በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ። አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፥ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁላችሁም አንድ አምላክ የሁሉም አባት ነው። ነገር ግን እንደ ክርስቶስ ስጦታ መጠን ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጠን።There is one body, and one Spirit, even as ye are called in one hope of your calling; One Lord, one faith, one baptism, One God and Father of all, who is above all, and through all, and in you all. 7 But unto every one of us is given grace according to the measure of the gift of Christ. Ephesians 4 vs 4.
And without controversy great is the mystery of godliness: God was manifest in the flesh.1 Timothy 3:16.እግዚአብሔርን የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ እግዚአብሔር በሥጋ ተገለጠ።1ኛ ጢሞ 3፡16
ARE sewochi ati washu igzabiher ab igzabiher waldi igzabiher menfesqidus iyalachu ahun dedgmo le memmsasel ati xiru andi alka kamenachu lemin beyesusim altexemeqachu tadiya
በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ አምናለሁ።በእግዚአብሔር ልጅ ስም በማመን የዘላለም ህይወት አግኝቻለሁ በመንፈስ ቅድስ ታትሜለው አሜን
Zebazenke amleko 3 akale kale endet 1 belesh tamalkyalsh
ሜላዬ አንተ የዘመኑ ጳውሎስ ነህ!!ስላንተ ጌታን አመሰግናለው❤❤❤❤
ፈርታችሁ ነው
አምላክ በስጋ ተገለጠ
“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16
ኢሳ 43 ላይ ከኔ ውጭ አምላክ የለም ያለው ማነው? አብ ነው ? ወይስ ወልድ ? ወይስ መንፈስ ቅዱስ እስቲ አስረዳኝ
ነብያት እና ሐዋርያት ያላስተማሩትን ስላሴ ኬት አመጣችሁት?
በየትኛው መጸሐፍ ቅዱስ ክፍል ነው አብ ፣ወልድ ፣መንፈስ ቅዱስ ሶስት አካል ወይም ስላሴ ነው ተብሎ የተጻፈው ??? አብ፣ወልድ ።፣መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ነው እንጂ ስለሴ ተበሎ አልተጸፈም ከተጻፈው አትለፍ እርግማን እና ፍርድ ነው ✋
በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ። አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፥ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁላችሁም አንድ አምላክ የሁሉም አባት ነው። ነገር ግን እንደ ክርስቶስ ስጦታ መጠን ለእያንዳንዳችን ጸጋ ተሰጠን።There is one body, and one Spirit, even as ye are called in one hope of your calling; One Lord, one faith, one baptism, One God and Father of all, who is above all, and through all, and in you all. 7 But unto every one of us is given grace according to the measure of the gift of Christ. Ephesians 4 vs 4.
Eyesus Abe kahon wold manwu?
“መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።” ዮሐ 1፥18
ግልጽ ቃል ነው አብን ሊያይ የሚችል ከልጁ(ከኢየሱስ) ውጪ ሌላ የለም ምከንያቱም አብ መንፈስ ነው ይህ የማይታየውን አብ ለማየት የግድ መለኮት መሆን ይጠይቃል እግዚአብሔር ለማየት እግዚአብሔር መሆን ያስፈልጋል ኢየሱስ በባህሪው መለኮት ስለሆነ የማይታየውን አብን(አባቱን) አይቷአል ማለት ነው። ቆላ እርሱ የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው ሰለሚል
ሜላ ፀጋ ይብዛልህ ተባረክ❤❤🙌🙌✊🙏🙏
ኢሰ 9 ; 6 ልጁ ኃየል አምላክ የዘለላም አበት የሰላም አለቀ ተብሎ ይጣረል :;
አንድ አምላክ እና አንድ ሰው - የእግዚአብሔር ቃል
አንድ አምላክ እና በአምላክ የሚመሰሉ ሦስት አካላት - የአሳቹ እባብ ቃል ነው
እግዚአብሔር ወደ እውነተኛው መንገድ ይምራቸው በኢየሱስም መልዬ በርታልን በጌታ ስም ❤
በስጋ የገተለጠ አንድ አምላክ እየሱስ
አሜን። የእግ/ርን የተስፋቃል አታውቅም። የቀደመውን አታውቅም ያለውንም አታውቅም አታምንም ውጤቱ ክደት ሞት ነው።
ከፊትህ ያለውን ቃል የሚለውንም ሳትረዳ ትተረተራለህ
ሜላዬ ካንተ ብዙ ነገር ተምሬአለሁ። የጌታ ፀጋ ይብዛልህ ወንድም አለም
“በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤”
- ቆላስይስ 2፥9
በመጀመሪያ ቃል ነበረ, ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ, ቃልም እግዚአብሔር ነበረ,, ይህ እግዚአብሔር የነበረው ቃል ስጋ ሆነ!!!! አይልም!!?????
እናመሰግናለን ሜሎስ የምታቀርባቸው ፕሮግራሞች አስተማሪና የሚያንጹ ናቸው።
እየሱስ ልጅ የሆነዉ በሥጋ ከመጣ በኋላ ነዉ። ከዚያ በፊት ሰማይና ምድርን ሁን ሁን እያለ የፈጠረበት የእግ/ር ቃል ነዉ (ዘፍ 1: 1-31; ዕብራ 1:2-3)። ይህ ቃል ሥጋ ሆኖ እነደመጣ በዮ/ወ ይናገራል። የእግ/ር ልጅ መጣ የሚባለዉ እግ/ር እኔ ዛሬ ወልጅያለሁ ካለበት ቀን ጀምሮ እንጂ ከጥንት ጀምሮ አይደለም። በአባቱ እቅፍ ያለዉ ተረከዉ ይላል እንጂ የነበረዉ አይልም። የእግ/ር ቃልና መንፈስ በአብ ዉስጥ ያሉ እንጂ በአጠገቡ የሉት አይደሉም። ምክንያቱም እየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥችያለሁ ይላል(ዮ/ወ 16:
28)። ቃል በሥጋ ከመጣ በኋላ አካል እንዲኖረዉ ሆነ። በፊት አብ በቃል ከሚሠራበት በልጁ ሆኖ መሥራቱን መረጠ። ለዚህ ነዉ እየሱስ በእኔ የሚኖረዉ አብ ሥራዉን ይሠራል ያለዉ። እየሱስ ያስተምረን!!
ማላ ተባረክ ይህን አስተምህሮ እስከ መጨረሻ እናታገለዋለን ፈጽሞ አጋንታዊ ነው
አብ በስጋ ሞተ ይላሉ እኔ በጣም ይገርመኛል እንደዛ ሲሉ🤔 አብ ኢየሱስን ነብሱን ለእኛ እንዲሰጥ ልኮት ግን አብ ራሱ ነው ሰው ሆኖ የሞተልን ሲሉን አጃኢብ ነው ብቻ ሜላዬ😢
አብ በስጋ ሞተ አይባልም ወልድ ስጋ የሆነው የአብ ቃል ስለሆነ የሞተው ይህ የአብ ልጅ የሆነው ወልድ ነው የሞተው የሚባለው አብ በጭራሽ አይሞትም እርሱ ብቻ የማይሞት ነውና
1ኛ ጥመ 3፥16 አንብብ
አብ በራሱ አምላክ ከሆነ
ወልድ በራሱ አምላክ ከሆነ
መንፈስ ቅዱስም በራሱ አምላክ ከሆነ ...እኔ አባቴ ሆይ ብዬ ስፀልይ ከ3ቱ ማን ነው ሚመልስልኝ? ማመስገንስ ብፈልግ በየተራ ነው ማለት ነው?🤔
ኢየሱስ አምላክም ሰዉም ነዉ።።።።።።።። አምላክ ነዉ እኮ ሰዉ የሆነዉ። አይገባችሁም እንዴ? የአብ ልጅ አምላክም ሰዉም ነዉ።
ምርጥ "Confusion"!
ማቴMatthew 3 አማ - ማቴዎስ
16: ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤
17: እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦ “በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፡” አለ።
እግዚአብሔር መንፈስ ነው!
ስለሴ በአእምሮ የተበለ ጣዖት ነው
ስለሴ የምበል ቃል በመፅሐፍ ውስጥ የለም ሶስትነት የለም
ማቴዎስ 28
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ ሥልጣን ሁሉ በሰማይና በምድር ተሰጠኝ።
¹⁹-²⁰ እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5፡፡፡፡“ከእግዚአብሔር አብና ከአብ ልጅ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም በእውነትና በፍቅር ከእኛ ጋር ይሆናሉ።”
- 2ኛ ዮሐንስ 1፥3
ማቴዎስ 28
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ ሥልጣን ሁሉ በሰማይና በምድር ተሰጠኝ።
¹⁹-²⁰ እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።
@@MintesnotAssefa-pf9wf የታለ ስላሴ የሚለው ቃል ታድያ?
@@TheNaturalWorldgreat ስላሴ ማለት እኮ የግእዝ ቃል ነው በአንድ መለኮት ውስጥ ሶስት አካላት መኖርን የሚገልፅ ቃል ነው።
Melos God bless you
GOD bless you and your family Melos
ፀጋ ይብዛልህ ሜላችን ተባረክ❤❤በእዚህ እድሜ ግን መቅጠፍ ወጋው
የባሰም አለእንዴ?? ምን ግራ የገባው ነውደሞ ይኼ? ሜላ ወንድሜ ተባረክ ፀጋውን ያብዛልህ የሚገርመው ጌታን እንዳገኘሁ ሳላውቅ ሐዋርያቶች ፕሮቴስታንቶች ይመስሉኝ ነበር ኦ ጌታ! ይደረስላቸው!!!!!
አራ ለአንተ ይድረሰልህ ግራ የሚያገባውን ስላሴን እንካ አልተረዳክም
ኧረ ለአንቺ ብቻውን ያለው አምላክ ይድረስልሽ እህቴ። ሶስት ጌታቶች አሉ እያላችሁ ተመልሳችሁ " ጌታን እንዳገኘሁ " ትላላችሁ? ሁለቱን ጌቶች እስካሁን አላገኘሽም ወይ?
አብ ስጋ ሆነ አላልንም ለመተቸት ቅድሚያ የተባለውን መስማት ይቀድማል!
እና አንድ አምላክ በሦስት አካል የሚል መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ አለ?
አዎ ዮሐንስ 3;15-17
2ቆሮንቶስ 13;14
@@emebetgebremariam153ሶስት አካል የሚለውን ቃል የቱ ጋር አየህ?
ኢየሱስ ሲጠመቅ የተገለጠው ማን ማን ነው ?ከሰማይ የመጣው ድምጽ የአብ ነው የምወደው ልጄ ያለው በእርግብ ምሳሌ በምንረዳው መልኩ የተገለጠው መንፈስ ቅዱስ ደግሞ ስጋ ለብሶ የተገለጠው ቃል ኢየሱስ ነው እነዚህ ሶስት አካላት በመለኮት ግን አንድ አምላክ ነው የተገለጠው
መናፍቅ@@kassagurmessamelka7950
እግዚአብሔር ይባርክህ
ፀጋውንም ያብዛልህ
May God be with you abundantly melaye
የቱጋ ነው ሶስት አካል የሚል ያነበባችሁትም መለኮት በስጋ የተገለጠበት አንድ አምላክና አንድ አካል ነው ያለው ቆላሲስ 2:9 ኝን ምን ልትል ነው? ኤፌ 4:4 ትንስ?
❤❤❤❤❤❤❤thank you brother
ተባረክ ወንድማችን ❤❤
ተባረክ ሜሎስ :: በርታ
And without controversy great is the mystery of godliness: God was manifest in the flesh.1 Timothy 3:16.እግዚአብሔርን የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ እግዚአብሔር በሥጋ ተገለጠ።1ኛ ጢሞ 3፡16
Keep it up Meloye...bless u
More grace on you Brother Mela!❤❤❤❤❤❤❤
Wow mella geta yibarkih
ተባረክ ወንድማችን
ስለ ምወለደው ሕፃን ከተረከልን ከነቢዩ ኢሳይያስ ማንም ሰው አይበልጥም ኢሳ 9:6።
Andm sostm yemibalew timhirt sifers bemayete des blognal , egziabher andm sostm aydelem esu bichawn nw! .. lik endihu sost akal yemilm metsihaf kdus wust yelem behidet yihem timhrt yifersal
yale mastewal menager waga yaskeflal.........endezi kehone ke muslim bemn teleyalachu?..........biblen yemtamnu kehone emenu atberzut.....matios 3,17 endet teteregumutalachu?
lamin kanasu ga contacts faxirachu be tekitok aitngagarum,
በላኪና ተላኪ ያለው ሁሉት የሚሆነው ለሰው ነው እግዘብሔርን ግን ሁሉነው በሁሉነው
ፀጋ ይብዛልህ።
እውነት ነው ሥላሴያውያን እነዚህን ሰዎች ልናስተምር ይገባል
ስላሴ ስለሚባሉ አማላክት ልታስተምሩን? እኛ ከግብፅ ባርነት ወጥተን አንዱን አምላክ እያመለክን ነው። ሌሎችን አማልክት አንፈልግም። ዘጸአት 20
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
² ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ።
³ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።
@@TheNaturalWorldgreat ምን ነጻ ወጥተሃል በተክለ ማርያም ገዛኸኝ ተረት ተረት መቀለጃ ሆነህ።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን ክደህ።
የሰማያዊ ሥጋ ትምህርትን የውጩ ሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን እንኳ እማትቀበለው እንክርዳድ እየተከተልክ።
በሥጋ የተገለጠው የአብ ቃል እንጂ አብ በፍጹም በሥጋ አልተገለጠም።
አምልጥ ብታመልጥ ይሻልሃል ከቻልክ ወደ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ካህቻልክ ደግሞ ወደ Trinity follower ወደ ሆኑ ወንጌላውያን።
የእናንተ ትምህርት ከጥልቁ ነው።
" አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 9:5)
በሥጋ የመጣው ክርስቶስ እንጂ አብ አይደለም።
@@TheNaturalWorldgreat
በተክለ ማርያም ገዛኸኝ ተረት ተረት እየተጫወቱብህ መጽሐፍ ቅዱስን በንጹህ ልቦና ሳትረዳ እንደፈለጉ እሚያደርጉህ አንተ ነህ ብሮ
ሥለ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ቅዱስ መጽሐፍ የአካል ልዩነት ሥስትነት እንዳላቸው አንድ አምላክ አንድ እግዚአብሔር እንደሆነ ጥርት አድርጎ ያሳያል።
በሥጋ የተገለጠው ክርስቶስ እንጂ አብ በፍጹም እንዳይደለ እግዚአብሔርን ያየው እንደሌለ ልጁ ክርስቶስ በሥጋ ተገልጦ እንደተረከው ይናገራል።
በሰዓቱ አምልጥ።
" አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም *ክርስቶስ በሥጋ መጣ*፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 9:5)
ክርስቶስ ስጋው ሳይሆን አምላክ ነው ቅዱስ መጽሐፍ እሚለው።
እግዚእብሔር አብ ተገለጠ እያለ ሕዝብን ወደ ጥልቁ የሚሰድ ደጉ ከበደ የተባለ ሥራ ፈት ሰነፍ መሥራት ቢያቅተው ሕዝብን በሃይማኖት ጭንብል ወደ ጥልቁ ይመራል እግዚእብሔር ይገስጸው።
አንተም እውነትን መርምር ብሮ
ራስህ እንዳትፈርስ ተጠንቀቅ !!
ሁለት አምለክ እየልክ ነው ኢየሱሲ አምለክ ነው አብም አምለክ ነው ስትል እኮ ሁለት አምላክ ነው ስተሃል
አብና ልጁ አንድ አምላክ ነው ሁለት አምላክ አይባልም በበሀሪ በመለኮት አንድ ናቸው በአካል እና በስም ይለያያሉ። “እኔና አብ አንድ ነን።”
- ዮሐንስ 10፥30
አብ በራሱ አምላክ ነው
ወልድ በራሱ አምላክ ነው
መንፈስ ቅዱስም በራሱ አምላክ ነው...በየራሳቸው አምላክ ከሆኑ 3 አምላክ ነው ይሄ ደግሞ የሰይጣን ትምህርት ነው
@@user-nn2jn1pi5k ሶስቱ በየራሳቸው አምላክ ናቸው አላልንም ለምሳሌ በትንሹ አንተ ነፍስ ስጋ እና መንፈስ አለህ ሶስት ሰው ነህ ማለት ነው?
ስላሴ የሚል ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የለም
Only Jesus mechem atiferisim titekilalechi iniji igizihaber be siga tegelexe
Mefres yalebet kentu temhert hulu beiyesus sm yefersal
Wede siol eyesusin eyeteru mehedu aykebdim? Lela eyesusin titesh yemetshafun eyesus teketey.
@@tenanehbogale709 igizihaber yetekelawin sawu ayiferism
@@landuberfeleke3002 የአሸዋው መሰረት እየፈራረሰ አንዱ አምላክ እየወረ ሰ እያየን እኮ ነው፡፡ ይህ አጠያያቂ አይደለም ። የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡
እየሱስ በብሉኪዳን ማነው ማን ነበር ስሙ
Be eyesus sim lemendinow miatemimut kalun😢,...geta yebarek ❤🙏
Meli
❤❤❤ Jesus bless you ❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እንደ ትዝታው አትሳደብም እናመሰግናለን
እግዚአብሔር አንድም ሶስትም ነው! የሚለውን ልክ አይደለም ለማለት ማን ስልጣን ሰጠህ? በዚአስተምህሮት ላይ መሰረት ተደርጎ ያሉ እጅግ ብዙ አስተምህሮቶች አሉ እነዚህን ተመልክተሃል ? በአካል ሶስት በመለኮት ሶስት የሚል ፍጥጥ ያለ ትምህርትን ትክዳለህ?
❤❤❤❤❤❤
አብ በራሱ አምላክ ነው
ወልድ በራሱ አምላክ ነው
መንፈስ ቅዱስም በራሱ አምላክ ነው...በየራሳቸው አምላክ ከሆኑ 3 አምላክ ነው ይሄ ደግሞ የሰይጣን ትምህርት ነው.
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ የሆነው ኢየሱስ ራሱ ነው!
wenidme melos begeta beyesus sim tebarek zemenih hulu ybarek betam eniwedihalen tsegawin yabizalih❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ስለምኑ? ስለአሳታችሁ? መጽሐፍ ቅዱስን አንብብ ወሬ ምንም አይጠቅምም።
Begzyabhar haseb lay yemnsuten hasbochi bBegta beysuse sem yefrese yhune
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Yewisheti mesereti yifersali ewineti yigelexali ayikerm
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
😂😂😂 ጣኦት ነው ከአንድበላይ አምላክ ማምለክ፣
ሶሰት አካል የሚል አሳየን
ቃሉ "አምላክ በስጋ ተጋለጣ" ይላል እና ሳገለጥ የቀራ ሌላ አምላክ አለ?
Silezi egziabiher abi new yemetaw new eyalk new?sigan azegaje yemilew tikis yelem enantega? Abi besiga tegelete mitil esti andi tikis tikes,lelaw egziabehr menfes new bigelet befitu siga lebash endemayikomi atimarum woyim?leza new andi akali mazegajet yasfelgew.esum sewu yehonew eyesus new.enam ye eyesus tizaz,ye hawariatim yazezuitim yemiaminutim yastemarutim mekebel min asferachu only Jesusoch,eyesuim benem eminum be abatem eminu kalachu mekebel enji yaltasebewu yalalutin yalastemarewun yemayaminuti silase amilakiwoch le 3 amilak endminamelk adirgo makireb alasfelagi new,geta eyesus le only Jesusoch mastwual yistachu
@@hizkelbirhanu1934 አዎ አብ ዓለም ላይ ለመፍረድ ስጋን አዘጋጅቶ በስጋ ተጋለጣ የሀዋርያት ስራ 17:31
አዋሪያት ወደአለም ሲላኩ በአብ በወልድ በመንፈስቅስ ስም እያጠመቃቹ ደቀመዛሙርቲ አርጓቸው ።በስምሦሰት በመለኮት አንድ መሆኑን ያሳያል።
Ende ene yale manew yemilew akal tadiya manew? Yihen tiyake sitmelis yante timihirt meseret yinagal
የዘላለም ልጅ የሚበል ነገር አለ እንዴ? ኢሰያስ 9:6 1ኛጢሞ 3:16
አው አለ
Hawaryaw paulos only Gesus nw enge selase amagn aydelem selersu aymlkthem
Le Hawaryatoch mtshafen yastewlu zend Amroachwn keftelachw yelal kalu lenante gn ? Seleze geta man endehon teykut
Bitaminim bataminimi iyesusi abinewu
አይዛቺሁ ስላሴ 😂😂😂
Benegerachn lay taot malet gideta yetekeretse misl mehon ayitebekbetm, besew aymro ena lib wust ke andu baker lela teslo kehone esu taot nw ..gdeta handicraft mehon ayitebekbetm..
ARE sewochi ati washu igzabiher ab igzabiher waldi igzabiher menfesqidus iyalachu ahun dedgmo le memmsasel ati xiru andi alka kamenachu lemin beyesusim altexemeqachu tadiya
Besiga yetegeletew Liju nw? Lela yesihtet timhrt.
Hawarytoch selasen 3 amlake alsebkum selase taote nw
🥰🥰🥰🥲🥰🥰🥰🥰🥰💯
mitaworahun sisema inde jendereba timesilaleh, rasih metasayehu yerasih nigigir yihun inj, bemenfesawi bisilet language bemawok sayihon semay yalewu abi sigeltilin bicha silehon, bedenb tselih, inde jendereba yemambeb chigir yelebihim!
ታሪካዊ ሰው ነህ
Wend lijm tesetonal simum dink mekar, hayal amlak, "yezelalm abat" tebilo yteral. Ezih gam masitewal yalebih wendime yetweledew lij yezelalem abat new. Yezelam abat manew ?
ከእነርሱ ጋር ለምን ፊትለፊት ተነጋገር
ኢየሱስ ሁለቴ ነው የተወለደው?
ኢየሱስ የዘላለም አባት አንጅ ዘላለማዊ ልጅ አይደለም ወንድሜ ትንቢተ ኢሳያስ 9፣6 አንብበው (ሕጻን ተወልዶልናልና ወንድ ልጀም ተሰጥቶናል ስሙም ድንቅ መከራ ሀይል አምላክ የዘላለም አባት ተብሎ ይጠራል
Afirsal no no no
የዘላለም ልጅ ?
Only Gesus Eysus man mehonun geltolnal Eysus Abate nw Eysus 1 amlake hultgna amlake aydelm goro yalew yesma
ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት አካል ነበረው?
ዘሉት ለተናገሩት ዋና ሀሳብ 😂 አንድ ልጁ እርሱ ተረከው የሚለው አይነጠልም ቃሉ
አብት ዉሸት 😂😂😂😂😂
እንደ only Jesus ሀይማኖት ደግሞ የዞረበት የለም
Sostgnawn akal menfes kedusn baytewar adrkew selsum tenager enge menfes kedus endykfaw 😂😂😂😂 Ayeee selase amagnoch
አይን በአይን ከህደት አይቢሾብ እንዲህ ያሉ ሆድአምላኪዎች የሃይማኖት ከልት አምላኪ መሪነን ባይ ናቸዉ በየሃይማኖቱ የህዝቡ ሢአል መግብያ እንቅፋቶች ደጉ እየሱስ ሢኦልገሃነምን ለሤጣን ነበረ ያዘጋጀዉ ዋጋም የከፈለወ ለሠዉ እንዲህያሉ ግን የሤጣን ክንዶች ህዝቡን መሩት በዉሸት
እግዚአብሔር አብ
እግዚአብሔር ዎልድ
እግዚአብሔር መንፈስ ቂዱስ
ስንት አምላኪ ነው? 🙄
ግጥም አርግታችሁ ነው ምታምኑት 3 አምላክ ስላሴ ጣኦት ነው 🤬
E
kkkkkk.አንተ ሰውን አምልኪ እኛ ግን በስጋ የተገለጠ ኢ/ር እናመሊካለን
የምታወራው ነገር ጭብጥ የለውም እሳቸውማ ከአዲስ ኪዳንም ከብሉ ኪዳን ጠቅሰው አስረዱ አተ አሁን ምን ሀሳብ መግለፅ እደፈለክ በግልፅ አይታወቅም
Bro kenega inawira silkin lakiliny
የተለየ አካል አለ ብለህ እንደምታምን እናውቃለን። ስላሴ መጽሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። ከውሸት አባት ከዲያቢሎስ!
በየትኛው መጸሐፍ ቅዱስ ክፍል ነው አብ ፣ወልድ ፣መንፈስ ቅዱስ ሶስት አካል ወይም ስላሴ ነው ተብሎ የተጻፈው ??? አብ፣ወልድ ።፣መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ነው እንጂ ስለሴ ተበሎ አልተጸፈም ከተጻፈው አትለፍ እርግማን እና ፍርድ ነው ✋