I watched the entire interview and was impressed by the interviewee's use of language. His ability to seamlessly blend Amharic and English was unexpected, especially from a social media critic. While I understand that our professions can influence our language choices, given your background in law, I assumed that your language use would be primarily Amharic, as it's the medium of instruction for legal services in Ethiopia.
Yidres le ato Semere: Amerika mateh isihu endatker, asylum endatiteyek ena tekebreh wode wud hagerih enditmeles bakbrot lastawusot efeligalehu. You are more helpful to my people there than here. Thank you
ሰሜ ጥሩ ነገር ነው ምትሰራው ቀጥልበት ፡ እኛ ሀበሾት ማመስገን ስለማንወድ ነው እንጅ አንተ ጎበዝ ነህ
አቶ ሰመረ ባርያው ለሀላፊነትህ ያገባኛል ብለህ ለምትሰራው እጅግ እናመሰግናለን የድርሻህን እየተወጣህ ነው ።
እግዚአብሔር ይባርክህ ስራህም እንደ ስምህ የሰመረ ነዉ!!
ተባረክ። እንደ አንተ አይነት 2% ሰው ቢኖር አገራችን የተሻለ ሁኔታ ላይ ትገኝ ነበር። ባህልና ሃይማኖቱን የሚጠብቅ ፋራ እየተባልን ኖርን አሁንም ሃይማኖቴን እና ባህሌን ከማጣ ሺ ግዜ ፋራ ልሁን። እንዳታይነቱ ኢትዮጵያዊ ያብዛልን።
ሰመረን የአዲስ አበባ ከንቲባችን እናድርገው የምትሉ
በርታ ጥሩ ነገር ነው የያዝከው ባህላችን እየጠፋ ነው ሀይ ባይ ይስፈልጋቸዋል በጣም የሚገርም ነገር ላይ የደረስነው እግዚአብሄር ይርዳን አንተ በርታ
ሠመር ማለት ምርጥ የኢትዮን ወግባሀል እዳይበላሺ እሚጠብቅ ምርጥ አበሻ ነው ለማንም መበርከክ የለብህም❤ ወላሂ
ሠመረ … የኢትዮጵያን ወግና ባህል እንዳይበላሽ የሚጠብቅ …። … መንበርከክ …። ✅
ወንድም ሠመረ ስርአት የሌላቸውን አገርና ባህል አሰዳቢ ኢትዮጵያውያንን ተዉ በማለት ምክራዊ ትችቹ አንጀት አርስ ነው:: አቦ በርታልን🙏
🙏🏽ሠመረ ባርያው
የባሕል ሚንስትር
ይሁንልን !!!💚💛❤️
የምታስተላልፈዉ ሃሳብ ወድንም ጠላንም የተረጋገጠ እዉነት ነዉ
ወደድንም ✅
ሰሜ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ነህ በርታ እንወድሀለን እኛ ባህላችንን የምንወድ ሰወች 👍👌❤❤
ሰመረ ባረያው ምርጥ ኢትዮጵያዊ እንፈልግሀለን ቶሎ ናልን
በጣም የተባረክ ነህ ሰመረ እግዚአብሄር ይባርክህ ሁሌ እከታተልሃለሁ በጣም አድናቆት አለኝ ለአንተ አገር የሚያንቁአሻሽቱን የምትገስጽበት መንገድ በጣም ነው የሚያስደስት በርታ መልካም ጉብኝት ይሁን ሰላሞጤና ይስጥህ
To be honest semara did a good job and my respect for him is much more increase from today
ሰሜ ስላቀረብክልን እናመሰግናለን !!! እንወደዋለን ጥሩነትን 'ባህልን 'ማክበርን እሚያስተምር ምርጥ ሰው ::❤
ሰሜ በጣም አድናቂህ ነኝ የምትገልጽበት የምትናገርበትም መንገድ አስተማሪ እናም በጣም ጥሩ ነው።
ትክክለኛ እንግዳ በትክክለኛ ሀሳብ።
የተነሳው ሀሳብ የሁላችንም ኀላፊነት መሆን አለበት።
ሠመረም የሀሳብህ ደጋፊ ነኝ።
በኢትዮጵያችን ባለጌነት ነውር መሆኑን ትውልዱ እንዲያውቅ በዚህም አንገቱን እንዲደፋ ማድረግ አለብን።
ይህንን መስመር የሚያስይዝ መንግሥት እስክናገኝ ድረስ።
ዲያስፓራው ሰሜ አረ ናፈከን ያለ አንተ ኢትዮጵያ አያምርም ና ና ና
Semere smart man. God bless you brother. You are genius.
የሠው ልጅ ተፈጥሮ እስከ ሞቱ ድረስ በጥቂት ስኬትና በብዙ ውድቀት ተሹለክልኮ ነው ፍፃሜው የሚጠናቀቀው።
በሕይወት መኖርምኮ አንድ ነው። ለሁሉም አመሥጋኝነትንና አስተዋይነትን ካገኘ ሌላው ሠው ሠራሽ ውድድር ነውና ተሣትፎ ከተደረገ በቂ ነው።
ስመረ ትክክል ባልጊ ነው ኢትዩጵያ። የሚተካው ጀግና ነኝ
ሰሜ አሜሪካ ገባህ? ለሀገር ታስፈልጋለህ በል ቶሎ ተመለስ
ትንሽማ እይታውን ያጋራን። 😊😊😊
እንዴ በጣም ሰሜ ከቀረማ ምን ሊውጠን ነው።
ሰሜ አሜሪካ ሄዶ ከቀረማ በእውነት ሰው የለም ማለት ነው።
በዛው እንዳይኮበልል
@@habtamubelete5794😂😂😂
እንደ ሰመረ አይነቱን ያብዛልን
እውነት እውነት መልስ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያውያን ልቡናን ያድለን ❤❤❤🎉🎉🎉 በሰላም ለአገር ያብቃልን ወንድም ሰሜ❤❤❤🎉🎉🎉
"እኔ fail ባደርግ የብዙ ሰዎችን ከንገት የማስደፋ ይመስለኛል" በጣም ሃይል ያለው አነጋገር ነው በእውነት ነዘረኝ; እንባ ባይኔ ሞላ። ፈጣሪ ከፍ ከፍ ያድርግህ ወንድሜ። ፈጣሪ ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን።
ስለ ህዝብ ያገባኛል ብለህ ግብረ ገብን ስለምታስተምር እግዚሀብሄር አብዝቶ ይባርክህ ሰመረ🙏
ትክክለኛ ስው ነው ስሜ
ሰመረ እግዚአብሔር እንደ አንተ አይነቱን ያብዛልን ልጃችህን እግዚአብሔር ይባርክልህ
ሰሜ አንተ ድርሻህን እየተወጣህ ነዉ::
Irreversible ( መመለስ እማይቻል) ከሆነ ቆይቷል::
አገራችንን እንደናፈቅን ተስፋ ቆርጠን እዚሁ ኑሮአችን እየገዛን ነዉ::
እናት የልጇን ንብረት የምትባላ የምትክድ: ልጅ ወላጆች በህይወት እያሉ በላያቸው ላይ ቤታቸውን እየሽጡ አዉጥተዉ የሚጥሉ ህብረተሰብ ተፈጥሮ አገር ሞታ ከተቀበረች ዋል አደር ብሏል::
የሚገርመዉ የአገር ቤቱ ወረርሽኝ በስደት ወደአለነዉም መጋባቱ ነዉ::
ያጋጠመኝን ላጋራችሁ::
አንድ በጣም ርካሽ በሆነ ዋጋ የሚሰጥበት ግሮሰሪ 3 ሰዓት ከመከፈቻዉ ሰዓት ቀደም ብለን መጥተን ተሰልፈን ቆመን እየተጠባበቅን እያለ:
ለመከፈቻዉ ግማሽ ሲቀረዉ አንዲት ሀበሻ ባልሳሳት ከ አሥራ ሁለት አመት ያልበለጠ
ልጇ ጋር መጣችና በሩጋ ቆመች:: ሰዉ ማጒረም እንደጀመረ በአጋጣሚ ሰዓቱ ደረሰና በሩ ሲከፈት ገፋፍትራ ቀድማ ገባች:: በጣም ደንግጨና አፍሬ አሳልፌ እንዳልሰጣት ብዬ ዝም አልኳት::
እንደገና በሌላ ሳምንት እንደተለመደው ተሰልፈን እንደቆምን መጣችና በሩ ፊት ለፊት ቆመች:: ሰዉ እንደተለመደው ሲያጕረመርም:
ይኸ ሁሉ ሰልፍ ለመግዛት ነዉ አለች በማሾፍ መልኩ:: ተሰላፊዉም አዎ ሰልፍሽን ያዢ ሲላት ከመቼ ጀምሮ ነዉ ለሾፒግ መሰለፍ የተጀመረዉ ብላ በንቀት አሾፈች:: የሰዉን ተቃውሞ ከምንም ሳትቆጥር እያሾፈች ኢዚያዉ ቆመች::
ይሄ ሁሉ ህዝብ (አዛውንቶች በወከር መጥተዉ ወከራቸዉ ላይ በመቀመጥ ተሰልፈዋል) እዚህ የተሰለፈው ለምን መሰለሽ ብዬ ጠየኳት:: እሷም
ለምንም ይምጡ ጉዳይዋ እንዳልሆነና ቀድማ ለመግባት የሚከለክላት ህግ የሌለ መሆኑን እየተዉረገረገች ተናገረች:: እኔም በመልሷ ተናድጄ ብተሰለፊ ይሻላል አልኳት:: አልሰለፍም ተሰለፉ የሚል ህግ አላየሁም አለች::
አሁን በአማርኛ በለፈዉ ዝም እንዳልኳትና አሁን ግን ቀድማ መግባት እንማትችል: አገሯ ላይ የምታደርገውን ህገወጥነት እዚህ ማድረግ እንደማትችል ነገርዃትና ሲከፈት ገፍትራ እንዳትገባ በሩን በያዝኩት ጋሪ ዘጋሁባት:: ሀበሻ ነሽ እንዴ አለችኝ:: አዎ ሐበሻ ነኝ ነገርግን እንዳአንቺ አይነት አይደለሁም ስላት ለመሳደብ አፏን መክፈት ስትጀምር በሩ ተከፈተና ከእኔ በኋላ ያሉትን ገፉፍትራ ገባች ሰዉም እያጉረመረመ ወደሽሚያዉ ቀጠለ:: እዚያ ለሚሰሩት ሀበሾች ነገርኴቸዉና ሲያናግሯት ምንም እንደማታዉቅና ምንም እንዳላደረገች መዋሸት ስትጀምር ለማኔጀሮቹ ሄጄ በተደጋጋሚ እንደምታደርግ ተገርኳቸዉና ሴኲሪቲዉን ይዘዉ ከዚህ በኋላ ብትደግም ሰርቪስ እንደማይሰጣት አስጠነቀቋት::
ምን ያህል እንዳሰደበችንና እንዳሳፈረችን ::
ሌላዉ ደግሞ ሌሎች ቦታውን ይዘዉ ጃኬታቸዉን አስቀምጠው ምግብ ሊመጡ ሲሄዱ አንኛዉ ወንበር ላይ ቁጭ አለና አጠገቡ ካለ ሶኬት ላይ የስልክ ቻርጀሩን ሰክቶ የእግር ኳስ ጨዋታ በስልኩ ካለኢርፎን ድምፁን እየሰማ ማየቱን ቀጠለ:: ሰዎቹ ሲመጡ ሁለቱ ወንበር ላይ ተቀመጡና ሌሎች ሲለቀቊ ጠብቀዉ ወንበር ሲያገኙ ለቀዉ ሄዱ::
ምግብ ሆነ የሚጠጣ አላመጣም ቊጭ ብሎ ኳስ ጨዋታውን ሲደርስ ወደመኪናዉ ሄዶ መኪናዉ ዉስጥ ቊጭ አለ:: ይህ በጣም ቀላሉ ነዉ:: ስራ ቦታ: በየፓርቲዉና በየቤተእምነቱ እርስ በእርስ የሚደባደቡቱን ፖሊሶች እስኪሰለቻቸዉ ነዉ መግለጽ ይከብዳል::
ሰሜ ሳስብህ አብሮ አደግ የሰፈራችን ልጅ ነው የምትመስለኝ በውስጤ የማስበውን ሰለምትናገር ሀሳብን እገዛዋለሁ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ ።
ሰሜ ቡረቱ አንድ ለናቱ ሺ ለጠላቱ
Semere is an amazing guy. Thanks,
ሰመረ ማንም ያላስተወለውን እንዳለው ያገራችንን ባህልን እያጠፉ ነው።
አንተ ለጠየከው የኢትዮጵያ ባህል በሰፈር የተወሰነ አይደለም ። መላው ኢትዮጵያውያዊ አንድ አይነት ባህል ነው!!!
ሠመረ ባሪያው እንወድሃለን
I watched the entire interview and was impressed by the interviewee's use of language. His ability to seamlessly blend Amharic and English was unexpected, especially from a social media critic. While I understand that our professions can influence our language choices, given your background in law, I assumed that your language use would be primarily Amharic, as it's the medium of instruction for legal services in Ethiopia.
ሰሜ ምርጥ ሰው❤❤❤❤
True 👍 zBAREYE
BETELEYE SEBERE ZENA EYALU BETAME TILKE SAW YEMENELACHEWE LEMAGE
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
✍🏿
@ለኡኢስመስፊን፴፬፻፵፫
You came with a great man I always follow.
የምትለብሳችው ልብሶች ማስታወቂያ ወይም ስፖንስር ያለበስህ ይመስለፕ ነበር ...በርታ እዳትቀር
❤❤❤❤
መተቸት ያለበት ነገር ከሆነ መተቸት መብቱ ነው አንተ ማን ሆነህ ነው አትተች የምትለው 🤭 የመናገር ነፃነት ሰቶ ነው ፈጣሪ የሰራን 🤓🤔🤫
እደሰሜ ያለውን ያብዛልን ወዳጄ ይመችህ
Yazenanagal same time he speak mostly a good point.
ጨዋ ያሳደገህ አስተዋይ ነህ
ሠመረ ማለት ትልቅ ቀና ሃሳብ የተሸከመ ነው እንዳይጎብጥ ወይም እንዳይወድቅ መርዳት ያለብን ብዙ ሠመረን ማፍራት ወይም መሆን ነው ለዚህም ቁልፍ ተግባር ተደራሸነቱን ማብዛት ነው ስለአልተሣተፍኩ ባፍርም ለበዓል ጊዜ የሚያደርገውን በጎ ተግባር አለመጥቀሱ ንፉግ መሆን ነው ።
Semme I know when you get here in Washington DC I wish if I get you in Dallas
Yidres le ato Semere: Amerika mateh isihu endatker, asylum endatiteyek ena tekebreh wode wud hagerih enditmeles bakbrot lastawusot efeligalehu. You are more helpful to my people there than here.
Thank you
ሰመረ ሥራህን ና ጥረትህን አደንቃለሁ ::
ብዙ ጊዜ ስለ ጉራማይሌ ቋንቋ ስትተችእሰማህ ነበር :: የዛሬ ቃለ መጠይቅ በአማርኛ ነው :: የእንግሊዝኛው ቃላት በዛ አማርኛ ቋንቋ የቃላት ደሀ አይደለም ሀሳብን ለመግለፅና ለመወያየት በቂ ንው :: በእርግጥ አሜሪካ የሥራ ቋንቋ እንግሊዘኛና ስፓኒሽ ነው ::
Good interview, Samee Kindly give time and listen to questions raised by the host.
አይ ሰሜ ቀልድህ አይጠገብም ትልልቅ የአውሮፓ ተጨዋች መልማዮች የቡና እና የጎርጊስን ጨዋታ ለማየት ተገኝተዋል ያልካትን ቀልድ ወድጄልሃለው
ያዉ ሀገር ቤት ስትመለስ ሴፉ ጋር ቀርበህ አሜርካን አያለዉ ቃለመጠይቅ እንጠብቃለን
Aye seme yene adebete retu 👍👏👏
ሰሜ አንበሳው ታፈርሰኛለክ ❤❤❤❤
እውነት ነው ነውርን በአደባባይ መናገር ግድ ነው።
ሰሜ!! ቶሎ ተመለስልን በጣም ታስፈልገናለህ!!
ሰመረ የሚሰጠው አስተያየት ድሮ ሰፈር ውስጥ እየተጫወትን መጡ ብለን ስናያቸው የምንፈራቸው አባቶች እናቶች በአሁን በቴክኖሎጂ ዘመን የእጸጽ "critics " አባት ነው ብዬ ሰመረ ተጽህኖ እየፈጠረ ነው ብል ማጋነን አይሆንም
እርሱን መልእክቱ አልተገናኝቶም ምን ነካህ ካሳሁን??????
አቶ ብርሃኑ ደገፉ ጨርሰው ይስሙ። ካልገባዎት ደግመው ይመልከቱት። ርእሱ በሙሉ በዝግጅቱ ላይ አለ። ለመኮርኮም አይሩጡ።
ብዙም አይመስጠኝም።
Seme ye sidoch medhanit🤙👍👍
ህዝቤ ተመልሰህ ና ሲል ወዶት ወይም ናፍቆት አይመስልም እውነቱ እኔ እዚህ ሆኜ እንዴት ሄደ ነው ሰሜ ይመችሽ እንደፈለግሽ እዛም ሆነህ መስራት ትችላለህ
❤❤❤❤❤❤❤samaaaaa
ሰመረ አድናቂህ ነኝ ፦ ከአገራችን በዓል አና ሰነምግባር ወጪ አስነዋሪ ስራ የሚሰሩት መተቸት ማውገዝህ ትክክል አለመሆን መግለፅህ ሳላደቅህ አላልፍም ነገር ግን ፨ የግለሰቦችን መብት ባትነካ ፥ ባትሳደብ መልካም ይመስለኛል ።
Nice to see you Gaza
Semere betam yemakebirew yemiwedew sew new.
መምጫው ቀላል ነው ጫማው ቀስ ብሎ ይታጠባል good boy
ATHED
ሰሜ
ሰመረ ምነው ንፁ ጨማርኛ ብቻ ብታወራ እየቀላቀላችሁ አልገባ አለን አንተም ሄደህ ዲያስፖራ ሆንክብን ኡኡኡኡ አማርኛችን አማርኛችን አማርኛችን
TikTok ላይ ታብ ታብ ማለት ስለ እመብርሀን እርዱኘ ማለት ነዉ
Somehow, literally, normally, basically, i mean, እነዚህ ደሞ የግልሽ ናቸው
Ante dedeb esuko english translate office neberew stadium
ወይ ኮንግረስ. ሀበሻን ቸርች ክፈት በለው እንጂ ትምህርት ቤት ?
አገርህ ትፈልጋሀለች
Mistake is not a quality
Semere please let the host finish his question don't entterapte thanks
Semi Tifa endatimeles
ሰክሯል ክክክ
Ena gen seme batemels bay negn gen lejoch aluh memtat ged nw
ምክር ለሠመረ የአሜሬካ መንግስት ኤትዮጵያ ውስጥ ጋዘጠኞችና የሜዴያ ማለሞያዎች እደሜታሠሩና ነፃ ፕሬስ እንደሌለ ስለሜያውቅ ጥገኝነት ወይም Asylum ብትጠይቅ ይሻልሀል I think this is the best time for you
እንዳትመጣ
ኡኡኡኡኡ እግልዚኛ ሰሜ እወድሻለው ግን ሰውን ሰተርቢ ሰማሽ ነበር ከሞላ ገደል አማርኛ ሺሺሺ 😜😜😜😜 አንቺማ ሀገርቤት አትመለሽም ሰሜው ሞራ ሰሙናው እግልዘኛሽ በዛዛ😜😜😜😜😜😜
ሰመረ ካሳዮ! ሰመረ ባሪያው ማለት......
1- የስነምግባር ዳይሬክቶሬት ተቋም ባለበት ሀገር ያንን ቦታ ተክቶ በብቼኝነት በተለየ በማህበራዊ ሚዲያ ያሉ የስነምግባር ዝቅጠቶችን ነቅሶ የሚተች፣የሚያቃና፣ትክክለኛውን መንገድ የሚያሳይ እንቁ የኢትዮጵያ ልጅ ነው፥፥
2- ሰመረ ባሪያው ማለት እንደ አዲስ አበባ ዮኒቨርስቲ ያሉ ጉምቱ ተቋማት ስለ ስነምግባር መዝቀጥ፣ስለ ሞራል መበስበስ፣ስለ ህገወህ የሶሻል ሚዲያ ትሬንድ ድምጹን ባጠፋበት ሰዕት በብቼኝነት ተነስቶ ረፏ፣ተው፣ይሄ ትክክል አይደለም፣መንገድ እንዳት ስቱ፣ታረሙ፣ተስተካከሉ ያለ ብቼኛ ክቡር ኢትዮጵያው ነው፥፥
3- ሰመረ ማለተ በሶሻል ሚዲያ ምህዳር ውስጥ አውሮፓ እና አሜሪካ በየቀኑ በሶሻል ሚዲያ ስነምግባር ጉዳይ በፓርላማ ደረጃ፣በህግ ማውጫ ደረጃ፣በያገባኛል የሚሉ ተቋማት በየቀኑ የሚሞገት ጉዳይ ሲሆን ሰመረ ግን በብቼኘነት የማህበረሰብ የስነ ምግባር ጉድለት ያገባኛል ብሎ ብቻውን የቆመ ሰው ነው፥፥
4- የሀይማኖት ተቋማት እንደ አሸን በበዙበት ሀገር በስመ ሀይማኖት የስነምግባር ዝቅጠት እየተቸበቸበ ባለበት ሀገር ሰመረ ለማህበረሰብ ስብዕና ግንባታ ብቻውን የቆመ ሰው ነው፥፥
እንግዲህ ሰመረ ማለት የምሁራንን ክፍተት፣የተቋማትን እያንቀላፏ ዝም ብሎ የሚያዮትን ችግር ክፍተት፣የህገ አውጭ እና አስፈጻሚ ክፍተት፣የሃይማኖት ተቋማት ክፍተት፣የግልም የመንግስትም ለማህበረሰባዊ ደህንነት ያለውን ደንታ ቢስ ክፍተት ለመዝጋት ለማስተካከል ብቻውን የሚተጋ ለኢትዮጵያ ስነምግባር፣ሞራል፣ስነስርዕት፣ማህበረሰባዊ ህግ መከበር ብቻውን የሚተጋ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ነው፥፥
[ሰሜ የዲያስፓራው ውስጥ ያለ ብዙ የስነምግባር ግድፈት፣ዘረኝነት፣የእርስበዕርስ መናቆር፣ያለመከባበር፣መባላት፣ምቀኝነት፣ያለመረዳዳት፣የፓለቲካ መባላት፣ለአዲስ መጭወች መንገድ ከማሳየት ይልቅ መከራ ማብሳት፣ማጭበርበር፣አደልተሪ፣ሲስተማቲክ ሁኖ እንደ ማህበረሰብ ለመረዳዳት፣ለመከባበር፣ለማደግ ሳይሆን ለመውደቅ የሚመስል የዝቅጠት እሴት ባለቤቶችን ትንሽ ወራት ቆይተህ ብ ት ታዘብ ጥሩ ነበር፥፥(በጥቂቱም ቢሆን (አብዛሃኛውን ማለት አይደልም) ]
ውጭም ውስጥም ያለው ሀበሻ የባህል፣የስርዕት፣የሞራል፣የስነምግባር አቢዮት እና መመሪያ ዶክትሪን ያስፈልገዋል፥፥
ለዚህ እንደ ሰመረ ያሉ ሰርተው ያሳዮ ሰወች ተቋም እንዲሆኑ ብዙ ሰወች ልንተባበረው ይገባል፥፥ሰመረ ይሄንን ስራ ተቋም ቢያደርገው፣የስነምግባር መኮንኖች፣የህግ ባለሙያወች፣ባለችሎታ የሚዲያ ሰወች፣የፓሊሲ አውጭወች ቀጥሮ በየሳምንቱ የሚዲያ ፕሮግራም፣ለህግ አውጭወች የህግ ክፍተቱን የሚያመላክት የሶሻል ሚዲያ የስነምግባር ተቋም፣የሚዲያ ተቋም፣የማማከር ተቋም፣ለማስታወቂያ ለሚዲያ ፕሮግራሞችም ከስነምግባር፣ሞራል፣ባህል አንጻር ኢቫሊዮት የሚያደርግ ተቋም ፕሮፖዛል ሰርቶ አቅርቦ እንዲሰራ ከበቂ በላይ ፈንድ ዲያስፓራው በአንድ ሳምንት በጎፈንድ ሚም፣በፈንድ ሬይዚንግም ሊያቀርብ ይችላል፥፥እኔ ለዚህ ስራ ቢያንስ ወደ ሩብ ሚሊዮን ዶላር ($250,000) ቢዋጣ ምርጥ የስነምግባር ተቋም ሰመረ ሊመሰርት ይችላል ባይ ነኝ፥፥ እስኪ አስቡበት፥፥
ሰመረ ማለት ለኔ የማህበረሰባዊ የሶሻል ሚዲያ፣ሚዲያ ስነስርዕት፣ሞራል፣እሴት አቃኝ ሚኒስቴር ነው፥፥
[ውጭም ውስጥም ያለው ኢትዮጵያዊ የባህል፣የስርዕት፣የሞራል፣የስነምግባር አቢዮት እና መመሪያ ዶክትሪን ያስፈልገዋል፥፥]
**ውድ ካሳሁን ይቺን መልዕክት ለሰመረ በግል አድርስልኝ፥፥ ከምስጋና ጋር፥፥
ሰመረ የሞራል፣ሰነምግባርና ፀረ ሙስና ሚ/ር መድረግ ነዉ ያለበት ከአቢይ በኋላ ሚመጣዉ መንግስት።አሁን ያለዉ መንገስት ፀረ መልካም ነገርና የዉሸት ቋት ነዉ።
🫶
ጠያቂዉ,,የት,,,ነዉ,ያደከዉ,ትለዋለህ,ንቀት,ለመሆኑ,አንተ,የት,ነዉ,,ያደከዉ,ቀዳዳ
Ameha ምነው ሆድ ባሰህ? አስተዳደጉ ለዛሬ ማንነቱ የሰጠውን ዋጋ ለማሳየት ጠየቀው። ሰመረ አሳምሮ መለሰ።
መድሀኒትህን ዋጥ።
ሰሜ እረ እባክህ አስጨርሰው።
አሜሪካ ገብቶ መነፅሩን በቲሸርቱ የሚጠርግ ለዛዉም ቦርጩ እየታየ ሰመረ ባሪያዉ ነዉ::
አንተ ሸኖ ተጸዳድተህ በድንጋይ ኣ ?
@@Zionfree አትንጫጫ ...ግባና ከአሜሪካ በሎ ሰመረ ያስተላለፈዉን ተመልከተዉ ያኔ ትችተ ትክክል ነዉ አይደለም ትፈርዳለህ
ስለ ስብእና ግንባታ እና ማህበራሰብ መወላገድ ነው ያወራው አንተ ደሞ ስለ ጨርቅና መነፅር
ሰሜ እንዳንተ አይነት ተምሮ አገሩን በእውነትና በያገባኛል ስሜት ለምታደርገው ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው
ሰሜ የልቤ!!! እጅግ በጣም ነው የማከብርህ እግዚአብሔር ይጠብቅህ እንዳንተ አይነቱን ያብዛልን!!!
ባርያው እንኩዋን ደህና መጣህ አድናቂህ ነኝ ትችትህ ያስደስተኛል ካሜሪካ ስትመለስ የምትተቸው ታየኝ የት ነው ያለው እንጋብዘው
ዋው ሰሜ ስለአሜሪካ የተደነክበት ነገር የገለፅክበት አቤት ደስ ሲል እኔም የሚያስቀናኝን ነገር ነው የጠቀስከው 🎉 ሁሌም አድናቂህ ነኝ አመሰግናለሁ ❤
ሰመረ ባርያው ምርጥ ያራዳ ልጅ
Semer is a very genuine person ❤️ Ethiopian people and cultures heroes
ታላቅ ሰው ስላቀረብክልን እናመሰግናለን ።
ሰመረ ጥሩ ነገር ነው የምታቀርበው። ዛሬ ግን አቅራቢው ሀሳቡን ሳይጨርስ፣ በደንብ ሳትሰማው ለማውራት ትቸኩላለክ። በደንብ ስትሰማ ለመመለስም ይቀላሀል።
ምንአገባኝ የሚል አባባል በነገሰበት፣ ታላቅን ማክበር ፣ ሃቀኛ መሆን ፣ሃገርን ማክበር፣ በሃገርና በባህል መኩራት፣ በቋንቋችን መኩራት...ይህ ሁሉ ፋራነት ነው ብሎ በሚያስብ ትውልድ ውስጥ መገኘትህ እና ብቻህን መዋጋትህ ብቻ ሳይሆን ይመለከተኛል ብለህ ከእረፍትህ ቀንሰህ ስለምታደርገው መልካም ነገር በግሌ ከልብ አመሰግናለሁ! በርታ። ቶሎም ተመለስ ምክንያቱም በጣም ታስፈልገናለህ።
ሰሜ ብትችል የሀገራችን ማህበረሰብ ከአለባበስ ጀምሮ የውጭውን ባህል እንዴት በተሳሳተ መንገድ ኮፒ እንደሚያደርገው እና በሀገር ቤትም ህዝባችን የተሳሳተ አመለካከት እንዳለው ብትረዳና ብታስረዳ ለምሳሌ በውጭው ሀገር ያሉት እንዳንተ ቢሮ ውስጥ የሚሰሩ ሱሪያቸውን ዝቅ አድርገው እንደማይለብሱና የተዝረከረከም ማንነት እንደሌላቸው እጅግ ስርአት ከአለባበስ ጀምሮ ስራቸው ቦታም ይሁን ከስራ ውጭ እንዳላቸው ማን ምን እንደሚለብስ ማን ምን እንደሚሰራ በደንብ ብትረዳ በቪዲዮም ጭምር ቀርፀህ ብታሳይ ለምን እዛ ያለው ህዝባችን ሀገራችንን ያበላሸው የውጪው ባህልና ዲያስፖራ ነው ስለሚባል የቱ የውጭ ባህል ? የቱ ዲያስፖራ? እንደሆነ ቢለይ እዚ የልጆችን አስተዳደግ ጨምሮ ምን አይነት ቤተሰብ ምን እያደረገና እየሰራ ልጆቹን እንደሚያሳድግ ሁሉ በቂ መረጃ ኖሮህ ግልፅ ብታደርግልን ልምድንም ከማለዋወጥ ጀምሮ ችግርንም መቅረፍ ነው ብዬ አስባለሁና በርታ መልካም የእረፍት ግዜ ይሁንልህ
ወንድም ስመር እባክህን የጠያቂውን ሀሳብ እስከሚጨርስ ጠብቀህ መልስ
እፋፉን እያልክ ማውራት አልቻለም
ሌላ ባማርኛ አውራ ወይም አስተርጓሚ ካጠገብህ አስቀምጥ?
ሰሜ ቃለ መጠይቅ interview ላይ እንዲህ ነህ እያደመጥክ እንጂ ስውየውን አስጨርሰው አታቋርጠው
ካስሽ እንደዚህ ሀገር ገንቢ የሆኑ ፕሮግራሞችን በማቅረቡ በርታ እልፍ አእላፋት አፍራሾች አሉንና👌
ሰመረ ጋዜጠኛውን አላስወራ፤ አላስጠይቅ አልከው እኮ፡፡ አንዳንዴ ማዳመጥም ጥሩ ነው፡፡