እያንዳንዱ ክርስቲያን ሊያውቃቸው የሚገቡ ሶስት የቁርኣን ጥቅሶች || David Wood Amharic
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 11 ก.ย. 2024
- I found this video useful, so I translated it to the best of my ability. Use this link to find the first video I translated from. I apologize for the minor mistakes I make.
• Three Quran Verses Eve...
What the Quran REALLY Says about the Gospel • ቁርአን ስለ ወንጌል ምን ይላል? ከ...
መልካም ዜና
የምስራች፣ የምስራች፣ የምስራች! የምስራች ማለት መልካም ዜና ማለት ነው። የእግዚአብሔር ቃል ደጋግሞ የሚነግረን ይሄ መልካም ዜና ምንድነው? ዛሬ፣ በእግዚአብሔር ረዳትነት፣ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ስለተጠቀሰው ስለዚህ መልካም ዜና እንነጋገራለን። ነገር ግን ስለ መልካሙ ዜና ከመነጋገራች በፊት ስለ መጥፎው ዜና ማስታወስ አለብን።
ምንድነው መጥፎው ዜና? በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ በኋላ አዳምንና ሔዋንን በምድራዊዋ ገነት ውስጥ እንዳስቀመጣቸው ታስታውሳላችሁ። እግዚአብሄር እንዲያውቁት፣ እንዲወዱት፣ እንዲታዘዙት እና ለዘላለም እንዲያከብሩት ፈጥሯቸዋል። ይሁን እንጂ እግዚአብሔር እነሱን ለመፈተን አዳምን እንዲህ አለው፡-
“በገነት ካለው ከዛፉ ፍሬ ብሉ፥ ነገር ግን እንዳትሞቱ በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ አትብሉ አትንኩትም።”
መጥፎው ዜና አዳምና ሔዋን እባቡን ማለትም ከተከለከለው ዛፍ ፍሬ እንዲበሉ የፈተናቸውን ዲያብሎስን ማዳመጣቸው ነው። የአዳምና የሔዋን ኃጢአት እነርሱንና ዘሮቻቸውን ሁሉ በመበከል በዓለም ላይ ችግርንና ሞትን አመጣ። ብዙ ጊዜ እንደምንሰማው፡ "ወረርሽኝ መነሻው ላይ ብቻ አይወሰንም!" የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጥፎ ዜና ይነግረናል፡-
“ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥...
እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ።” (ዕብራውያን 9፥27 ይሁዳ 1፥15)
ስለዚህ፣ መጥፎው ዜና ሁላችንም ኃጢአተኞች ነን እናም የእግዚአብሔርን የጽድቅ ፍርድ መጋፈጥ አለብን! ይሁን እንጂ፣ መልካሙ ዜና (የምስራቹ) በዚያው በገነት ውስጥ፣ በምረቱ ባለጠጋ የሆነው እግዚአብሔር፣ አንድ ቀን ከድንግል የሚወለድን ኃጢአት የሌለበትን ሰው ወደ አለም እንደሚልክ ማስታወቁ ነው። ይህ ቅዱስ ሰው፣ ይህ ጻድቅ አዳኝ፣ ለአዳምና ለዘሮቹ ሁሉ ኃጢአት ለመክፈል ራሱን መስዋእት አድርጎ ይሞት ነበር። ለኛ የሚገባን የኃጢአት ቅጣት በዚህ ኃጢአት በሌለበት አዳኝ ላይ ይወድቃል። አዳምና ሔዋን ኃጢአት በሠሩበት ቀን እግዚአብሔር የሰበከው ወንጌል (የምስራች) ይህ ነው። እግዚአብሔር የዚህን አዳኝ መምጣት ለማወጅ ብዙ ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እንዲሁም መሲህ ይባላል። እያንዳንዱ የእግዚአብሔር ነቢያት ስለ መሲሑ አንድ ነገር አውጀዋል፣ ስለዚህም እርሱ ሲመጣ እግዚአብሔር የሾመው እርሱ መሆኑን ሁሉም ይገነዘባል። ለምሳሌ ያህል፣ ከመሲሑ መምጣት ሰባት መቶ ዓመታት ቀደም ብሎ የነበረው ነቢዩ ኢሳይያስ፣ መሲሑ እንዴት እንደሚወለድ ተንብዮአል። "ድንግል ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።"( ማቴ. 1:23፤ ኢሳ. 7:14 ) ሚክያስ የተባለ ነቢይ ደግሞ መሲሁ ከሰማይ መጥቶ በቤተልሄም መንደር በምድር ላይ እንደሚወለድ ትንቢት ተናግሯል። በትክክል መሲሑ የተወለደበት ቦታ ይህ ነበር። ሆኖም ሚክያስ ይህን ትንቢት የተናገረው መሲሑ ከመወለዱ ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት ነው። ነገር ግን ነቢያት የመሲሑን መወለድ ብቻ አላወጁም። በተጨማሪም መሲሁ በኃጢአተኞች ምትክ መከራ እንደሚደርስበትና እንደሚምት ትንቢት ተናግረዋል። ለምሳሌ ነቢዩ ዳዊት ሰዎች መሲሑን እንደሚንቁት፣ እንደሚያሰቃዩት፣ እጁንና እግሩን እንደሚወጉ እና እንደሚገድሉት ጽፏል። ዳዊት የመሲሑን ሞት ማወጅ ብቻ ሳይሆን፣ እግዚአብሔር መሲሁን ከሞት እንደሚያስነሳውም ተንብዮአል፤ ይህም እግዚአብሔር የአዳምን ልጆች ከኃጢአት ቅጣት ለማዳን የላከው አንድና ብቸኛ አዳኝ መሆኑን አረጋግጣል።
ስለ መሲሁ መወለድ ብዙም ክርክር የለም፣ ነገር ግን ብዙዎች በሞቱና በትንሳኤው ይሰናከላሉ። ሰዎች የላከውን መሲህ ሲያዋርዱት እግዚአብሔር እንዴት ሊቆም እና ሊመለከት እንደሚችል አይገባቸውም። ብዙ ሰዎች ሊረዱት ያልቻሉት ነገር መሲሑ ለኃጢአታችን እንዲህ አይነት መከራ እንዲደርስበት ያቀደው እኛን የሚወደን አምላክ መሆኑን ነው። ነገር ግን ነቢያቱ እንዲህ ሲሉ አውጀዋል፡- “እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።”
- (ኢሳይያስ 53፥10)
ነቢያትን እናምናለን? አዎ እናምናቸዋለን እንላለን። ነቢያትን በእርግጥ የምናምን ከሆነ የጻፉትንም ማመን አለብን። ነብያት የራሳቸውን ሃሳብ እንዳልተናገሩ ማስታወስ አለብን። እግዚአብሔር የሚናገሩትን በመንፈሳቸው ውስጥ አኖረ። እንግዲያውስ እነዚያን ነቢያት ለማመን ብንቃወም፣ ማንን ነው ምንቃወመው? የምንቃወመው እግዚአብሔርን ነው። ምክንያቱም ነቢያት መሲሁ ኃጢአትን ለማስወገድ መስዋዕት ሆኖ እንደሚሞት ትንቢት እንዲተነብዩ ያነሳሳው እርሱ ነውና።
{የሚቀጥለው ማሊክ የሚባል ሰው የግል ምስክርነት ነው።} እዚህ ጋር ቆም ላድርገውና እንዴት በኢየሱስ ክርስቶስ አማኝ እንደሆንኩ ልንገራችሁ። በወጣትነቴ በቀን አምስት ጊዜ ለመጸለይ እና አመታዊ ጾምን ለመጾም ታማኝ ነበርኩ፣ ነገር ግን ከሞትኩ በኋላ ወዴት እንደምሄድ አላውቅም ነበር። ዙሪያዬ ያሉትን ሁሉ ጠየኩ፣ ሆኖም ግልጽ የሆነ መልስ አላገኘሁም። ወንጌልን (ኢንጂልን) ሳጠና ግን፣ ከሞቴ በኋላ ወዴት እንደምሄድ ማወቅ እንደምችል አወቅሁ፤ ምክንያቱም መሲሁ ኢየሱስ ራሱ በወንጌል እንዲህ ይላል፦ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።” (ዮሐንስ 5፥24) እንዲሁም እንዲህ ብሏል፦ “ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤” (ዮሐንስ 11፥25) ስለዚ፣ ራሴን ለማዳን ከራሴ ጥረት ንስሃ ገብቼ ነቢያት ሁሉ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን ስርየት ይቀበላል" ብለው ትንቢት በተናገሩለት መሲህ አመንኩኝ (ሐዋርያት 10፥43)። ተስፋዬን ሁሉ ወስጄ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ አስቀመጥኩት። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ለመንፈሴ ሰላም አምጥቶላታል። አሁን ህሊናዬ አይረበሽም። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ከሰራው ሥራ የተነሳ የወደፊት እጣዬ በሚያስደንቅ ሁኔታ ብሩህ ነው። በሕይወቴ እንደ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር፣ አንዳንድ ጊዜ ችግር እና መከራ ያጋጥመኛል ምክንያቱም እምነቴ ከዘመዶቼ እና ከጓደኞቼ አስተያየት ስለሚለያይ፤ ግን ሰላም አለኝ። የእግዚአብሔር ሰላም ልቤንና አእምሮዬን ሞልቶታል። ይህን የሰጠኝ ኢየሱስም እንዲህ ይላል፦ “ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ።” (ዮሐንስ 15፥18) “ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችሁ አይታወክ አይፍራም።” (ዮሐንስ 14፥27) እና ወዳጆች ሆይ፣ ጌታ ለእኔ እና በእኔ ያደረገውን ለእያንዳንዳችሁ ሊያደርግ ይችላል። ካንተ ወይም ካንቺ አንድ ነገር ይጠይቃል፡-ሙሉ ልብህን እንድትሰጠው። ሙሉ ልብሽን እንድትሰጪው። የቀረውን እሱ ያደርገዋል። ጌታ ኢየሱስ ራሱ እንዲህ ብሏልና። "እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤" (ማቴ. 11:28-29)
እግዚአብሔር ታላቁን ማዳኑን መቼም ቢሆን አይሸጥልህም ወይም አይሸጥልሽም። እንዲሁ ያለ ምንም ዋጋ (ከእናንተ ባልሆነ ዋጋ) በነጻ ሊሰጣችሁ ነው ሚፈልገው። መልካም ስራ፣ ፀሎት (ሶላት) እና ፆም በውስጣችሁ ጥሩ ስሜት ይሰጡ ይሆናል፣ ነገር ግን የእግዚአብሔርን ፅድቅ አያረኩም! ወደ እግዚአብሔር ገነት የምትገባበት/የምትገቢበት መንገድ አንድ ብቻ ነው።
1.) በመጀመሪያ ኃጢአተኛ እንደሆንክና አምላክን ለማስደሰት የሚያስችል ኃይል እንደሌለህ መገንዘብ ይኖርብሃል።
2.) ከዚያም ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ እንደሆነ፣ ኃጢአትህን ለማስወገድ እግዚአብሔር በመስቀል ላይ እንዲሞት እንደ ላከውና እግዚአብሔር የዘለአለም ሕይወትን ይሰጥህ ዘንድ እንዳስነሳው ማመን አለብህ።
የኦሮምኛውን ቻናሌን ለማግኘት ይህንን ተጫኑ👇
/ @dhugaanniboqachiisa
አስተያየታችሁን በውስጥ ማድረስ የምትፈልጉ ይህንን የቴሌግራም ሊንክ ተጠቀሙ👇
t.me/BibleAndMe
❤❤❤❤የመጨረሻው ዘመን ስለሆነ እውነትን ለማወቅ ቃሉን ለመማር መፍጠን ይጠቅማል የናዝሬቱ እየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች በደልና ሀጥያት ሞቶ በሶስተኛው ቀን ተነስቷል አሜን
ብዙ ሙስልም ወንድሞቻችን መሰረታቸውን እየፈተሹ ናቸው ወንድሜ በርታ
@melkamuyosef9509 you sure on what u are talking? Lol We don't say this and that just read ...Ikraaa
ግሩም ነው እናመሰግናለን ወንድማችን በተለይ የዚህን ወንድም ውይይቶች በደንብ አቅርብልን በጣም ጎበዝ ሰው ነው
David Woods, he is jus like Abebaw he don't have a little knowledge about Islam but talking a lot, he made a debate with Shabir Aliy, mohammed hijab in both He defeate, bcoz they don't have truth both nabil qureyish wood.
በርታ ውንድሜ አግዚአብሔር ይባረክ
እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን
🥰🥰
ውይ ይሄን ውሸታም ሰውየ ታደምጡታላችሁ። ባይዘወይ የክርስቲያን ሰባኪዎች ውሸት ሲዋሹ ፈጣሪ ፊት ቀርበን እንጠየቃለን ብለው አይፈሩም። መጽሀፉም መዋሸት፣ በሀሰት መመስከርና ሰውን መሳደብ ትልቅ ሀጥያት እንደሆኑ ነበር የሚያስተምረው። ቁርአን አይደለም ባይብል ራሱ እየሱስ እንዳልተሰቀለ ነው በግልጽ የሚነግረን። ለምሳሌ ይሄን አንቀጽ
አንብብ፣
"ኢየሱስ በዚህ ምድር በኖረበት ዘመን ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው ጸሎትንና ልመናን ከታላቅ ጩኸትና ከእንባ ጋር አቀረበ፤ ፍጹም ትሑት ሆኖ በመታዘዙም ጸሎቱ ተሰማለት።" አንብብ ዕብራውያን 5:7 NASV አዲሱ መደበኛ ትርጉም ነው ይሄን የሚለው።
ይሄ አንቀጽ እንግድህ እየሱስ እንዳልሞተ እየነገረን ነው። ሌላው ደግሞ እየሱስ ሌሎችን ማዳን ራሱን እንኳን ማዳን አይችልም፣ ልክ እንደኛው ሰው ነው። ነብይና በተአምር የተወለደ መሆኑ ብቻ ነው ከእኛ የሚለየው እንጅ እሱም ልክ እንደኛው ለፈጣሪው ትሁትና ታዛዥ ባሪያ ነው። እየሱስ ለራሱም የዳነው አምላክን ተማጽኖ ነው አያችሁ አ? ይሄን ስንል ደግሞ አትቆጡ ፕሊስ፣ ለናንተው ነው የምንሟገተው። አይሁዶች ሊገድሉት ሲመጡም ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው አምላኩ እያለቀሰና እየጮኸ ልምናውን አቅርቧል አላህም አላሳፈረውም ወደ ሰማይ አንስቶታል። አያችሁ? ይሄ ነው እንግድህ እውነታው። ስለዚህ ቁርአንን አይደለም የራሳችሁን ባይብልን እንኳን ምንም የማትረዱ ሰዎች ናችሁና በቁማችሁ እየጠፋችሁ ነው ወገን። እነዚህን ሀሰተኛ ቀሳውስቶችና ነብያት ተብየዎች አ ት ከ ተ ሉ እያጠፏችሁ ነው።
ተባረክ ወንድም
አለም ሁሉ ይወቅ ኢየሱስ አምላክ
❤❤❤❤❤
❤❤❤በርታ ጠንክር
❤❤❤❤❤❤
❤❤ተባረክ
እኔ የምለው እናንተ መፃሀፍ እስቲ በመጀመሪያ እርስ በራሱ የሚጋጨውን አስታርቁ እርግጠኛ ነኝ የሄ ሰውየ የሚናገረውን እራሱ አያምንበትም እስልምና የመጀመሪያውም የመጨረሻውም እምነት ነው ለነገሩ የዚህን ሰው መጨረሻ ተከታተሉ ብዙዎች በዚህ መልክ ነው ወደ ኢስላም እየጎረፉ ያሉት አንብቡ መፅሀፍ ቅዱስን፣፡ቁርአን ቅዱስን፣ እና የአይሁድ መፅሀፍን አነፃፅሩ
ስማ እና አኣስክን ኣድን ኣትጃጃል
መጋጨት ብቻ ይነጫጫል እየሱስ ሊሰቅሉት ሰል የደም እንባ እያነባ አልቅሶ ጋታውን አድነኝ ብሎ ለመነው ፆለቱም ተሰመለት 😂😂 😂😂ከተሰማለት ለምን ተሰቀለ ??😂😂😂
Hi
Good my brother
thanks bro.
የእውነት ሃቅን የምትፈልግ ከሆነ አላህ ይመራሃል። ነገር ግን ሀቅን በእውነት የማትፈልግ ከሆነ በጥመት ላይ ጥመት ይጨምርልሃል።ስለዚህ ቁርአንን መረዳት ካለብህ ተማር ። አሁን የምታቀርባቸው መረጃዎች በራስህ ላይ መረጃ የሚሆኑ ናቸው ። አላህን የምትወድ ከሆነ መልእክተኛውን ትታዘዛለክ እንጂ አታመልከም።ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች ልባችን ተረጋግቶ በጽናት እምነታችን(እስልምና) ላይ ነን።
ሰመይና ምድር የፈጠረው አለህ ኢየሱስ አልሞትም አልተሰቀልም በሏ።ከሱበለይ አዋቂ ማነው?
ተባረክ ወንድሜ❤❤❤
🥰🥰
🥰🥰
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ለሜጠይቁን መልሰ ሰሌን ብዙ የማናወቀዉን እየተናገረን እናበላሸላን ተባረኩ።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
በጣም አናመሰግናለን በርታልን❤❤❤
አላህ ይጠብቅህ ወንድሜ❤❤
" አላህ " ማን ሆኖ ነው ሊጠብቀው የሚችለው? የሚጠብቀውስ ከምንድነው?
Alahi manew mitebikew gudi new egiziyabeher amilaki eregha new yemayitegha amilaki alen ye bogochu aregha alen ena musulum libi yisitachu amilaki esiraulu be eweneti enisteleyilachew oritodokusu fikiri nati
ከአይሁድ እምነት ተኮርጆ እና ከመሀመድ ቅጅት ጋር የተፈጠረ እምነት።
እሱ እንዳለ ሆኖ አይሁድ የክርስቶስን አዳኝ እና አምላክነት ለመካድ ያመጡት እምነት ነው።
የምትጽፈውን ነገር እውቀት ይኑርህ ለጻፍከው ነገር ማረጋገጫ አለህ ? አቅርብ
እናመሰግናለን ❤
🥰🥰
Wow its amazing view and transformation of knowladge for generation keep it up!
Wow !የሚገርም ነው ተባረክ ወንድማችን
🥰🥰
ውይ ይሄን ውሸታም ሰውየ ታደምጡታላችሁ። ባይዘወይ የክርስቲያን ሰባኪዎች ውሸት ሲዋሹ ፈጣሪ ፊት ቀርበን እንጠየቃለን ብለው አይፈሩም። መጽሀፉም መዋሸት፣ በሀሰት መመስከርና ሰውን መሳደብ ትልቅ ሀጥያት እንደሆኑ ነበር የሚያስተምረው። ቁርአን አይደለም ባይብል ራሱ እየሱስ እንዳልተሰቀለ ነው በግልጽ የሚነግረን። ለምሳሌ ይሄን አንቀጽ
አንብብ፣
"ኢየሱስ በዚህ ምድር በኖረበት ዘመን ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው ጸሎትንና ልመናን ከታላቅ ጩኸትና ከእንባ ጋር አቀረበ፤ ፍጹም ትሑት ሆኖ በመታዘዙም ጸሎቱ ተሰማለት።" አንብብ ዕብራውያን 5:7 NASV አዲሱ መደበኛ ትርጉም ነው ይሄን የሚለው።
ይሄ አንቀጽ እንግድህ እየሱስ እንዳልሞተ እየነገረን ነው። ሌላው ደግሞ እየሱስ ሌሎችን ማዳን ራሱን እንኳን ማዳን አይችልም፣ ልክ እንደኛው ሰው ነው። ነብይና በተአምር የተወለደ መሆኑ ብቻ ነው ከእኛ የሚለየው እንጅ እሱም ልክ እንደኛው ለፈጣሪው ትሁትና ታዛዥ ባሪያ ነው። እየሱስ ለራሱም የዳነው አምላክን ተማጽኖ ነው አያችሁ አ? ይሄን ስንል ደግሞ አትቆጡ ፕሊስ፣ ለናንተው ነው የምንሟገተው። አይሁዶች ሊገድሉት ሲመጡም ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው አምላኩ እያለቀሰና እየጮኸ ልምናውን አቅርቧል አላህም አላሳፈረውም ወደ ሰማይ አንስቶታል። አያችሁ? ይሄ ነው እንግድህ እውነታው። ስለዚህ ቁርአንን አይደለም የራሳችሁን ባይብልን እንኳን ምንም የማትረዱ ሰዎች ናችሁና በቁማችሁ እየጠፋችሁ ነው ወገን። እነዚህን ሀሰተኛ ቀሳውስቶችና ነብያት ተብየዎች አ ት ከ ተ ሉ እያጠፏችሁ ነው።
Yeha saw semu man naw
ለነብዩ ሠዐወ
ጎባዝ ውንድማቺን ባርታ 😍😍😍♥️♥️♥️
🥰🥰
Thank you so much brother ❤
🥰🥰
በርታልን❤❤❤
🥰🥰
bro Akerarebh yleyal betam tru❤
ተባረክ
ባርታ ወንድም❤❤❤
🥰🥰
ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰብቅተኒ ማለት ምን ማለት ነው?
በሂብሩ ቋንቋ አምላኬ አምላኬ ስለምን ተውከኝ ማለት ነው ሲተረጎም፡ እናስ ታዲያ በባይብል ላይ ኢየሱስ እራሱ አምላኬ ስለምንተውከኝ እያለ ወደ ፈጣሪው እየተማጸነ ሌላው ህዝብ በግድ አምላክ ሊያደርገው እንዴት ይቻለዋል፡፡
ስለዚህ የዚህ ፈረንጅና የአስተርጓሚው ዘገባ የራሷ አርሮባት የሰውን እንደምታማስለው ከንቱ ባልቴት ታሪክ አይነት ሆኖብኛል
ከቁራን መጻህፍት ውስጥ ክርስቲያኖችን በመግደል፣ወይም እላም ያልሆኑትን በመግደል፣ጀነት መውረስ እንደሚቻል፣የሚናገር ነገር አለ ወይስ የለም? ካለ ምእራፍና ቁጥሩን ብታጋሩኝ?
good work in this last outreach to those who lost
🥰🥰
እናመሰግናለን ቀጥል
🥰🥰
እያታለላችሁ ነው ። በትክክልም እኛ መልዕክተኛውን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንታዘዛለን ምን ችግር አለው።ነገር ግን አንገዛቸውም የአላህ ባርያ እና መልዕክተኛ ናቸው።
ቁርኣን የአለህ ቃል ስለሆኔ ክርክርም መጣራጠም የለም።
ጥያቄው አላህ ማነው ሙሀመድስ!? የሚለው ነው
ፀጋ ይብዛል
🥰🥰
እስላም ሁለንም ነገር ለሚረዱት መልስ አለው ወዳጄ
bless You
waaaaaa deiqi new tebarek
ጌታ ይባርክህ
Keep it up a good job
ከየት ቻነል ነው ምትተረግሙት
Hi
እየሱሱ/እሳ አልሞተም አልተስቀለም ሰመይ ምድር ያፊጠራ አላህ በለይ ምወቅህ መንም ይለም
Lemn ke Dr Zakir gar ayaweram? Esun yasamnew esti
ላይ እኮ ስለ ኢየሱስ መሰቀል፡መሞትና፡መነሳት ብዙ ግጭቶች ያሉባቸው ጥቅሶችን እናገኛለን
የት ነው የትጋቸው ብ መሲከሊ ተሰከለ እና የ ሰው ሃቲያት ሊደመሰስ ነው ማለት መሲክሊ ለሚናሚነው ሃዪላችን ነዉ ለ ማያሙኑቲ ጊን mighineti new lemayamunuti kirisitosi yetesewere new leminamenew yetegelete new libi yisitachaw
በርታ ወንድም
🥰🥰
እውነት ለመናገር እዚህ ግባ የሚባሉ ነገሮችን አይደለም የሚያነሳው።ምላሽ እራሱ ለመስጠት ሰአት መውሰድ አያስፈልግም
እንተዋወቃለን። መልስ ቢኖርህ ወይም ስህተት አግኝተህበት ቢሆን ማለፍ እንደማትችል። አንድ ሙስሊም ለዚህ መልስ መስጠት አይችልም። መልስ መስጠት አይደለም፣ ጨርሶ የማየትና የመስማት አቅም እንኳን የለውም። የማታውቁትን ስትፈተፍቱ እንደምትሉ እያወቅን ለምን እንሰካከሳለን!?
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂melse yelehem bakeh. aaf yemiyazega masereja new yekerebeleh
ለእንጨት ከምትገዛ ሙስሊም ብትሆን የተመረጠ ነው
Allah yemelsachu.everything is clear in the quran. Pls read all quran if u want to know the truth.
ፍቅርነዉእግዚአብሄር❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ጥበብን አብዝቶ ይስጥህ!
የኛ ክርስቲያኖች ድክመት እንጂ ኩራን የወረደ መፅሀፍ ነዉ
እረ ባክህ
What 🤣 are you Cristian?
Ok ywerde malet ziqe Yale malet new endza khone eshiy Kesmaye ywerde gin aydelme
መፅሃፉ እኮ በአንደበት እንጂ በሆነ ነገር ላይ ተፅፎ አደለም ። ደስ የሚለው በየ ዘኘኑ በመንፈስ ቅዱስ ምሪት እየተባለ የሚቀነስለት የለም የሚጨመርለትም የለት ። ሙሉ የሆነ ቁርኣን ነው መቀነስም መጨመር የማይቻል ። ከስህተት የፀዳ ነው ። ያ ነው ትክክለኛ የአምላክ ቃል ። ነገር ግን መፅሃፍ ቅዱስን ካየነው አንደኛ መሰረት የሌለው ሁለተኛ ማን እንደፃፈው የማይታወቅ ሶስተኛ ደግሞ በየ ዘመኑ በየ ምእተ አመቱ በመንፈስ ቅዱስ ምሪት በመባይ የአምላክ ቃል ተብሎ የሚታመነውን መፅሃፍ ቁዱስ የቃላይ መጨመር የቃላት መቀነስ ብሎም የቃላት ማሻሻል ይታይበታል ። ይህ ደግሞ የራሳችሁ መምህራኖች በግልፅ በሚድያ የሚያቀርቡት እና መፅሃፍ ቅዱስን ገልጦ ለተመለከተ እውነት መሆኑን የሚያረግግጥ መረጃ ነው ። ዳሩ ግን ከማንበብ ይልቅ መስማትን ትመርጣላችሁ
@@meazinameazina4065ቁርአን የወረደ መፅሀፍ ነው ሲል ፣ ከሰማይ ወረደ ለማለት ፈልጎ አይደለም ፣ የተዋረደ ዋጋ የሌለው ማለቱ ነው ።
1ኛ.ስህተት
ሰውየው ሲጀምር እስልምና የሚተዋቀው ለአላህ መገዛት ብቻ ነው።ነገር ግን ትንሽ ጠለቅ ብላችሁ ካያችሁ ቁረአን-4፡65 ለአላህ መገዛት ለመሀመድ ትምህርቶች ሙሉ በሙሉ መገዛት ነውይላል።ዘወር አድርጎ ለመሀመድ መገዛት አድረጎ ይናገራል
ታድያ ምን ተሳሳተ?
Telegram.
i am in debate with muslim brothers so i need some help from christian people to share bibilical information
ዝግጁ መሆንህን እርግጠኛ ሳትሆን ምን አስገባህ!?🤔 ዝግጁ ካልሆንክ አርፈህ ተቀመጥ።
በወቅቱ የነበረችውን ሀገር ከራሻና ከቻይና ጋር ማነፃፀር ስህተቱ እዚጋ ነው
Lemn twahalachu ewnetun mawek yefelege hedo erasachewn muslimocn temaru
ለምን? እኛ በናነበው ምናችንን ይጎዳል? ወንጌል አያስፈልጋቸውም?🤔
@@ewnetyasarfal malet yegelegkut matnat yefelege ena ewnetun meredat yefelege kerasachew kemuslimoch yreda new
Bawek noro endi balalk neber alah mengedun yasayh
Ok you are muslim sorry!
ለምን ገና ሙስሊሞች ጋር መሄድ አስፈለገው? ቪድዮውን ጨርሰህ አልሰማከውም ወይስ የሚናገረው አልገባ አለህ? ሙስሊሞች ሳይወዱ በግላቸው እየዋሹ ነው። አላህንና መሐመድን ተቃርነዋል። ስለዚ ቀጥታ ቁርአንንና ሃዲሳትን ብትመለከቱ እውነቱ ጋር ትደርሳላችሁ ነው። ምንም የማያውቁ ማህበረሰቦችን ጠይቁ አላለም። ቁርአኑንና ሃዲሳቱን ስናነብ ደሞ ቁርአንና ሃዲሳት የተጻፉት ለእኛ እንዳልሆነ እና እንደማይመለከቱን ደረስንበት። ያ ብቻ ሳይሆን የመሃመድ ፈጠራ እንጂ እውነተኛ የፈጣሪ ቃል እንዳልሆነም ደረስንበት። ምክንያቱም፣ የቀደሙትን መጽሐፍት አረጋጋጭ ነው፣ የአላህን መጽሐፍት ደሞ ማንም አይበርዛቸውም ሲል ቆይቶ መጨረሻ ላይ አረብኛም ሌላ ቋንቋም የሚችሉ ሰዎች ቁርአንን ሲያዩት ከቀደሙት ቅዱሳት መጽሐፍት ጋር ተቃራኒ መሆኑን ደረሱበት። ሙሉውን ብትሰማው የበለጠ ትረዳ ነበረ። ግን ሙስሊም ስለሆንክ የመስማት ችግር አለብህና አልፈርድብህም።
@@ewnetyasarfal ሙስሊም ስለሆንኩ ነው yemesmat ችግር ያለብኝ ይገርማል, ታድያ አንተ ነህ ewnetn ተረድተህ ወደ አውነtን mttaraw, ያልከው ሁሉ ስህተት ነው (የተሮገምቅበት መገድ የእስልምና merhoch ከቁራን ና kehadis yetewtatjtn ያላመከለ ነው, አሁንም ቢሆን አጥና matnathn ቀጥል, ግን ተሳስተህ ሰውን አንደገና ማሳሳት መቸረሻው አደገግሃ ነው, በመቸረሻም ምንም ስህተት የሌለበት ስለ eslmna ከማውራታችን በፊት አስኪ መጽሐፍ ቅዱስን ከፍተህ አንብብ በጣም ብዙ ምታረሱ ነገሮች አሉት አኮ,
የሰውዬውን page ብትጠቁሙን በእንግሊዝኛው እንድንማር please
description ቦታ ላይኮ አለ።
Mohamed hasetaygna nabinau
ከአሏህ በቀር በሃቅ የሚመለክ አምላክ የለም
ኢሳ (ኢየሱስ) የአሏህ ባሪያና መልክተኝም ነው
ነብዩ ሙሀመድ ሰ ዐ ወ የመጨረሻው የአሏህ መልክተኝም ነው
አዎ እኛም እኛም መሐመድ የመጨረሻው ለአረቦች የተላከ ነቢይ መሆኑን አምነናል። ይህንን ቪድዮ ሊንኩን ንካውና ስማው። እኛ አንክድም። አላህ ባለው አምነናል።
th-cam.com/video/K6ZgbAwKUjo/w-d-xo.htmlsi=ECzKNn766blkObvu
Manau yeteasekileu
ሞሀመድንመሥማትያበድሠዉነዉክክክክክክክክክ😂😂😂😂😂😂
አላህ ለምን ተጨንቆ ነው ሌላውን ንጹሁን ሰው በኢሳ ፈንታ የሚያሰቅለው የኣዳምን ዘር ሁሉ ለማዳን መጣ እንጂ ለመሐመድ ዲያቢሎስ በአጋንንትመኖሪያ በሂራ ዋሻ በብርሃን መልክ ተገልጦ የቀጠፈው ውሸት ነውና እንዳትታለሉ ኣትሳቱ ወደ ኢየሱስ ተመለሱ።ኢየሱስ ሲናገር እኔ መንገድ እውነት ሕይወትም ነኝ ከኔ በቀር ወደአብ የሚመጣ የለም ብሎአል ከእኔ በኋላ የሚመጡ ሁሉ ሀሰተኛ ነቢያት ናቸውና እንዳያስቱኣችሁ ተጠንቀቁ ብሎአል ስለዚህ ጌታ ይመጣል ያለው ዋነኛውና አንደኛው ሐሰተኛው ነቢይ መሐመድ ነውና ራሳችሁንና ነፍሳችሁን ከፍርድ አድኑ ።በኢየሱስ አምናችሁ ዳኑና ከእሳት አምልጡ።
እኛ ሙስሊሞች እየሱሱ እነምንልን እንወዳለን ግን አነመልክም ሰመይ ምድር የፍጠሩ አንድ አላህ ብቻ ነው ።እየሱሱ የመርየመ ልጅ ነው ሰው ደግም አምለክ ልሆን አይችልም
ትምህርቶች ሁሉ ከአላህ ናቸው
አንድ ጥያቄ አለኝ አምላክ ከተሰቀለ ምድርን ማን ይቆጠራል ????????? የወረደ አስተሳሰብ
አላህየሚቀበጣጥርነዉክክክክክክክክክ
Your knowledge is not enough to compare religion please before you decide first finalize aya means chapter 5 aya 47 upto end...
አወአላህንመገዛትየምንችለዉነብያችንንሰ.አ.ወ.በመከተልነው ግን አደናንተ ነብይአናመልክም::
በቀን አምስቴ የምትጸልየው ወደ ማን ነው መዳጄ? የምትጸልየውንም አታውቀውም መሰለኝ። ጸሎትን የሚሰማው አምላክ ብቻ ነው። ስለዚ ምን ብለህ እንደምትጸልይ ቀስ ብለህ አጢን። መሐመድን እያመለከው እንደሆነ ያኔ ትረዳለህ። ጸሎትን የሚሰማ ሰው የለም።
@@ewnetyasarfal በመጀመሪያወደሰውየምንፀልይበት አድምነገርየለም ወደአምላካችንአንድአላህብቻነው አተነህጅሞተተሰቀለእያልክልታመልከው የምትነሳውእኛ ነሰ.አ.ወ.እናከብራቸዋለንእንወዳቸዋለን ሱናቸውንእንከተላለን አለቀ ከቦታቸውምከፋአድርገን አምላክናቸውአንላቸውም ዝቅአድርገንም ሞተውተሰቀሉ ከዛተነስተውአምላክሆኑ አንልምእደናንተ በመጀመሪያ አንብብ ተማር
@ShamzaS-di4ot ኧረ ጽሁፍህን ነጣጥሎ ማምበብ ራሱ ሌላ ስራ ነው። እኔማ የማመልከው አምላክ ስለሆነ ነው። ያንተን ጸሎት ግን በደ መሐመድ እንደሆነ አስተውል።
John 12 (አማ) - ዮሐንስ
44: ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ በእኔ የሚያምን በላከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ አይደለም፤
This is ilbes
እርስ በርሱ ንግግሩ የሚጋጭ ሰው ነው የምትሰሙት ።
ለምሳሌ የቱጋ ተጋጨ? እስኪ እንድንማርበት ጠቁመን?
እስልምናን ለመተቸት ቁርዓንን ሳይረዳ መለፍለፍ ተገቢ ሆኖ አልታየኝም። መጀመሪያ የቁርዓንን ትርጉም መረዳት ነው።
እኑዬ ኢማሞችሽን ቁጭ አድርጎ ያስተምራቸዋል፣ እያስተማራቸውም ነው። ልክ አይደለም የምትዪው ነገር ካለ ይሄ ልክ አይደለም፣ ትክክለኛው ይሄ ነው ማለት ትችያለሽ። ብዙ ክርስቲያኖችም ሙስሊሞችም አንቺ ምትጽፊውን ያነቡታል። ስለዚ ተማሩ ምናምን የሚለውን ትተሽ ወደ ቁምነገሩ።🙏
ቁራን እንደዚህ የወረደ ዝቃጭ ተረት የዲያብሎስ ድርሰት ነው
Weshatam qaxafi weragna translate toamaric
እኑዬ ቅመሽ coment አትጻፊ ለሌላ ጊዜ። የተተረጎመውም ወደ አማርኛ እንጂ ወደ ሌላ ቋንቋ አይደለም።
አንተ የአላህ ባሪያ ሴጣን ከመንገድ ሲያሳስትክ ሙስሊሞችን በመስገብገብ ከመንገድ አታሶጣ ልታዉቅ የሚገባዉ ነገር ደግሞ ቁርአን የአለማቱ ጌታ የሆነው አላህ ንግግር ነዉ እዉቀት በሌለህ ነገር ላይ አለኝ ብለህ አታዉራ በእርግጥ አንተ በሩቅ ጥመት ለይ ነህ እዉቀት የተባለ ነገር ሁሉ የአላህ ነዉ አላህ ይምራህ
እሺ እውነቱን ለመናገር ትምህርቱ ዪለየል ግን ለምንድን ክርስቲያኖች የተለየዩት
የእግዚአብሔር ቃል በአግባቡ ከመረዳትና ካለመረዳት የተነሳ። ብዙዎቹ ግን መሰረታዊ ልዩነት የላቸውም፣ ልዩነታቸው የቤተ እምነት ነው።
Kkkkkkk AY ALEMANBEBE
ካነበብክ የተሳሳትነውን አንዱን አስረዳና ታድያ።
ሌላው ቅጥፈት ቁርአን በወንጌል ፍረድ ይላል የተባለው በፈርድና ቢሰሩነት ኖሮ እንጂ ይፍረድ አይልም ደሞ ቁርአን ስለ ውንጌል ያወራል ከተባለ ስለ የቱ ነው ከ አራቱ ማለት ነው ቁርአን የሚነግረን ስለ አንድ ወንጌል ነው እሱ ለእየሱስ የተሰጠውን እነደወም ማርቆስ 1፥15 ወንጌልን እየሰበከ መጣይላል ታድያ የቱን ወንጌል ነበር የሰበከው ሉቃስ ማርቆስ ወይስ ማትዮስ ዩሐንስ የቱን ነው ወንጌል የሰበከው ።ቁርአን እያለ ያለው አላህ ለኢሳ የሰጠውን አንድ ወንጌል ታሪክ ና የሰውን ግንግር እንዲሁም በመጨመር ና በመቀነስ በርዛችሁታል አሁንካሉት 5800 ማንስክሪብት(ቅጂ) 2ቱእንካን አይስማሙ ።ለምሳሌ ከተቀነሱት አንድ የነብያችን መምጣት በግልስ ተቀምጦ ነበር ቁርአን የሚያወራው ስለ አዲስ ኪዳን ነው ካለችሁን የነብዩን መምጣት በግልስ ከነስማቸው ጭምር ኢሳ ተንብዮ ነበር እና እስኪ እየሱስ የነብዩን ስም ጠቅሶ
የተናገረበትን ቦታ አሳይም ያን ማድረግ ካልቻላቹ ቁርአን የሚያወራ ስለ አዲስ ኪዳን አደልም ማለት ነው ።
ቁርአን ወንጌል ብቻ አይደለም ቶራህ እና መዝሙረ ዳዊትም ይላል። ኢየሱስ ወንጌልን ከራሱ ነው የሰበከው እነ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሀንስ ኢየሱስ በቃሉ የሰበከውን ነው በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው የጻፉት።
@@Medhanie-lh5gr ቁርአን አሁንም ለሙሴ የሰጠውን ቶራህ ነው(ተውራት) ለሱነው የሚያወራው እንጂ ስለ ታናክ አደለም ፔንታተች የሚባለው ራሱ የተለያዩ ነገሮችን ምንጭ አርገው ነው የሳፍት።
“ይህን የሕግ መጽሐፍ ውሰዱ፥ በዚያም በእናንተ ላይ ምስክር እንዲሆን በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት አጠገብ አኑሩት።”
- ዘዳግም 31፥26
አይህ አንድ መስሀፍ ነው "አኑሩት"የተባለው ይህራሱ የቶራህ ክፍል አደለም ምክኒያቱም ተስፎያለቀ መስሀፍን እዛጋ አኑሩት ስለሚል
ሌላው ሙሴ የማያቃቸው ነገሮች መሳፋቸው
“አብራምም ወንድሙ እንደ ተማረከ በሰማ ጊዜ በቤቱ የተወለዱትን ሦስት መቶ አሥራ ስምንት ብላቴኖቹን አሰለፈ፥ ፍለጋቸውንም ተከትሎ እስከ ዳን ድረስ ሄደ።”
- ዘፍጥረት 14፥14
(ዩሪድ አዶን) ዳን ዳን ስትባል ሙሴ አነበርም ጭራሽ ሙሴ የእስራኤልን ከተሞች መች ያቃቸዋል እስራኤል ሳይገባ ነው የሞተው
ዘዳግም 34
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ።
⁶ በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።
⁷ ሙሴም በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ሀያ ዓመት ነበረ ዓይኑ አልፈዘዘም፥ ጕልበቱም አልደነገዘም።
ይሄን መቼስ ሙሴ ነው የሳፈው አትለኝም ብዙ ብዙ ነገሮችን መስሀፍ ይቻላል ግን ቦታ አይበቃም አስልቺም ስለሆነ ነው።
ስለዚ አላህ ለሙሳ አንድ መስሀፍ ሰጠው እሱን ደሞ 5 6 7 8 ኦሪቶች አረገው ከፋፈሉ የተሰጣቸውንም አደራ አልጠበቁም “እናንተስ፦ ጥበበኞች ነን የእግዚአብሔርም ሕግ ከእኛ ጋር ነው እንዴት ትላላችሁ? እነሆ፥ የጸሐፊ ብርዕ ሐሰተኛ ነው በሐሰትም አድርጎአል።”
- ኤርምያስ 8፥8
@@Medhanie-lh5gr ዘብር ወይም ደም መዝሙር አንድ መስሀፍ ሲሆን አሁንም ይህን መስሀፍ ተበርዞ እንገኛዋለን ዳዊትም ያልሳፋቸው ነገሮች አሉ
“በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።”
- መዝሙር 137፥1
ይሄን መቼስ ዳዊት ነው የሳፈው አትለኝም
“አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።”
- መዝሙር 137፥8
አይህ ማን እንደ ሳፈው እኮን አይታወቅም
Why do you shout about Jesus ? Jesus peace up on him is human. By shouting many times you can not make Jesus peace up on him God or Allah.
Your bible is corrupted. That is why you are worshiping Jesus.
ምንም እውቀት የለህም ገባ አንተ አውኩት ከትለው እውቀት በበለጠ አላህ ያውቃል ሰማ አዎ ኢሳ አልሞተም አረገ እንጂ የአለም ፍፃሜላይ ይወርዳል ሰማህ
እወቅ ይሄ ማስረጃ አይሆንም ምክንያቱም ቆርጠህ ነው ያመጣከው ለምን ሙሉውን አታነብም እውነት ፈላጊ ከሆንክ ቁርእንን ቆርጠህ የምታመጣው እ መዘመም ነክ
ይህንን አልሰማህም ማለት ነው። ሊንኩን ነክተህ ስማው።
th-cam.com/video/7P9yYBAchcI/w-d-xo.htmlsi=I_5UKItv7yf0QT4C
አላህ የናንተን ውሸት ነው ያጋለጠው
ክርስቲያኞች ጥያቄ ስታጡ ቁርአን ልታስርምሩን ፈለጋችሁ 😂😂😂
አዎ ቁጭ ብለሽ ተማሪ። አስተማሪዎቼ የምትያቸው የደበቁሽን ገልጠን እያሳየንሽ ነው። ባይሆን አመሰግናለው በዪ። ነገ ደሞ የምለቀው በጣም አሪፍ ትምህርት አለ። እናንተ ቁርአን ኢሳ አልተሰቀለም ይላል ብላችሁ ታምናላችሁ ነገር ግን ቁርአን እንደዛ እንደማይልና በሙስሊሞች መካከል እንኳን መከፋፈል እንዳለ በደንብ ትረጂበታለሽ። እሱን ከሰማሽ በኋላ እርግጠኛ ሆኜ ምነግርሽ፣ ለምን ሞተ ወደሚለው ጥያቄ ትሄጃለሽ። ከዛ እውነቱን ታውቂያለሽ፣ የምታውቂውም እውነት ከዘለአለም ሞት ያድንሻል። እንዳያመልጥሽ። ነገ ዘጠኝ ሰአት ላይ በዚሁ ቻናል ጠብቂ። መልካም ምሽት።
እውነተኛውን አዳኝ የአንዱ የእግዚአብሔር ልጅ ጌታ እየሱስ ክሮስቶስን እንደግል አዳኝ ካልተቀበልክ ከዘላለም ሞት አትተርፍም ፤ ሰለዚህ ከጠፋህበት የመንፈሳዊ መንገድ በራስህ " ቅዱስ ቁርአን " ሰህተትን አመዛዝነህ ወደ ብቸኛው እውነት ወደ ኢየሱስ እንድትመለስ ነው ።
አንተ ሀገርክ ላይ ስትኖር tax ትከፍላለህ ወይስ አትከፍልም
ሁለተኛ biblen ብታነብ ኖሮ ደፍረህ ስለ ግድያ አታወራም ነበር
ምን አይነት ጥያቄ ነው ምትጠይቂው። አይምሮሽንማ አሰሪው። ኢትዮጵያ ውስጥ ሙስሊሞች ከክርስቲያኖች በቁጥር ስለሚያንሱና አገሪቱ በሸሪአ ስለማትተዳደር እናንተ ሙስሊሞች ከእኛ ከክርስቲያኖች በላይ ታክስ ትከፍላላችሁ? የምትከፍሉትስ የተዋረዳችሁ ሆናችሁ ነው? ምንም ከእኛ የሚለያችሁ ነገር የለም። አንድ አገር በሸሪአ ሲገዛ ግን በተቃራኒው ነው። ይህንን እንኳን ማስተዋል ከከበደሽማ ሌላውን መረዳት አትችዪም፣ ሩቅ ነሽ።
tax አልከፍልም ላለ ነው መልእክቱ እንጂ የሌላ እምነት ተከታይን መበደል በእስልምና ሀጢአት ነው
ኢሄ፡ደደብ፡ሳያውቅ፡ይቀጥፈል
John 12 (አማ) - ዮሐንስ
44: ኢየሱስም ጮኸ፥ እንዲህም አለ፦ በእኔ የሚያምን በላከኝ ማመኑ ነው እንጂ በእኔ አይደለም፤
ማነው የላክው?
የክርስቲያን ሰባኪዎች ውሸት ሲዋሹ ፈጣሪ ፊት ቀርበን እንጠየቃለን ብለው አይፈሩም። መጽሀፉም መዋሸት፣ በሀሰት መመስከርና ሰውን መሳደብ ትልቅ ሀጥያት እንደሆኑ ነበር የሚያስተምረው። ቁርአን አይደለም ባይብል ራሱ እየሱስ እንዳልተሰቀለ ነው በግልጽ የሚነግረን። ለምሳሌ ይሄን አንቀጽ
አንብብ፣
"ኢየሱስ በዚህ ምድር በኖረበት ዘመን ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው ጸሎትንና ልመናን ከታላቅ ጩኸትና ከእንባ ጋር አቀረበ፤ ፍጹም ትሑት ሆኖ በመታዘዙም ጸሎቱ ተሰማለት።" አንብብ ዕብራውያን 5:7 NASV አዲሱ መደበኛ ትርጉም ነው ይሄን የሚለው።
ይሄ አንቀጽ እንግድህ እየሱስ እንዳልሞተ እየነገረን ነው። ሌላው ደግሞ እየሱስ ሌሎችን ማዳን ራሱን እንኳን ማዳን አይችልም፣ ልክ እንደኛው ሰው ነው። ነብይና በተአምር የተወለደ መሆኑ ብቻ ነው ከእኛ የሚለየው እንጅ እሱም ልክ እንደኛው ለፈጣሪው ትሁትና ታዛዥ ባሪያ ነው። እየሱስ ለራሱም የዳነው አምላክን ተማጽኖ ነው አያችሁ አ? ይሄን ስንል ደግሞ አትቆጡ ፕሊስ፣ ለናንተው ነው የምንሟገተው። አይሁዶች ሊገድሉት ሲመጡም ከሞት ሊያድነው ወደሚችለው አምላኩ እያለቀሰና እየጮኸ ልምናውን አቅርቧል አላህም አላሳፈረውም ወደ ሰማይ አንስቶታል። አያችሁ? ይሄ ነው እንግድህ እውነታው። ስለዚህ ቁርአንን አይደለም የራሳችሁን ባይብልን እንኳን ምንም የማትረዱ ሰዎች ናችሁና በቁማችሁ እየጠፋችሁ ነው ወገን። እነዚህን ሀሰተኛ ቀሳውስቶችና ነብያት ተብየዎች አ ት ከ ተ ሉ እያጠፏችሁ ነው።
የኢሳ አልተሰቀለም አልተገደለም የእየሱስን ስቅላት ያሳያል በሚባልት 4 አራት ወንጌልታ እንካን ምንም መስማማት ይለም ቁርአን ተስቅላል ሊልይቅርና ማለት ነው ።በ3 ወይስ 6 ወይስ 9 በየቱ ሰአት ነው የተሰቀለው ከሞተ ብሀላ እነሳለው አለ ተብሎ በ4ቱ ወንጌል የተነገርው ከ3ቀንና3ለሊት ብሀላነው ተብሎ ነው ታድያ አየሱስ ማች ተነሳሲባል 1ቀን ሁለት ለሊት
ለምን አይሁዳች ቀን የሚቆጥሩት ከምሽት ስለሆ ዘፍ1፥5
ስለዚ ትንሳኤውሽት ነው ማለት ነው ሲቀጥል 4ወንጌላት ብቻ አደለም የነበሩት 46 ናቸው በተለያየ ጉባይ ነው 4 የተደረጉት ለምን ? ሲባል ሆንተብሎ ስቅለቱን ለምስራት ፓውሎስን ጭምር አስገብተው ሉቃስ እራሱ የፓውሎስ ዳክተር ነው እንደሚታወቀ ፓውሎስ እራሱን ነው ሐዋርያ ያረገው ለዛም ነው የተሰቀለውን ለ አህዛብ እንስብካለን ጌታ እንዳዘዘኝ አልናገርም የሰይጣን መውጊያ ተሰጠኝ የሚለው 2ቆሮንጣስ ማይት ይቻላል ስልዚ የመቅደላዊት ማርያም የያቆብ የበርናባ ስሌሎችም46 ወንጌሌች ያልተካተቱት
ስለ እየሱስ ህማማት ወይም ስቅላት ስለማይናገሩ ነው
ይሉናል አቶ አበጋዝ የኢትይጵያ መስሀፍ ቅድስ ታርጋሜ ማህበር አባል ናተርጋሚ you tube ላይ ሰሞነ ህማማት አቶ አብጋዝ ይስተማሩትን ማየት ይቻላል
❤❤❤❤❤❤❤
🥰🥰
This is ilbes