መንፈስ ቅዱስ በምሥጢረ ሥላሴ ውስጥ ክፍል 1 | Zehohitebirhan media official |
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 13 มิ.ย. 2024
- #ዘኆኅተ_ብርሃን #ቦሌ_ማርያም #Zehohitebirhan #Bole_Mariam #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ቤተ_ክርስቲያን #Orthodox #Tewahedo #Church #eotc #podcast #newvideo #ዲያቆን_ሕሊና_በለጠ #eotc
Instagram - / zehohitebirhan_official
Facebook - / zehohitebirhan
TikTok - www.tiktok.com/@zehohitebirha...
በሰንበት ትምህርት ቤት ደረጃ እንዲህ ዘመኑን የዋጀ መልካም በሆነ የምስል እና ድምፅ ጥራት ጋር ድንቅ ውይይት በጣም የሚደነቅ ነው:: እግዚአብሔር ይባርካችሁ:: ብዙ እንጠብቃለን::
ቃለ ሂይወት ያሰማልን ወንድሞቻችን የአገልግሎት ዘመናችሁን በእድሜ በጤና አምላከ ቅዱሳንበቼርነቱ ያቆይልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለእኛም በማስተዋል እንድኖር ዘላለም ፍጹም ህሊናን ያድለን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን መግስተ ስመያትን ያወርስልን መምህሮቻችን ❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ያበርታችሁ!!! እንደዝ አይነት መርሃግብሮች ቢሰፉልን መልካም ምኞቴ ነዉ፡፡
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን በእውነት ቃል ሕይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን እግዚአብሔር በእድሜ ያቆየለን በጣም እናመሰግናለን 🥰🙏
እናመሰግናለን ወንድሞቻችን። እናንተን የሰጠን የቤተክርስቲያን አምላክ የተመሰገነ ይሁን። እንደ እናንተ ያሉትን ያብዛልን። እንደሚባለው ይህን ዘመን መሻገር የሚቻለው ሁለ ገብ እውቀትን ይዞ ነውና።
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን የሰማነውን በልቦናችን ያኑርልን እረዥም እድሜን ይስጥልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን
የሕይትን ቃል ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን፣እግዚአብሔር ይጠብቅልን፣መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን!
ቀጥሉበት!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
በጣም ጠቃሚ ትምህርት ነው።
እግዚአብሔር ይስጥልን።
መስረጽ የሚለውን ቃል አንዳንድ አባቶች በአማርኛ ሲጠቀሙበት ስሰማ ግራ ይገባኛል።
“ የሰማንውን በልቦናችን ያስርጽልን “ ይላሉ።
መስረጽ መውጣት እንጂ መግባት ነው ?
ግሩም ቃለ ሕይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ይስጥልን
አዎ አትጥፉብን ይቀጥልልን ብዙ እየተማርንበት ነዉ!❤
እመቤቴ ፀጋውን ታብዛላቹ ተባረኩልኝ ቃለህይወት ያሰማልን❤❤❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን፣እግዚአብሔር ይጠብቅልን፣መንግሥተ ሰማያትን ያውርስልን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃል ሂወት የስማዓልና
የሕይወት ቃል ያሰማልን ወንድሞቻችን ደስ የሚል ፕሮግራም ነው በርቱልን እኞም የሰማነውን ቃል ለበረከት ያድርግልን
u guys r the best❤
ቃለ-ህይወትን ያሰማልን ወንድሞቻችን።
ቃለህይወትን ያሰማልን መንግስቱን ክብሩን ያድልልን ።
በርቱልን
እንኳን ደህና መጣችሁ ወንድሞቼ
Kale hiywot yasemaln
እግዚአብሔር ያበርታችሁ. ቃለ ህይወት ያሰማልን።
አንድ ጥያቄ አለኝ።
መንፈስ ቅዱስ በተለየ መንፈስ ቅዱስ ለምን ተባለ? በመሰረቱ እግዚአብሔር አብም፣ እግዚአብሔር ወልድም ቅዱስ መንፈስ ናቸው...ካልተሳሳትኩ
Ejjeg betam denk temehertawi tentane Egziabher yebarkachu wondmoche. Hultjnawen kefel begugut entebkalen . Betchaljn share lbzuwoch adergalew
ምሥጢረ ስላሤን በገለጠልን መጠን ትናገሩ ዘንድ እኛም እንድንሰማ ስለፈቀደልን ተመስገን።
ግን በስንት ክፍል ትጨርሱት ይሆን?
ሥላሴ
አንዲት ነገር በትህትና ብጠይቅ ቢፈቀድልኝ:-
በትምህርቱ መሀል እየገባች ያለችውን የደወል ደምጽ ድምጿን ቀነስ ብታደርጓት።
በጆሮ መስሚያዬ በስልኬ ስለሆነ የምከታተላችሁ እና የእናንተ ድምጽ ደግሞ ለስላሳ ስለሆነ ድምጹን ከፍ አድርጌ ስለሆነ የምሰማችሁ የደወሉ ድምጽ በድንገት እየመጣ እጅግ ስለሚጮህ ለጆሮዬ ጤና አሰብኩ:: ምናልባት እንደኔ ሌሎችም ይኖሩ ይሆናል ብዬ እገምታለሁ::
ወንድሞቼ ቃለ ሕይወት ያሰማልን። የርቀት ትምህርት ግን ከሁሉ ነፋስ ይረቃል ከነፋስ እሳት ከእሳት መላእክት ከመላእክት ነፍሳችን ከነፍሳችን ሥላሴ ይረቃሉ ነው የተማርኩት። መ.ሕሊና ሲገልጽ ግን ከነፍሳችን መላእክት አለ፣ የትኛው ነው ትክክል፧
እሳት ከነፋስ አይረቅም፣ እሳት ይታያል ነፋስ ግን አይታይምና:: ነፋስ እሳትን ልያጠፋም ይችላል:: ነፍሳችንም ከመላእክት አትረቅም፣ መላእክት ነፍሳችን ወደ እግዚአብሔር ሊያቀርቡ ይችላሉ::
ባለ ስልጣን ሳይሆኑ ባለስይጣን ለሆኑት እነርሱበወንበራቸው ተቀምጠው እንዲገዙን
የአንድ ሃገር ልጆች ሲገዳደሉ እያየን ነው
እንግዲህ ስማይም ይመስክራል
ምድርም ትመስክራለች
የእኔ እና የአንተ የአንቺ የሁላችንስ ምስክርነት
ምን ይሆን ?
th-cam.com/video/VnBRimYh_tQ/w-d-xo.htmlsi=wr1bjeOYalLIsnPn
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን