የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በሽታዎች

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 25 มิ.ย. 2024
  • #ethiopia
    #orthodox
    #church
    ሰኔ 19 /2016 ዓ.ም
    haymet_media ሐይመት_ሚዲያ

ความคิดเห็น • 9

  • @YeneGudayTube
    @YeneGudayTube 5 วันที่ผ่านมา +3

    ቃለሕወት ያሰማልን

  • @amhsyesSendros-sn4nv
    @amhsyesSendros-sn4nv 7 วันที่ผ่านมา +4

    ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር። እናመሰግናለን

  • @CassioPeia-hv1qx
    @CassioPeia-hv1qx 3 วันที่ผ่านมา

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን

  • @Feta_Tube1
    @Feta_Tube1 7 วันที่ผ่านมา +4

    ተስፋ እናደርጋለን

  • @melesedesalegn
    @melesedesalegn 2 วันที่ผ่านมา

    እድሜ ለመምሕር ግርማ አባታችን የዚሕ ዘመን ሐዋርያ ትልቅ አባት የያንዳንዳችሑን ድብቅ ክፋታችሑን አደባባይ አውጥተው አሣወቁን እውነቱ ይሔ ነው ቤተክርስቲያኗ በጠንቁዋይ በመተተኛች በሟርተኛች ተወሮ ነው ያለው እውነታ ይሔ ነው ።

  • @eyerusalemchernet5132
    @eyerusalemchernet5132 7 วันที่ผ่านมา +4

    ይህ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱ የምትፀዳበት ጊዜ ይሆን?

    • @Tewahedo16
      @Tewahedo16 16 ชั่วโมงที่ผ่านมา

      ቤ/ክ አንተ ስለምን ጽዳት ነው ምታወራው ? ቤ/ክ መጽዳት አለባት ብለህ ካሰብክ ንስሀ ግባ።

    • @Tewahedo16
      @Tewahedo16 16 ชั่วโมงที่ผ่านมา

      ቤ/ክ አንተ ነህ ስለምን ጽዳት ነው ምታወራው ? ቤ/ክ ቆሽሻለች ብለህ ካሰብክ ንስሀ ግባ። ያኔ ቤ/ክ ትስተካከላለች።

  • @Tewahedo16
    @Tewahedo16 16 ชั่วโมงที่ผ่านมา

    እንዳው እንዲህ ፓሽኔት ሆነህ ስታወራ የእለተ ዓርብ የክርስቶስን ህማም እንጂ የሰው ገበና በአደባባይ እያሰጣህ ያለ አትመስልም ። ገና ግራ ቀኛቸውን ለማያውቁ ወጣቶች ስለ ጳጳሳት ገበና በመለፍለፍ በመንፈሳዊ ህይወታቸው ምን እንደምትጨምርላቸው የምታውቀው አንተ ብቻ ነህ። ልብህ በትዕቢት ስለተወጠረ ምን እንደምትናገር እንኳ አታውቅም። ማንም አያስፈልግም ያለ ባይኖርም አስሬ " መዋቅር ያስፈልጋል " ትላለህ መልሰህ ደግሞ መዋቅሩን ህያው የሚያደርጉትን አባቶች ታበሻቅጣለህ። ጳጳሳት እንዲህ ናቸው እንዴ " የሚል ወጣት ፈጥረህ መዋቅሩን ምን ታደርገዋለህ ? " ያለ ገንዘብ የተሾሙት አስር በመቶ አይሞሉም " ብለሀል ። ምንድነው ማስረጃህ ? ዘጠና ፐርሰንት ገንዘብ ተቀብለው ሲሾሙ አይተሀል ?....ወንድሜ እናትህ ሌባና አመንዝራ ብትሆን እንዲህ በአደባባይ እንደማታሰጣት ሁሉ እናትህንም ቤ/ክ በመናፍቃንና በአህዛብ ፊት አታዋርዳት። ተረጋጋ ሚድያ ላይ መውጣቱም ይቆይህ። ለግዜው እዛች ሰ/ትምህርት ቤት ላይ ብታተኩር ። በትዕቢት እየተፈተንክ ነው።