የመንግስት የ2016 የኢኮኖሚ ሪፖርት እና የ2017 ቀጣይ ትኩረት! Export በ31%፤ FDI በ28%፤ የሀገር ወስጥ የገቢ መጠን በእጥፍ እንዴት ያድጋል?
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 12 ต.ค. 2024
- ዛሬ በአዲሱ የኢፌድሪ ፕሬዝደንት የኢትዮጲያ የ2016 የኢኮኖሚ ሪፖርት እና በ2017 በኢኮኖሚ ዘርፍ ትኩረት የሚደረግባቸው ነጥቦች በዝርዝር ቀርበዋል፡፡ እያንዳንዱን የኢኮኖሚ ሪፖርት እና የ2017 የትኩረት ነጥቦች ላይ አስተያየት.....
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - Wase.belay12@gmail.com
Facebook: - / economistwasyhun
Telegram: - t.me/WaseAlpha
Yimesilegnal...i think the new president did not accept the contents of the report .saying the report seems..
★የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፒኤች ዲ ተማሪዎች ኑሮ በዚህ ቃላት እና ቁጥር በተደረደሩበት ንግግር ሲለካ የመሬት መናድ( መንሸራተት) ቀጥሎ 'ንዝረት' ማስከተሉ እርግጠኛ ነው። 'ከንዝረት' በኋላ ያለውን ለፈጣሪ መተው ነው። ወንድሜ ስለሙያዊ የዜግነት ግልፅ ትንታኔህ እናመሠግናለን!👏
🙏
አሁን እኮ በ2 ወር የቡና እና ወርቅ export ብቻ ተመልከት
Good job bro
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አመሰግናለሁ አንድ ጥያቄ ግራ ያጋባኝ ግሽበት እንዴት ነው የሚሰላው
ከ200 በላይ ቁሳቁሶች ይመረጡ እና በትልልቅ ገበያዎች ያላቸው የመሸጫ ዋጋ ተሰብስቦ እያንዳንዱ ቁሳቁስ በቤተሰቦች ያለው ክብደት (በቤተሰቦች የመዘውተሩ ሁኔታ) ተባዝቶ ነው የሚሰላው።
ትኩስ መረጃ!
ደሀውን ህዝብ አስጨንቆ በዝብዞ እዳ ከሚከፍሉ የሀገሪቱን ሀብት አልምቶ ሸጦ ቢከፍል የተሻለ ነበር።ሰነፍ መንግስት ተግቶ ሰርቶ ተመራምሮ አዲስ ሀብት እና ገቢ በሀገሪቱ ከማመንጨት ይልቅ ከዜጎች አፍ እንደ ዱርየ ነጥቆ ለአላማው ማዋል ይቀናዋል ።