ትውልድ እንዴት ይሰራል | ከዶክተር መስከረም ለቼሳ ጋር | ክፍል 3 | መልክአ ሕይወት | ሀገሬ ቴቪ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 21 ธ.ค. 2022
- ዶ/ር መስከረም ለቺሣ፡ በሕፃናት ትምህርት፥ በመምህራን ሥልጠና፥ በትምህርት ቴክኖሎጂ አጠቃቀም፥ በአካባቢ ሳይንስ፥ በአውሮፓውያን የሰብአዊነት (Classical Humanism) ፍልስፍናና በተያያዥ ርእሰ ጉዳዮች ላይ፡ ከ 15 በላይ ጥናቶችን፡ በተለያዩ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ጥናታዊ መጽሔቶች (Journals) ላይ አሳትማለች። እንዲሁም፡ ከተለያዩ ፀሓፊዎችና ማኅበራት ጋር በመተባበር፡ ለሕፃናት ማስተማሪያነት መዋል የሚችሉ የአማርኛና የእንግሊዝኛ ጥራዞችን፡ በበጐ ፈቃደኝነት ሠርታ አሳትማለች። ዶ/ር መስከረም ለቺሣ፡ በመምህርነት ዘርፍ፡ የ2011 ዓ. ም “የዓመቱ በጎ ሰው” ሽልማት፡ ዕጩ ተሸላሚ ነች።
በማኅበራዊ መገናኛዎች ያግኙን
ፌስቡክ: / hagerietv
ትዊተር: / hageriet
ኢንስታግራም: / hagerie_television
ቴሌግራም: t.me/Hagerie_TeleVision
ዩቲዩብ: / hagerietv
ዌብሲይት: www.hagerietv.com
እውቀትሽን ይጠብቅልሽ ለእኛም የምናስተውልበትን ልቦና ያድለን
ዶክተር በጣም እዉድሽ ሰዉ ነሽ❤❤
እናመሰግናለን
ጋዜጠኛ ሃይለማርያም በጣም አድናቂህ ነኝ
ናሁ ቴሌቪዥን በነበርክበት ሰአትም የምታቀርባቸው እንግዶች በጣም ጠቃሚ እና እይታችንንም ሆነ አስተሳሰባችንን ሰፋ እንድናሰፋ የሚያረጉ ናቸው።
በርታ
🙏🙏🙏🙏🙏
👍👍👍👍👍👍👍👍
፩ መመለስ
,😍😍😍😍😍
የክፍለሀገር ሰው አዲስ አበባ ሲመጣ ትንሽ ሸክም ወጣቶችን አግዙን ብለው ሲጠሩ በገንዘብ መሆኑን ሲረዱ በጣም ግር ይላቸው ነበር
ሰው ለመሆን አሁንም እድል አለን። አልተነፈግንም
ደንቆሮ ቆርቆሮ ሴት ነሽ ያንቺ ዶክተርነት እርግማን ነው