የበዓሉ ግርማ አሟሟት ላይ የተደረገ ውይይት ክፍል 1 Abera Lema about Bealu Girma

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 23 ต.ค. 2024

ความคิดเห็น • 29

  • @seyfudada9641
    @seyfudada9641 2 ปีที่แล้ว +3

    አቶ አበራ ከእንዳለ ጌታ ጋር የግል ቂም ያላቸው ይመስላል ወይስ ተራ የሀበሻ ምቀኝነት ነው ለምን ቀድሞኝ ስለ በአሉ ግርማ ፃፈ አልገባኝም!!

  • @gezahegndino418
    @gezahegndino418 6 ปีที่แล้ว +2

    አሀዱ ሬዲዮ ስለተወዳጁ ጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በህይወቱ ዙርያ በተለይ አሟሟቱን በተመለከተ ያቀረባችሁት ውይይት ተገቢ አስተማሪም ነው:: ምስጋና ይድረሳቹ:: በስነ ፅሁፍ ስራቸው የሚደነቁት አንጋፋ ደራሲና ጋዜጤኛ አቶ አበራ ለማን በማቅረባቹ ደስ ብሎኛል:: በርካታ የስነ ፅሁፍ ስራዎች ያበርከቱልን ሀገርን ያገለገሉ አሁንም በውጭ ሀገር ኖርዌይ በኖርቬጃውያን ቋንቋ ሳይታክቱ እየፃፉ ያሉ ትጉህ ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ያኮሩናል:: በተለይ "ሞገደኛው ነውጤ" ከምወድላቸው አይረሴ ድርሰቶች አንዱ ነው:: ረጅም ዕድሜ ከጤንነት ጋር::
    በዚህ በአሀዱ ውይይት ላይ ስለእንዳለጌታ ከበደ መፅሀፍ (በዓሉ ግርማ ህይወቱና ስራዎቹ) በተመለከተ የሰጡት አስተያየት ግን አስደንግጦኛል:: ሙገሳውና እርግማኑ እርስ በእርሱ ይቃረናል:: በይዘቱ አለመስማማታቸው ሳይሆን ያስደነገጠኝ ሀሳባቸውን የገለፁበት ቃላቶችና ስሜት ነው::
    "...አርቲ ቡርቲ ...የተወሰኑ ክፍሎችን ነፃ ለማውጣት ...ተጠያቂ የሆኑ ሰዎች ራሳቸውን ለማዳን የፈጠሩት ልብወለድ...እንደበቀቀን የእነአቶ እከሌን ሀሳብ ያስተጋባ... አሉባልታ...አንዱን ለማስደሰት አንዱን ለማበሳጨት ተብሎ የተፃፈ መፅሃፍ..."
    በዚህ ዓይነት አነጋገር አንድ አንጋፋ ደራሲ ለወጣት ደራሲ አስተያየት መስጠቱ ተገቢ ነውን? አያስደነግጥም? ለአራት ዓመታት ያህል ለፍቶ እሩቅ ኳትኖ የተከፈተም የተዘጋም በር አንኳኩቶ የሰነዶችን አቧራ ጠራርጎ ስለበዓሉ ግርማ በተለይ ስለልጅነቱ ከዚህ በፊት ከቀረቡልን ማስረጃዎች በተሻለ መልኩ ላቀረበልን ሰው ስራ በዚህ አይነት የማንቋሸሽ አስተያየት መስጠት አያሳፍርም? ያውም መፅሀፍን የማዘጋጀት የማሳተም ውጣውረድ ከሚያውቅ ባለሞያ?
    አቶ አበራ ለማ ገንቢ ያልሆኑ የማበሻቀጥ ትችቶች በመወራጨት ሲናገሩ ከውይይቱ ጭብጥ ወጥተው ሌላ ርዕስ እያውጠነጠኑ እንደሆነ ያስገምታል:: በአነጋገራቸው ውስጥ የግል ቂምበቀሎችና ዘመን የተሻገሩ አለመዋደዶችን መፅሀፉን የመመልከቻ መነፅር እንዳደረጉት ያስታውቃል::
    አዎ እንዳለጌታ በዚህ መፅሀፉ የማያሳምን ማስረጃ አቅርቦ ሊሆን ይችላል:: አቶ አበራ እንደሚሉት አቅጣጫ የሚያስት ማስረጃ አቅርቦ ከሆነ የተሻለ ማስረጃ በማቅረብ መከራከሩ ለአድማጮች ይበጅ ነበር:: እንዳለጌታ ያቀረባቸው የሰዎች እማኝነት እንድንጠራጠር ሲነግሩን እሳቸው የሚጠቅሷቸውን ሰዎችንስ እንድናምን ምን ዋስትና አለ? እሱን አትስማው እኔን ስማኝ አይነት የልጆች ክርክር ከመሆኑ በስተቀር!
    ከዚህ ጥቂት ግላዊ ቅሬታ በስተቀር ያደረጋችሁት ሰፊ ውይይት የሚስብ ነበር:: ለእንግዳችሁ አቶ አበራ ትልቅ አክብሮት አለኝ:: ይልቅ አሀዱዎች በእሳቸው የህይወት ተሞክሮና ስራዎቻቸው ዙርያ ዝግጅት ብታዘጋጁልን ምስጋናችን የላቀ ነው:: አንጋፋው ጋዜጠኛና ደራሲ አቶ አበራ የረጅም ጊዜ ልምዳቸውን ቢያጫውቱን ይበልጥ እንደሰታለን ብዙ እንማራለንም::
    ከአክብሮት ጋር::

  • @jemalhaidar7442
    @jemalhaidar7442 4 หลายเดือนก่อน

    The pictures are not clear

  • @seyfudada9641
    @seyfudada9641 2 ปีที่แล้ว

    አቶ አበራ ግን ምንድነው አነጋገራቸው ትንሽ ስርአት የለውም ከአንድ አዛውንት ደራሲ የሚጠበቅ አነጋገር አይደለም!!

  • @seyfudada9641
    @seyfudada9641 2 ปีที่แล้ว +1

    ባሪያው እንደ ጅብ ሰው ዋጥ አርጎ አይኔን ግንባር ያርገው አላየሁም ማለት አመሉ ነው!! በበአሉ ግርማም ሆነ በአቤ ጉበኛ ሞት የመንግስቱ እጅ አለበት ብዬ ነው ማምነው!!

  • @p.3914
    @p.3914 6 ปีที่แล้ว +2

    ምን ኣለበት የምትሰጡት ቃለመጠይቅ አንደበታቹን ገታ ብታደርጉት፡፡ ምን ኣመጣው "ቡችሎች፡ ትብያ ምናምን.. ." ምናም ማለት ከአንድ ደራሲ ነኝ፡ ጋዜጠኛ ነኝ ባይ መስማት ይሰቀጥጣል፡፡ ማፈርያ!

  • @hezahegntadesse2285
    @hezahegntadesse2285 6 ปีที่แล้ว +2

    "በጅብ ቆዳ የተለበጠን ከበሮ ቢደልቁት እንብላው... ነው ዜማው"
    .................................................
    ወዳጄ እንዳለ ጌታ ከበደ እንደምን አለህ? በ"አሀዱ" ሬድዮ ፕሮግራም ላየር ያዋልከውን ቃለ ምልልስ አደመጥኩ ከመናገር ባሻገር የልብህ አልደርስ ብሎ ይሆን በስውር ስምህ አጮልቀህ የመጣህበት መንገድ ቢያስገርመኝ ዘንዳ የግሌን አስተያየት ለመስጠት ተገድጃለሁ
    የብዕር ስምህን ለበጎ ነገር ብታውለው ምን ነበረበት!? ፌዘኛ ነህ! በስውር ስምህ ምናልባትም አንተ የብዕር ስሜ በምትለው ቅጥያ (ገዛኸኝ) የለጠፍከውን ጽሁፍ ተመልክቼዋለሁ አንብቤዋለሁም በድምጥህ ከተረክልን የሀሰት ተረክ ሌላ አንድም ያደገ ጉዳይ ይዘህ እንዳልመጣህ ልነግርህ እፈልጋለሁ።
    የአንደበትህን ግልባጭ ማንም በማይከለለክልህ ገጥ ላይ ሞንጭረህልናል ብዙ አትድከም ወዳጄ እንዳለጌታ "ገዛኸኝም አንተ አንተም ገዛኸኝ ነህ! " ነቅተናል።
    ጥሩ ጥሩ መጽሀፎች ጥፈህ ይሁን ዘርፈህ አስነብበኸናል ይበልም ብለን መርቀናል። ኩፈሳህ ግን በሰራኸው ሥራ ልክ ያልተሰፋ እየሆነ መምጣቱን ልጠቁምህ ወደድኩኩ...
    እንዲህ እንዳተ በለስ ቀንቶአቸው ስራዎቻቸውን ለተደራሲያን ለማድረስ ብርሀን የጨለመባቸው የምርጥ ስራዎች ባለቤት የሆኑ ወጣቶች በርካታ እንደሆኑ ታውቀው ይሆን? በነዚህ ወጣቶች ሥም የአዕምሮ ዝርፊያ መፈጸምህን ማን ይንገርህ? ይሄንን ጉድህን እንዳንተ ያለ ጋጠወጥ መሆን ቢያስችለን ኖሮ አየር ላይ ባዋልነውና ሰው በፈረደን፤ እባክህ ያልሆነ ጉዳይ ውስጥ እየገባህ አታቁስለን ሚናህ ከማንም የማይበልጥ እንደነበረ ላንዴም አስበህ አታውቅም!? አንተ የግልህ ቤት እስኪመስል እንደፈለክበት የተንቧቸህበት "የደራሲያን ማህበር" ስራ አስፈጻሚ ስለነበርክ ያሉትን አማራጮች ሁሉ ተጠቅመህ ለዚህ መድረስህ ትዝ ይሏል?
    ወዳጄ እንዳለጌታ ከበደ ዘርፈህ ለዚህ ያደረሰህን ቤት ማን እንዳደረጀው እንኳ ለማሰብ እንደማትፈልግ በሰጠኸው ቃለ ምልልስ ላይ ደጋግመህ አወሳህ በራስህ አንደበት ትዝብት ውስጥ ወድቀኻል፤ ድፍረትህ ብቻ ሳይሆን የገረመን ከአንድ ታዋቂ ሆኛለሁ ደራሲ ነኝ ከሚል ሰብ አይጠበቅም! የዘለፍካቸው በህይወት ያሉትን ደራሲዎችን ብቻም አይደለም በህይወት የሌሉትንም ስታነሳ ሰማን "ሙት ወቃሽ!" ብለንሀል፤ ማፈሪያ ነህ ደበበ ሰይፉ ባንተ ወለፈንዲ ምላስ የሚጠራም አልነበረም ስለራስህ እንኳን ባግባቡ መግለጥ የማትችል ሰው ነበርክ "ግዜ የሰጠው...." ሆኖ ነው ጉዳዩ ለሰጠኸው ቃለ ምልልስ ዘመናትን እፈርበት! ልቦና ይስጥህ ብለንም ተማጥነናል!
    በነገራችን ላይ ከሰጠኸው ቃለ ምልልስ ተነስቼ አንዳንድ ሀሳቦችን ላንሳልህ "በዓሉ ግርማና ስራዎቹ" የተሰኘው መጽሀፍህ ተጠርዞ ለህዝብ እንዲደርስ ደራሲ አበራ ለማ የነበረውን ሚና አውርደህም ቢሆን ተገደህ ለመጠቆም ሞክረሀል፤ ታድያ "መረጃዎችን ከማደርጀት አንጻር መጽሀፉ ላይ የተጠቀሱት ሰዎች ስለአሉ ግርማ አሟሟት የገለጹበት መንገድ ሰፊ ክፍተት ነበረበት እንዲህ አይነቱ ስራ መረጃዎቹ ሙሉዕ ሊሆኑ ይገባል" ስለተባልክ ታላቅ ባለውለታዬ ነበር መጽሀፌን በሀሳቦች አደርጅቶልኛል ያልከውን ሰው እንደተርብ ለመንደፍ ስትንጠራራ ምን ለማለት እንደፈለክ እንኳን ለመረዳት ተስኗል
    ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ እኔ በግሌ አደንቅሀለው በቅልጥፍናህ ማለቴ ነው...ከሰወች ጋር ተለጥፈህ የፈለከውን ከወሰድክ በኋላ ሰውየውን ለማግለል የምትከውነው ጉዳይ መች ዛሬ ብቻ ሆነና ፊቱንም እንዲህ ነህ! እኛ ስለምንተዋወቅ "ፓራሳይት" ብለንሀል! ተደጋፊ የመሆንህ ጉዳይ አልደነቀንም ወትሮም በራስህ ቆመህ አይተን አናውቅም ስለግብርህ እንድነግርህ ከፈለክ ደግሞ እነሆ... ወደሰዎች ከገባህ በኋላ ማደሪያህን እስክታደላድል ጨዋ መስለክ ያሻህን ታደርግና እግርህን ዘርግተህ መዝናናት ስትጀምር ያስጠጋህን፣ ለእውቅናህ ህልውና የሆነውን ሰው ገዝግዘህ ገዝግዘህ ለመጣል ግዜ አይወስድብህም ወደኋላ ተመልሰህ ውለታን የማስተዋል ቅንጣት ነገር አይፈጥርብህም ከዚህ በላይም ብታወራ ወርደህ እንጅ ከፍ ብለህ አይተን አናውቅም
    ላንተ ቤትህ በሆነው እንደፈለክ በወርሀዊ መዋጮ ክፍያ ሀገር ላገር እየዞርክ ታላላቆችህን ቁልቁል እያየህ እንድትዘባነን ባስቻለህ ቤትህ እድሜ "ለ ደራሲያን መሀበር" ይሄ ስፍራ በርግጥም ሆስትህ ነበር በየወሩ ባዋጣንልህ ብር እዚህ መድረስህን ልታስተውል ይቅርና ቤቱንም ሰርተው ያቆሙልህን ሰዎች ስታንቋሽሽ አታፍርም! "ከኋላ ከሌለ የለም የፊቱ" ነበር ያለው ያ ብላቴናው ዘፋኝ...
    እናም በርዕሴ ላይ እንዳስቀመጥኩት "በጅብ ቆዳ የተለበጠ ከበሮ ሲደልቁት እንብላው ...ይላል" ሆኖብኛል ጉዳይህ ደራሲ እና ጋዜጠኛ አበራ ለማ በሰጠው ቃለ ምልልስ ወደ ስቱድዮ ገብተህ በግድ "ሰውየውን ልዝለፍና ልውጣ?" አይነት አካሄድ ተጠቅመህ የሰራኸው ጥፋት በስነ ምግባርም ብቻም ሳይሆን በወንጀልም ያስጠይቅህ ነበር ስለምትናገረው የተምታታ ሀሳብ አስተውለህ ከሆነ ብዙ ያልካቸው ጉዳዮች የተጣረሱ ናቸው በህይወት የሌሉትን አንጋፋ ደራሲዎቻችንን በመረጃ አልባ ጉዳይ የውሸት ቅኝት ለማስጨበጥ የጣርክበት መንገድ አጀብ ያስብላል፤
    "ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ" ነውና ጉዳዩ ለሰፈርከው አሉባልታና ዝልፊያ ምላሽ ባይሰጥህ ኖሮ ስንቱን ጉድ ተርትረኸዋል፤ አስተዋይ ከሆንክ በደራሲ አበራ ለማ ከተሰጠህ ምላሽ ብዙ ልትማር ይገባል።
    ደራሲ አበራ ለማ የበአሉን ግምደ ታሪክ ለህዝብ ይፋ እንድታደርግ እንዳገዘህ ራስህም ነግረኸናል አንተ የጻፍክበት መንገድ "እንዲህ ቢሆን ኖሮ" ብሎ ማለት የዝህን ያክል ጩኸት እንደሚያስጮህ ባየሁ ግዜ ወትሮም ውስጥህ መልካም እንዳልነበር ተረዳሁ ደራሲውን በማመስገን ተራ ለምን ስሜ ተነሳ ብሎ ዘራፍ ማለት ስብዕናን ያሳጣል።
    እናም ወዳጄ እንዳለጌታ ከበደ (ገዛኸኝ) ይሄን እላይህ ላይ የተወጠረውን የዥብ ቆዳ ከልተህ ብትችል በከብት ቆዳ የተወጠረ ከበሮ ሁንና ቢያንስ ሲደልቁህ ቃና ያለው ዜማ ለማሰማት ሞክር! አጉል ያልሆነ ስም ሰወች ላይ ለጥፎ ሌሎች እንዲጠሉዋቸው የማድረግ ሴራህን አውልቀህ ጣል!
    ግንቦት 18-2010 ዓ/ም
    @@ግዜ ለኩሉ ነኝ@@

  • @biratuolika574
    @biratuolika574 2 ปีที่แล้ว +1

    the first thing to probe should have been, getting the list of incoming calls on Bealus land line bill invoice paper on that very day of his disappearance, that should have resolved the issue between Ato Asfaw and Wro Almaz

  • @gebrekidan6013
    @gebrekidan6013 6 ปีที่แล้ว +1

    ሰውዬ የተጠከውን ቀጥታችመልስ፣ ጋዜጠኛው እየለህ ያለው ፣ በወቅቱ በነበርክበት ፣ በእሉ ግርማ ከመሞቱ በፊት ስለሱ ምን ትሰማ ነበር? ምንስ ይታይ ነበር ነበር ? አጭር መልስ ስጥ ። የተጻፈ ኣታምንብብ

  • @hailemeko5928
    @hailemeko5928 3 ปีที่แล้ว

    sorry, i didn't expect such kind of discussion, comment, and way of presentation from yonas and Tibebu. even the author Abera's comment is not valid, and sound. why would litigate with Endalegeta? is Dr. Taye Article is supernatural evidence?

  • @biratuolika574
    @biratuolika574 2 ปีที่แล้ว

    the phone rang, Bealu answered, it was his concubine, but Bealu told to his wife, Wro Almaz, it was Mr Asfaw Damte who called, and he left home as if he was meeting up Mr Asfaw, rather he spent quality time with that elusive lady, on his way back home he briefly checked upon Asfaw

  • @rar1813
    @rar1813 5 ปีที่แล้ว +1

    Need abera lemma adress plse

  • @ሳሙኤልኤርትራዊ
    @ሳሙኤልኤርትራዊ 4 ปีที่แล้ว +1

    በዓሉ ግርማና ዘመኑን የሚመጥን ውይይት ሆኖ ኣላገኙሁትም። ስሜት የበዛበት ንግግር ነው። ኦብጀክቲቭ መሆን ነበራቹ። ሻእብያ መሃላቹ መኖራቸው የነበራቸውን ጥበብና ጀግንነት ነው የሚያሳየው።

  • @tnsaietsion575
    @tnsaietsion575 6 ปีที่แล้ว

    ኣማራ ኣራጁ ይወደል ,,፡ለዛ ነው በትር እንጂ ዲሞክራሲ ኣያስፈልገውም ,፡የምንለው ,,መለስ ግን ተሳሰቶ ነበር ,,,

  • @pauloswoldeselassie6986
    @pauloswoldeselassie6986 6 ปีที่แล้ว

    What kind of journalists all of them. First of all he have to finish .

  • @jamalkader1020
    @jamalkader1020 6 ปีที่แล้ว

    ምንአለበት አሁን ያሉት የደርግ ባለስልጣናት ስለአሟሟቱ ቢናገሩ

  • @gebrekidan6013
    @gebrekidan6013 6 ปีที่แล้ว

    ከመጽሃፍ እያየህ መልስ ኣትስጥ።

  • @danielamare7898
    @danielamare7898 ปีที่แล้ว

    How can one be so full of himself?

  • @genisabraham1753
    @genisabraham1753 6 ปีที่แล้ว

    Fiameta abatie yemut bealu germa denke derasi semu sinesa hode yebesegnal enie alakem!!!

  • @lulamusgun7417
    @lulamusgun7417 6 ปีที่แล้ว

    Weschatam menew yemote sew becha sem tetraleh behiwet yalutenm ateram

  • @emsenbelagn9112
    @emsenbelagn9112 4 ปีที่แล้ว

    ቁሻሾች ናችው ስታሰጠሉ