት ለማለት ደረሳቹ
ሲጀመር ቤተ ክርሰቲያን በግሩፕ የተያዘ ስለሆነ በፀጋ በማስተማር በዝማሬ የሚበልጥ ከመጣ ትቃወማላችሁ አሁን ደግሞ ህዝቡ ንቃተ አለው ለመቃወምም ማሰረጃ ስለሚፈልግ አዳማጩ አቅርበሀቸው ፊት ለፊት ተቃወም እነሱም መልስ ይስጡ አትፍራ ችግር ካለ ይወጣል
ከአንዴም 4ቴ አቅርቤያለሁኝ ወደ ኋላ መለስ ብሎ መመልከት በቂ ነው
ቤተክህነትና ቤተክርስቲያን እየለየን እንጂ
አንተ እንደቁራ ከመጮህ ዉጪ ምን ትጠቅማለህ
Bzu liwegezu ygebal bzu attenal tnsh aginten bzu tekemtenal gdetahn eyetewetah slehone berta kememhran mkr mewsede alebh edatst tebarek
ሁሉም ጥሩ ሆኖ ለካሕን ደብተራ ማለት ይቻላል የሚለው ቢታረም ጥሩ ነው።
ምን ተብሎ ይስተካከል? 🙏
ደብተራ ማለት ከአንድ በላይ መንፈሳዊ ዕውቀት ያለው ነው ከተባለ ዜማም ቅኔም ሌላም ሌላም ዕውቀት ያላቸው ካህናት ደብተራ የማይባሉበት ምክንያት አይታየኝም። ለስያሜው የማይገባ ትርጉም ሰጥተው ለትክክለኛው ሰው እንዳንጠቀመው ያሳቀቁንኮ ይህን ያህል ነው!
@@user-gj1pc5ke5o መጠቀም ይቻላል እኮ አንዳንዶች እንደ ስድብ ተጠቀሙበት እንጂ
እግዚአብሔር ይገስጽህ እውነትን ስለተናገርኩ ኮመንቴን አጠፉህው አደል ልቦና ይስጥህ
@@yegnatube7 😳😳 ምንድን ነው የምታወሪው? እኔ የማንንም አጥፍቼ አላውቅም ምናልባት ሊንክ ካለው automatic ራሱ ስለሚከለክል ቼክ አድርጊው
ደግሞ የቲፎዛቸው ብዛት ቲፎዞ ለእግር ኳስ ለእምነት አይሰራም ተንጫጫ ምድረ አጥማቂ ተብዬ ተጠማቂ
ለምንድነው ግን ኦርቶዶክሳዊ እንድህ አይነት ሚዲያ ላይክ ሸር እያደረግን ማሳደግ ያቃተን በቃ ግዜው የውሸታም ብቻ ነው እናስተውል ብዙ ሰዎች ሰው እያመለካችሁ ነው ልብ ይስጠን 😢
በእውነት መጥፊያችሁና መዋረዳችሁ ቅርብ እንደሆነ ከአንደበታችሁ ላይ እናየዋለን እኛ የመንፈስን ዲያብሎስ ጥልቅ ስራና ሚስጥር ካስተማሩን በፃድቁ ተክለሐይማኖት መንፈስ የመጡት አባቶቻችን አስተምረውናን ፣የሐያቶቻችንና የአባቶቻችንን የዛርና የጨሌ ያመጭሳና የጨቛር አዛዝኤልን እርኩስ መንፈስ በጥቅስ ሳይሆን በፆም በፀሎት በስግደትና በስጋወ ደሙ የታተምን የተግባር ልጆች በመሆናችን የናንተን ዲያብሎስ እየቀጠቀጥን በመላእክቱ በእመ ብርሐን በልጇ በኢየሱስ ስም አንበርክከነዋል ፡ክብር ምስጋና ለፈጣሪና ለትግሁ አባቶቻችን ይሁን ።አሜን ያላችሁ በላይክ እናመስግን ቤተሰቦቼ
አጥማቂወች ብላቹ ከመቃወም ይልቅ ለምን
አጥማቂወችን ጠርታቹ ፍት ለፍት አትነጋገሩም 40 አመት ሙሉ በትችት በነቀፋ
ትኖራላቹ መልስ የሌለዉ ነገር እየወጣቹ ከምትቃወሙ ሕዝብ ግራ አታጋቡት ሕዝብ ብሖን ነቅተዋል ሐይማቱ አጥብቆ የያዘዉ
እናነተ አጥማቂወች ብላቹ የምትጠርዋቸዉ
አባቶች ናቸዉ አባቶቻችን እነ መምሕር ግርማ ወንድሙ ወደ ንስሐ ቅርባን ያደረሱት
አባት ናቸዉ እናንተ አጥማቅወች ብላቹ የምትቃወሙ አባቶች ናቸዉ በሚለንኖች የሚሖን ሕዝበ ክርስትያን አርቶ ዶክስ ፈርሐ እግዚአብሔር ይዘዉ እደምሔድ ያደረገቱ አቦታችን ናቸዉ የዘመናችን ሐወርያ መምሕር ግርማ ወንድሙ እድሜን ጤና ይስጣቸዉ
ተቃዊሞች አንድ ጥያቄ ልጠይቃቹ ለምንድ ነዉ በቤተክርስትያን ያሉት ቄሶች መስለዉ
አስማቶኛች የጠቃይ ጥርቅም አትቃወሙም ?
ቤተክርስትያን ሕግና ስርአት አላት አዉነት
በሕገና ስርአት የተመራች ናት ?
ለምንድነዉ ሰይጣን ቤተክርስትያን ገብቶ
ከካን እኩል የሚያስቀድሰዉ ?
ካሕን እራሱ የቤተክርስትያን ሕግና ስርአት
ይዞ ስለማይሔድ አይደለምን ?
ከመቼ ጀምሮ በቤተክርስትያን ቡና የሚፈላ
ስኒ ና ጀበና ተዘቅዝቆ አይደለም ቡና የሚፈላ የቤተክርስትያን አቦቶች አይደለሙን ከቅዳሴ ወጥተዉ በቤተክርስትያን ጎን ተጎዝግዞዉ ቡና እየጠጡ የሚዉሉት ለምንድነዉ የቤተክርስትያን ሕግና ስርአት የማተስከብሩት ?
የመፅሐፍ ቁዱስ ጥቅስ እየጠቀሳቹ በማይመለከትበት ቦታ እያስገባቹ አጥማቂወች እያላቹ አትስበኩን ሐይማኖታችን እምነታችን አጥብቀን እናቃለን
እናመሰግናለን !!!
ሲጀመር አጥማቂያን የሚከተል ሰው ሀይማኖተኛ አይባልም።
ታዲያ የቤተክርስቲያን ቅማል የሆናቹህ ጠንቆይ አስጠንቆይ ደብተራን እንከተልን ?????? እኛማ አምልኮ እግዚያብሔርን በተግባር ያስተማሩንን እነመምህር ግርማን እንቀበላቸዋለን አይተን መንገዳቸዉን ተቀብለናል ማንም አያስቀርንም
አሜን አሜን አሜን ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ሀገራችንንን ተዋህዶ ኦርቶዶክስ እምነታችንን ሰላም ያድርግልን
አሜን
Amen amen amen Kal hiewet yasemalen wedmachn tbrekln !!!
አሜን ጠፍተሻል ግን
Ya ewnet new tfchlew wendmie besolotachu asbun Eski 🙏🏼
@@fifi-ts7kqእግዚአብሔር ያስበን እህቴ
😂😂😂😂😂😂
የሰዉን ችግር ሳትረዳ አትፍረድ አንተም እንደ አንዳንዶቹ ጥበብ ነው ብለህ ተዋርሰሀል መሰለኝ ህዝብ ከዲያብሎስ እስራት ነፃ አይዉጣ ነው ምትሉት ልቦና ይስጥህ
እኔ ከአጥማቂዎቹ የሚያናድዱኝ ደጋፊዎቹ ናቸው ለምን ሰው ናቸው ይሳሳታሉ ብሊቹህ አታስቡም በመጽሐፍ ቅዱስ የፃድቃን ኃጥያታቸው የተፃፈው እኮ እኳን እኛ ቅዱሳንም ይሳሳታሉ የሰው ፍፁም የለውም ለማለት ነው
Amen 🙏
የነሱ ተከታዮች እግዚአብሔር ይፍታ የማይባሉ እሰረኞች ናቸው
ክርስቲያንነታችሁ ያጠራጥራል በእውነት። አይይ ደሞስ እሱ ላይክ ማድረጉ ያሳዝናል ክርስትናሁ እውቀት ብቻ ነው እንዴ
ምድረ ስር ማሽ ቅጠል በጣሽ ተቃጠሉ አገልግሎቱ እንደሆነ ይቀጥላል። እንዴት ሰው አጋንንት ለምን ወጣ ብሎ ይህን ሁሉ አመት ለአጋንንት ሲከራከር ይውላል።
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን ❤❤❤
አሜን እንኳን አብሮ አደረሰን
ከውነተኛ አጥማቂዋች ጋር ምንከተላቸው መዳን ስለምንፈልግ ነው ብዙ ሰው ድነዋል ፈጣራያቸውን አመስገንዋል
እንኳን አደረሠን
አሜን እንኳን አብሮ አደረሰን
አንተማ አባትህ ከባድ ደብተራ ነዉ እግዚአብሔር ይርዳቹ
እረ አሱ ራሱ ደብተራ ይሆናል እንጂ
አትድከሙ፡እኛ፡የእግዚአብሄር፡መንገዱን፡በነመምህር፡ ተስፋዬ፡ገልፆልና፡ህይወታችን፡ተስተካክሏል፡ከብዙ፡ሀጢያት፡በንስሀ፡ተምልሰናል፡መጀመሪያ፡ቤ/ክርስቲያን፡ከድግምት፡ከገንዘብ፡አፅዱ።
በጋሻውን የሚከተሉት እንዲሁ ነበር የሚሉት። ሰው ቤተ ክርስቲያንን እንጂ ግለሰብን አይከተል የዘወትር መልእክቴ ነው
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ሀሰተኛ አጥማቂያን ልብ ይስጣቸው እኛንም ማስተዋሉን ያድለን !!!
አሜን
አትልፉ ይቅርባችሁ። ህዝብ የሚጠቅመውን ጠንቅቆ ያውቃል። እግዚአብሔር ቤቱን ያፀዳል። በየቤተክርስቲያኑ ተሰግስጋችሁ ህዝቡን ወደ መናፍቅ ቤት እንዲጎርፍ አደረጋችሁት። እግዚአብሔር መልስ አለው እውነት መገለጿ አይቀርም። እነ መምህር ተስፋዬ እናንተ ከቤቱ ያስወጣችኋቸውን ምዕመናን እንዲመለሱ የሚያደርጉትን ጥረት ሳይ እግዚአብሔር ይመስገን እላለሁ በጣም ብዙ ምዕመናን ከአዳራሽ ወደ እናት ቤተክርስቲያን እየተጨመሩ ነው አድሜ ጤና እናንተ ለምትጠሏቸው ለእነ መምህር ግርማ❤ እና ተስፋዬ አበራ❤። እውነት ምዕመኑን ለመጥቀም ካሰብክ ልምከርህ.... መምህር ተስፋዬ ጋር ሂድና በአካል አግኝተህ አውራው። አይሆንም ካልክ ግን አንተ የምትፈልገው ገንዘብ እና የዩቲዩብህን ፎሎዎር ማሳደግ ነው ማለት ነው።
እግዚአብሔር ይባርክህ
በጣም ትክክል !.
ወንድሜ ስለ ሰይጣን አሰራር እና "ገድል" እብዝቶ በማውራት፣ እሱን ምስክር በማድረግ የጠፉትን መመለስ የታመሙትን መፈወስ በፍጹም አይቿልም። የዳኑ የሚመስሉ ሌኖሩ ይችላሉ። ቤታቸው ሲመለሱ የሚብስባቸው ቤቱ ይቁጠራቸው። መንፈስን ስላስጮሁ ብቻ ትክክለኛ አጥማቂዎች ናቸው ማለትት አንችልም። ምክንያቱም እንዲህ አይነት ሀሰተኞች ስላሉ ነው መንፈስ ከወዴት እንደሆነ መርምሩ የተባልነው። በዚህ ዘመን አሳቹ ራሱን ሆኖ ድመጣል ብልህ አትጠብቅ። ተመሳስሎ ነው የሜመጣው። በእነዚ ሀሰተኛ አጥማቂዎች ምክንያት የተመለሰ መናፍቅ ቢኖር እንኳ እግዚአብሔር ስለረዴው እንጂ እብዝቶ ስለሰይጣን ስለተነገረው በጭራሽ ሊሆን አችልም። ስለሰይጣን የሚያወሩበትን ጊዜ ስለ ክርስቶስ እና የእሱ ምስክር ስለሆኑት ሰማእታት ገድል ቢመሰክሩ ኖሮ እውነተኛ የፈውስ ጸጋ ያላቸው እውነተኛ አገልጋይ ይባሉ ነበር። ሳይንስ በእቅሙ ሰብእናችን ከሚቀረጽባቸው መንገዶች ዋነኛው ወደ አእምሯችን አብዝተን የምናስገባው መረጄ እንድሆነ በጥናት ደርሶበታል። ከዚህ አንጻር ዘወትር ስለ ሰይጣን ተንኮል ሲሰሙ መዋል ምን ሊያስከትልብን እንደሚችል መገመት አይከብድም።
ወንድሜ እርኩስ መንፈስ እንዴት ምዕመኑን እንደሚያጠቃ እንዴት ተጠራጣሪዎች እንደሚያደርገን አስተማሩን እንጂ አንተ ሞኙ እንዳልከው ስለ ሰይጣን ገድል አይደለም ያስተማሩን። ከፈለክ መጀመሪያ እስኪ ትምህርታቸውን በደንብ ከልብህ ሁነህ ስማው። ሲጀመር አንተ ሀሰተኛ አጥማቂ ያልካቸው ምርጦቹ አባቶቻችን ያልሰበኩት ነገር የለም ስለ ቅዱሳን ገድላረት ስለ ወንጌል በደንብ ሰብከዋል። ማስተዋሉን ከሰጠህ እነሱን የጠላህበት ምክንያት አንተ ጋር ወይም ቤተሰብህ ጋር ነው ያለው ሰከን ብለህ መርምር። ሌላው ነገር ሁሉም ነገር የሚሆነው በእግዚአብሔር እርዳታ በእመቤታችን ምልጃ እንዲሁም በመላእክት ምልጃና ፀሎት ነው፤ እነሱም ይህንን ጥሩ ስራ የሚሰሩት በፈጣሪ እርዳታ ነው። አሁንም ልንገርህ እስኪ አንተ ለምዕመናን ካሰብክ መምህር ተስፋዬን እንዲሁም ተማሪዎቹን አናግር። ዝም ብላችሁ በጭፍን ጥላቻ ህዝቡን ግራ አታጋቡ። እኛ በተለይ በውጪው አለም ያለን ክርስቲያኖች በነሱ ተግባራዊ ትምህርት ነው እግዚአብሔር አምላካችንን አምነን በተስፋ እራሳችንን አስከብረን ያለነው። ስንት። ማስተዋሉን ይስጠን። ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን ❤❤❤❤
@@user-gj1pc5ke5o ምን ያህል የክርስትና ህይወታችን እንደተቀየረ እና ከዚህ በፊት ምን ዓይነት ህይወት እንደምንኖር የምናውቀው አኛ ነን። በግድ አልተፈወስክም፣ በክርስትና ህይወትህ አልተለወጥክም የምትሉ ሰዎች ግን ጤነኛ ናቹ አስቲ ከጭፍን ጥላቻ ወጥታችሁ ማሰብ ጀመሩ። ይህ ማለትኮ እንደ ፖለቲከኛ አክቲቪስት በግድ እኔ አውቅልሃለሁ ማለት ነው ። የመንፈሳዊ አክቲቪስትም አለ እንዴ ለካ 😳
እባካችሁ በእነዚ አጥማቂያን ነን ባዮች ላይ አብዝታችሁ ዝግጅት ስሩ። የስንቱን ህይወት አበላሹት።
ምንህ ተነካ አሀ በሰው እድል ነበር የምትኖረው ያ ሰውዬ እዛ ተጠምቆ ህይወቱ ሲመለስ የአንተ ህይወት ደግሞ ተበላሸ
ለምን በግፍ የምትኖር ስለነበርክ😅
የእውነት አምላክ ሀቀኛውን ወደቤቱ አስገብቶ አስመሳዮችን ከበቤቱ በጅራፉ እየገረፈ ያስወጣልን ምክንያቱም በየጋዳሙ (በየፀበሉ) ስንሔድ ያለው እውነታው በድግምት እና በመተት ለዛውም በገዛ ዘመዱ እየተሳሰረ እናእየተሰቃየ ይገኛል።
ግን አጋንንት እውነት ይናገራል እዴ?????
እዎ፡ክፉስራዉ፡ለሱ፡ጀብድ፡ስለሆነ፡ይናገራል@@kidustube7539
@@kidustube7539 አዎ ይናገራል ወዶ ሳይሆን ተገዶ ለምሳሌ *አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ስትሆን ያለግዚያችን ልታጠፋን መጣህን*ብሎ ለጌታችን ጌትነቱ መስክሯል ጥቅሱ ባላስተውስውም።
@@kidustube7539 bemenfeskdus.hayl.keteyaze.yaderegewn.ynageral
እውነት. ነው. በመቁረብና. በመሞልከሰ. አይታወቅም. ሰለዚህ. እባካችሁ. በርታታችሁ. አሰተምሩን.
enkwan abro adrsen wndemach🙏in
ደብተራ ድንኳን ማለት ነዉ አስተካክሉ
ቆላስይስ 2÷16-17
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
እንግዲህ በመብል ወይም በመጠጥ ወይም ስለ በዓል ወይም ስለ ወር መባቻ ወይም ስለ ሰንበት ማንም አይፍረድባችሁ፤
እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች ጥላ ናቸውና፥ አካሉ ግን የክርስቶስ ነው።
ፋንድያ ጴንጤ ፤ጴንጤ ሠይጣኑ ኢትዮጵያን ግብረሠዶማዊ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት ይፈርሳል ።
Wiy lekas antem lelaw EKEKAM yetilik KELAL neh
ስድብ ከዲያቢሊስ ነው ይላሉ አባቶቻችን
Classicalu aysfeligm nbr enditadamit aygabizm
Remove ለማድረግ አስቸግሮ ነው ቀድሞ የለቀቁት አቀናብረው ስለነበር ነው ይቅርታ
የቱጋር ነው ፂማችሁን ሙልጭ አርጋችሁ ሴት እክመስሉ ደረስ ተላጩ የተባለው ?
አገልግሎት አይቆምም እናተ ትጮሀላችሁ
ጥንቆላ አገልግሎት ሆኖ አያውቅም
እውነት ነው ወንድሜ ግን የሚሰማ የለም፡፡ እሱ አይነ ልቦናችንን ያብራልን እስኪ@@Tsegayekiflu
ይኼ አገልግሎት ሳይሆን ከእርኩስ መንፈስ ጋር ያውም አጥማቂ ተብየዎች እያመጣ ከሚጨምርባቸው ጋር ሲጮሁ መዋል የአጋንት ሲዲ ሲቸበችቡ መዋል አንተ ደግሞ ሲዲ ይዘህ ገብተህ ቤተሰብህን ስታምስ መኖር
Anteyemtayew.agant.sitoh.bchanew.gen.sentsew.keagant.esrat.tefeta.snt.sew.lensehabeka.snt.sew
Lekduskurban.beka.sntsew.kemnfkna.temelese.sntsew.bebietu.mestom.mesteley.mesged.chlal.emilewn.gen.mayet.atfelgum
Zmblo.tlacha.lbona.ystachu
ፓሊስ የሚፈራው ሌባ ነው ሲጀመር እነሱን የሚቃወም ሰው ስራውን ስለሚያውቅ ነው
ጹሙ ጸልዩ ስገዱ ቁረቡ አስቀድሱ ማለት ጥንቁልና ከሆነ
እንደነሱ አይነት ጠንቁዋዬችን ያብዛልን
አዳሜ ድሮም ጹሙ ጸልዩ የሚላችሁን ሳይሆን
ቤተክርስትያን ተሰግስገው በአገልጋይ ስም የሚያጭበረበሩትን ደብተራዎችን ነው የምታሽቀብጡላቸው ምክንያቱም በድግምት የሆነ ነገር ቢያረገንስ ብላችሁ ስለምትፈሩ
እግዚአብሔርን ሳትፈሩ ሰይጣንን ትፈራላቹህ እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ
ምድረ አስመሳይ ብቻ
እነሱን የምትቃወሙ ሁልሽም እራስሽን ታውቂያለሽ
በማስመሰል እና በውሸት አይፀደቅም
በመንበርከክ ንስሀ በመግባት ወደ ፈጣሪ በመቅርብ እንጂ
እናንተ ሲጀመር ብር ለመሰብሰብ እንጂ እውነታውን ጠንቅቃችሁ ታውቁታላችሁ
እኛ ደሞ ሰው ሳይሆን በቀራንዮ የተሰቀለውን መድኃኒአለም እየሱስ ክርስቶስን ነው የምንከተለው ።
Seytan yamatibal ende anten bilo kirstian
አማትቦ አየሽው? አንቺ በቅተሻል ማለት ነው😍😍😍
@@Tsegayekiflu tenQay neh tastawikaleh
@@LemlemAbrham-iz9lk ከግርማ ልጅ ምን ይጠበቃል
@@Tsegayekiflu manew girma yemitamelkew new
@@Tsegayekiflu ante taot amlaki kene betesebih enawkhalen eko zere tenkuay yetenkuay lij
ግን ኮመንታሪዎች ክርስቲአኖች ናቹ አንዳዶቻቹ ምንው እምነት ሁለት ናት ለማለት ደረሳቹ
ሲጀመር ቤተ ክርሰቲያን በግሩፕ የተያዘ ስለሆነ በፀጋ በማስተማር በዝማሬ የሚበልጥ ከመጣ ትቃወማላችሁ አሁን ደግሞ ህዝቡ ንቃተ አለው ለመቃወምም ማሰረጃ ስለሚፈልግ አዳማጩ አቅርበሀቸው ፊት ለፊት ተቃወም እነሱም መልስ ይስጡ አትፍራ ችግር ካለ ይወጣል
ከአንዴም 4ቴ አቅርቤያለሁኝ ወደ ኋላ መለስ ብሎ መመልከት በቂ ነው
ቤተክህነትና ቤተክርስቲያን እየለየን እንጂ
አንተ እንደቁራ ከመጮህ ዉጪ ምን ትጠቅማለህ
Bzu liwegezu ygebal bzu attenal tnsh aginten bzu tekemtenal gdetahn eyetewetah slehone berta kememhran mkr mewsede alebh edatst tebarek
ሁሉም ጥሩ ሆኖ ለካሕን ደብተራ ማለት ይቻላል የሚለው ቢታረም ጥሩ ነው።
ምን ተብሎ ይስተካከል? 🙏
ደብተራ ማለት ከአንድ በላይ መንፈሳዊ ዕውቀት ያለው ነው ከተባለ ዜማም ቅኔም ሌላም ሌላም ዕውቀት ያላቸው ካህናት ደብተራ የማይባሉበት ምክንያት አይታየኝም። ለስያሜው የማይገባ ትርጉም ሰጥተው ለትክክለኛው ሰው እንዳንጠቀመው ያሳቀቁንኮ ይህን ያህል ነው!
@@user-gj1pc5ke5o መጠቀም ይቻላል እኮ አንዳንዶች እንደ ስድብ ተጠቀሙበት እንጂ
እግዚአብሔር ይገስጽህ እውነትን ስለተናገርኩ ኮመንቴን አጠፉህው አደል ልቦና ይስጥህ
@@yegnatube7 😳😳 ምንድን ነው የምታወሪው? እኔ የማንንም አጥፍቼ አላውቅም ምናልባት ሊንክ ካለው automatic ራሱ ስለሚከለክል ቼክ አድርጊው
ደግሞ የቲፎዛቸው ብዛት ቲፎዞ ለእግር ኳስ ለእምነት አይሰራም ተንጫጫ ምድረ አጥማቂ ተብዬ ተጠማቂ
ለምንድነው ግን ኦርቶዶክሳዊ እንድህ አይነት ሚዲያ ላይክ ሸር እያደረግን ማሳደግ ያቃተን በቃ ግዜው የውሸታም ብቻ ነው እናስተውል ብዙ ሰዎች ሰው እያመለካችሁ ነው ልብ ይስጠን 😢