የአባት እዳ ለልጅ... አባቴ ከ'ቤቱ አገልጋይ' ነው የወለደኝ! የእናቴ ከባድ ስቃይ በእኔም ቀጠለ! | Ethiopia | online couples therapy

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 2 ธ.ค. 2022
  • #በ09_30_58_97_58_ለእዮሃ_ሚድያ_ጥቆማዎን_ያድርሱን!
    እዮሃ ሚድያ በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመጎብኘት ያልታዩ፣ ያልተሰሙ እና ያልተደረሰላቸው ጉዳዮችን ወደ ህዝብ በማምጣት ለተመልካች ያደርሳል! ለቻናላችን አዲስ ከሆኑ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! ስራችንን ተመልክተው ከወደዱት Like ያድርጉ! ሃሳብ ወይም አስተያየት ካሎት በኮመንት ላይ ያስቀምጡልን! የተለያዩ መረጃዎችን ለእዮሃ ሚድያ ማድረስ ከፈለጉ ወይም በስፍራው ተገኝተን የምንዘግብሎት ጉዳይ ካለ በ+251930589758 በቀጥታ ወይም በViber, Telegram እና Whatsapp ያግኙን! አብረውን ይጓዙ!
    #Ethiopian_Wedding
    #online_couples_therapy
    #virtual_marriage_counseling,

ความคิดเห็น • 878

  • @gddgdfg3728
    @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +168

    እዬብ ማለት አብሮ አደጉች ነን ለአባቱ ያገለገለ በሠፈር የሚታወቅ ልጂ ነው ትሆትና ሠው አክባሪ ነው ወድሞቹም ይህ ሁሉ ለአባቱ ያገለገለ መሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ ወንድም እህቶቹ ያለፈውን ትተው በሠላም ነገሮችን ፈተው ለማየት ያብቃን

    • @mesibrhane78
      @mesibrhane78 ปีที่แล้ว +15

      ጥሩ ሰዉን ጠላት አያጣዉም ግን እግዚአብሔር ቅን ፈረጅ ነው አልጠግብ ባይ እየተፍ ያድራል አለ ያገሬ ሰዉ እነሱ በዉጪ አገር እየኖሩ ወድማቸዉን የሚያሰቃዩት ከራሳቸዉ ሰርተዉ ቢሰጡት እንኳን አይጎዱም አለመልካምነት እና መክፍት ነው

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +5

      ትክክል

    • @mmh4991
      @mmh4991 ปีที่แล้ว +3

      Eko endezih aynetu eko new yemigodaw hmmm. Aye kegenzb wndmachw yebelt neber . hodamochi

    • @zayibaatube2547
      @zayibaatube2547 ปีที่แล้ว +3

      @@mesibrhane78 በትክክል ግን ፈጣሪ ይረዳቸዋል

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +4

      እህቴ ትክክል ነሺ እንደተረዳሁሺ የምታቂቸው መሠለኚ እዬብ ከልጆቹ የተለየ አባቱን ያገለገለ ነው ገዘቡን ጎልበቱን ያጣበት ዘመን ነው ያሳለፈው በዚህም ድካሙ አባቱ ጠንቅቀው ሥለሚያቁ የቤት መሥሪያ 100 ካሬ ሜትር እንደሠጡት ይታወቃል ወንድሞቹ ግን ይህንን አልተቀበሎም ለዛ ነው

  • @zerfekidanemariam3840
    @zerfekidanemariam3840 ปีที่แล้ว +48

    እባካችሁ ይሄንን ወንድም የከሰሣችሁ ሰዎች እግዚአብሔርን መፍራት ይሁንላችሁ። ለእናቱም እንኳን ማዘን ነበረባችሁ። ሴት የሆናችሁ አብሶ ነገ በእናንተ የልጅ ልጅ ይደርሳል ቆም ብላችሁ አስቡ።

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว

      በትክክል ልጁን በቅርብ አቀዋለሁ ለአባቱ ያገለገለ ነው ወንድሞቹም እራሳቸው መርዳት ነበረባቸው

  • @KIRAJR
    @KIRAJR ปีที่แล้ว +48

    እዮባ ታሪኩን እኔም አውቃለሁ እውነት ያለው አንተ ጋር ነው ፈጣሪ ይርዳህ ወንድሜ 🙏

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን ወንድም

    • @bbmaandu3807
      @bbmaandu3807 ปีที่แล้ว

      አይ የሱ አይነት ብዙ ኢትዩጵያውያን አሉ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +2

      በጣም አለ እንጂ ዋናው ነገር እነሱን አደባባይ ለማሰወጣት መንገዱን መጥረግ አለብን

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      @@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

    • @nestsnetnani9713
      @nestsnetnani9713 5 วันที่ผ่านมา

      እዮብ እንዴት ገክ ጉዳይክ ከምን ደረሰ እንዴት ሆንክ እባክህ​@@eyobfanta3662

  • @ekramyassen5975
    @ekramyassen5975 ปีที่แล้ว +30

    ፍርዱን ለሱ ይገባል ለምትሉ ላይክ አድርጉለት

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @gddgdfg3728
    @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +72

    በሚቀጥለው ፕሮግራም ላይ እህት ወንድሞቹ በአንድ ላይ ቀርበው ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞቴ ነው

    • @clickcell4333
      @clickcell4333 ปีที่แล้ว +1

      አሜን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +2

      እሺ ፈጣሪ ያቃል

    • @amasnaku2738
      @amasnaku2738 ปีที่แล้ว +1

      አይይይ ገንዘብ መጥፎ ነው በተለይ የውርስ ነገር አሁንም እያፋጀ ነው

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አዎ በየ ፍ ቤት ይኸው ነው

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @user-ww3zz4cr3r
    @user-ww3zz4cr3r ปีที่แล้ว +46

    ወይ ወንድምአለም የሁላችንም ታሪክ እኮ ነው ይሄ ነገር በየቤቱ እየተቃጠልን ትተነወ በባዶ እጃችን አረብ ሀገር በስደት እየተሰቃየን ነው

    • @nunubelete8142
      @nunubelete8142 ปีที่แล้ว +2

      አይዞን የዚህ አለም ነገር ሁሉንም ትተንው ነው የምንሄደው አያዳክምም ዋናው ጤና ነው 🙏

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ግዴለም እንነጋገራለን

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @user-vj6xz7go4l
    @user-vj6xz7go4l ปีที่แล้ว +38

    አፈር ልብላልህ ወድልጅ ሲበደል ያመኛል እኔም ልክ እዳተው ነው በልጅነቴ የተበደልኩት ዛሬ ጥሩ ቦታላይ ነኝ አይዞህ አተ ጀግናነህ ንብረት ከቱነው

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

    • @titiyababe9490
      @titiyababe9490 ปีที่แล้ว

      🤗🥰

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      በውነት መገፋት ጥሩ ነው ያጠነክራል የተለየሽ ሰው ነው ምትሆኚ

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      @Eyob Fanta አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።@@eyobfanta3662

    • @user-mr7vk3kr5m
      @user-mr7vk3kr5m 11 หลายเดือนก่อน

      ፍርዱላተይሁን ወድሜ

  • @mengistualemeneh4197
    @mengistualemeneh4197 ปีที่แล้ว +15

    እዮብ ማለት ከልጅነት ጀምሮ የማውቀው ሲሆን አብረንም ተምረናል እና አባቱን በጣም የሚረዳ ብቸኛ ልጅ እንደነበር አውቀዋለው እንደቅርብ ጓደኛ በስራ ጠንካራና የሠው አቅ የማይፈልግ ጠንካራ ልጅ ነው እና እውነትን ይዞ አዚህ ደርሷል ስለዚህ ሁሌም እውነትን የያዘ ያሸንፋል ከጎንህ ነኝ እዮባ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +5

      አብሮ አደጎቼ ሁሉን ስላያችሁ በሚገባ ታቃላችሁ አመሠግናለሁ የሚገርመው ግን ህዝቡ ስለእውነተኛ ታሪክነቱ በሚገባ መረዳቱ ነው እናም ህዝባችንን ፈጣሪ ያክብርልኝ እላለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +4

      ፀልዩልኝ

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

    • @habeshawetube
      @habeshawetube 24 วันที่ผ่านมา

      ​@@eyobfanta3662እውነት ሁሌም ያሸንፋል አይዞህ በርታ ወንድሜ::

  • @Kiku-Kiki
    @Kiku-Kiki ปีที่แล้ว +252

    ይህን ጋዜጠኛ ምትወዱ ሁለ ነገሩ የሚመቻቹህ እስኪ እጃጁህን አሳዩኝ 🙌🙌🙌

    • @cedarscell6342
      @cedarscell6342 ปีที่แล้ว +2

      የሆነ፣የደበቀዉ፣ነገር፣ያለ፣ይመስለኛል፣

    • @saralove4924
      @saralove4924 ปีที่แล้ว +1

      ደርባባ ነው በዛላይ ከፈገግታ ትግስት እስከ ጥርስ ፈገገንታው እከን የለሽ ምርጥ አበሻ ሠላምክ ይብዛ ወንድማችን

    • @Kiku-Kiki
      @Kiku-Kiki ปีที่แล้ว +3

      @@saralove4924 ትክክል የኔ ውድ ማርያምን አንዴታባቱ እንደምወደው

    • @saralove4924
      @saralove4924 ปีที่แล้ว +1

      @@Kiku-Kiki ❤❤❤

    • @menbereyeshima2841
      @menbereyeshima2841 ปีที่แล้ว +2

      🙌

  • @genigeni8130
    @genigeni8130 ปีที่แล้ว +23

    ወንድሜ የናትህን ዉበት ባንተ ማየት ይቻላል። እግዚአብሄር ይርዳህ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አናቴግ ስለተነሳችልኝ ፈጣሪ ሞገሱን ይስጥልኝ

    • @titiyababe9490
      @titiyababe9490 ปีที่แล้ว

      Wow 🤩 well said 👏

  • @markiyaeshetue6586
    @markiyaeshetue6586 ปีที่แล้ว +52

    አቤት ምናለበት በልጅ ልጆቻችው ባታቆዩ አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል!!!!!የስራቸውን ይስጣቸው!!!!

    • @user-tt5ne9uv4s
      @user-tt5ne9uv4s ปีที่แล้ว +1

      ግጥም ትጠያለሽ😂

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      @@user-tt5ne9uv4s አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @kbrtgormes2548
    @kbrtgormes2548 ปีที่แล้ว +59

    ምንጡቅ የሆነ ጋዜጠኛ ስወደው ቀጥልበት💪

  • @samrawitgirma9744
    @samrawitgirma9744 ปีที่แล้ว +34

    ወንድሜ በጣም የዋህነት ይጎዳል ወንድሞቼ ሁሉም ቤት አላቸው ብለሀል ባለው እንደሚብስ ማወቅ አለብህ መሬት እኮ መቀበሪያችን መሆኑቀርቶ መባያችን ሆኗል አይዞህ የናትህ አምላክአይጥልህም ተረጋጋ ወንድሜ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @abayabay690
    @abayabay690 ปีที่แล้ว +14

    ይህ ሰው የእናት ልጅ ባለመሆኑ ብቻ ነው ይህ ሁሉ የሚደርስበት:: የእናቱን ውለታ እረስተው የለፋበትን እንዳያገኝ እንዲህ ማሰቃየት መልካም አይደለም:: ወንድምነቱን እንኳን ትተው አባታቸውን ያገለገለበትን አስበው ቤቱን ቢተውለት መልካም ነበር ::አይዞህ ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳል :: የዘሩትን ዘር በወለዷችው ልጆቻቸው ያጭዱታል!!

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ተባረኩልኝ አመሠግናለሁ

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @selamawittadesse3727
    @selamawittadesse3727 ปีที่แล้ว +17

    አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና ያለው።ዘማሪው ልክ ነው።ሁሉ ነገር ከንቱ ነው።ያለንን ተካፍለን እንንድነኖር ፈጣሪ ር የርዳ ። አይዞሀ ውንድሜ አግዚአብሔር ይርዳህ።

  • @asniit1199
    @asniit1199 ปีที่แล้ว +37

    ሰው ግን ለምን አይስማማም ለየትኛው እድሜ ለዚች ኮንትራት ጊዜ

    • @user-gw4up6qw7n
      @user-gw4up6qw7n ปีที่แล้ว +5

      በጣም ነዉ ሚገርሙኝ ፡ ሰዉ እንደወጣ በሚቀርበት ዘመን ፡ ይሔን ያህል የገንዘብ ፍቅር ከሰዉ በላይ

    • @jemilaatube1904
      @jemilaatube1904 ปีที่แล้ว +1

      @@user-gw4up6qw7n ውዴ ደምሪኝ

    • @jemilaatube1904
      @jemilaatube1904 ปีที่แล้ว +1

      ውዴ ደምሪኝ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

  • @meserttadessa2502
    @meserttadessa2502 ปีที่แล้ว +8

    የሞተው እራሱን አስርቦ ወጥቶ ወርዶ የሰራውን ቤት እህት ወንድሞች ሲባሉ ማየት በጣም ያማል ።አንዳድ ልጅ አባት ወይም እናት ከሞቱ ለእነሱ ሳያዝን በስንት ሰዓት ነው የሚቀበረው ብሎ በጋቢው ውስጥ ተደብቆ ዳቦውን አየበላ የሚቀበርበትን ጊዜና የውርስ ጊዜውን ያስባል።ሕጋችንን ምን አለ መንግሥት ቀይሮት ውርስ ለመንግሥት ቢሆን ብዬ እመኛለሁ ።ውርስ አንዳንዱን ሲጠፋ አዳንዱን ሲለማ አያለሁ የሞተው ሰውዬ/ሴትዬ ስላልበላው እርባና የለውም።

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እውነት ይህ የሆነ መስፈርት ያስፈልገዋል

  • @adonaydawit9824
    @adonaydawit9824 ปีที่แล้ว +17

    ማስረጃህን እናትህን እና ህይወትህን ጠብቅ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      እሺ አመሠግናለሁ

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @peaceethiopia3935
    @peaceethiopia3935 ปีที่แล้ว +3

    እኔ የግል እስተያይቴ ሁሉም የእባታቸውን ድርሻ እኩል ይካፈሉ ጥሩ ነው !!! ይገባችዋል የማገልገሉ ጉዳይ እንኳን ተእወው ። እንተ ልወለድ ብለህ እለመጣህም ስለዚህ ወንድሞች ይህን ተረድታችሁ ተእቻቻሉ እና ተክፋሉ ይህ መሬት የሚያባላን እንድ ቀን ጠቅልልን እራቃናችን እንግባባታለን እትጣሉ በቤተስቦቻችን ያመጡት ጣጣ ለልጆች እይትረፍ ሌላሎቻችንም እንማር ከዚህ በስምምነት እንካፋል የራሳችንን ንብረት እንፈልግ ነው የምለው ።

  • @b.tyoutube8191
    @b.tyoutube8191 ปีที่แล้ว +5

    እኔ ጋዜጠኝውን ማርያምን በፍቅር ነው ምወደው ትሁት ሰው አክባሪ ነህ ወንድሜ እግዚአብሔር ይጠብቅህ በርታ!

  • @tigistwoubalem4867
    @tigistwoubalem4867 ปีที่แล้ว +14

    ኧረ ወንድማችሁ ይበልጥባችኋል ወደ ልባችሁ ተመለሱ!

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እውነት እውነት ናት

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 10 หลายเดือนก่อน +2

    ክብር ለፈጣሪ እውነትን ቆፍሮ ነብስ ለዘራ አምላክ ምን ይሳነዋል አዲስ ዜና አለ ለማሳወቅ ያልቸኮልኩበት ፆም ነበርና ነው እንኳን ደስ አላችሁ ከኔ ጋር በሀሳብ ተጨንቃችሁ ነበርና ፈጣሪ አላሳፈረንም በቀጣይ ሰፋ አርጌ ከአዲስ ሀሳብጋ አገልፀዋለሁ ስለሁሉም አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 10 หลายเดือนก่อน +2

    ይህን ቃለ ምልልስ የተመለከታችሁ ሁሉ ስለ ፍትህ ስትሉ መጨረሻውን ለማየት የጓጓችሁ የራሳችሁን የሆነ የፍርድ ውጤት ግምት የሰጣችሁ ብዙ እንደሆናችሁ በገፁ ላይ በግልፅ ታይቷልና ስለሁሉም አመሠግናችዃለሁ የፍትህ ውጤቱም የተከራከርኩበት አንኳር ጭብጦች ሁሉ ተመርምረው የሰራው ቤት የግል ንብረት እንዲባል ተወስኗል የህዝብ እግዚኦታ ጩኸት ከሰማዪ አባታችን ደርሶ መልስ ለሰጠን ፈጣሪ ክብር ምስጋና ይገባልና አሁንም አሁንም አመስግኑልኝ አመስግኑልኝ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 10 หลายเดือนก่อน

      በህይወት የሌለው አባቴ ይህን ፍርድ ባያይም ግን ግና ከሀሳቡ ቃል በትንሹ በመሰጠቱ ተመስገን የነገውን ፈጣሪ ያቃል

  • @mgywy1428
    @mgywy1428 ปีที่แล้ว +11

    አይዞህ ወንድሜ ስምህ ራሱ ኢዮብ ነው ትዕግስቱን ይጨምርልህ። እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን።

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን አሜን ተባረኩልኝ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +3

    በጣም በጣም ሁላችሁንም አመሠግናችዃለሁ ይህንንም ጉዳይ ምን እንደደረሰ አሣውቃችዃለሁ የእውነት አምላክ ሲያሸንፍ የጋራ የሆነ የደስታ ቀን ይኖረናል

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @user-sp5vu6uh5j
    @user-sp5vu6uh5j ปีที่แล้ว +10

    ይሄ ሁሉ ዋጋ እምንከፍለው አባቶቻችን በሰሩት ግፍ ነው ይህን መከራ ያወረዱብህ ሰዎች የእጃቸውን ይስጣቸው ፍርድ ከእግዚአብሔር ነው ያንተ መልካምነት አግር ሙሉ ይሚአቀው ነው ጡንካራ ሰው ነህ እግዚአብሔር ይርዳህ ወንድሜ ሁሉን እናቃለን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን አሜን ፈጣሪ አብዝቶ ይባርክልኝ

    • @hananhussen7961
      @hananhussen7961 ปีที่แล้ว

      Ewenete new 😭

  • @clickcell4333
    @clickcell4333 ปีที่แล้ว +8

    ይሄንን ቤተሰብ ነገር ተቀይሮ በፍቅር አንድ ሆነው ለማየት ያብቃን::ለዚች አጭር ዕድሜ ስንቱ ወጥቶ እየቀረ 😭

  • @ethiojago7171
    @ethiojago7171 ปีที่แล้ว +7

    እግዚኦ እንኳን የደሃ ልጅ ሆንኩ የሚያቦጣቡጥ ሃብት የለንም ጉድ ጉድ ዘንድሮ ህዝቤ ተላለቅን 😢😢😢😢😢😢😢

    • @semiraregassa9191
      @semiraregassa9191 ปีที่แล้ว +1

      አረ ወንድሜ በእናትም በአባትም አንድ የሆኖ ቤተሠቡ ወንድማቸዉን ትንሸ ሠጠዉ አባረዉታል

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

  • @solomongirma6625
    @solomongirma6625 ปีที่แล้ว +6

    እዮባ ጓደኛዬ ይሄን ሁሉ ጉድ በውስጥህ ይዘህ ከኛጋር ሳቅ ጨዋታ ብቻ የምትገርምነህ እኛ መች አወቅንልህ አይዞህ ፍርድ የእግዚአብሄር ነው በርታ።

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እሺ ወንድሜ አመሰግናለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እንዴ ሶል መች ተናገርኩት ከዚ በላይም አለ

    • @solomongirma6625
      @solomongirma6625 ปีที่แล้ว +1

      አይዞህ አይዞህ ይሄ ለነሱ የህሊና ዕረፍት ይነሳቸዋል አንተ በቅንነትህ ቀጥል

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      የኸው ከልጅነቴ ጀምሮ በመገፋት በደልን ስንቅ በማረግ ጎለበትሁ ዳበርሁና ለማህበረሰቡ የችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ምጡቅ አእምሮ ከፈጣሪ ተችሮኝ ይኸው በስቃይ አለሁ የወደፊቱን ደሞ ፈጣሪ ያቃል ሰሌ

    • @user-gz6eb7xy3i
      @user-gz6eb7xy3i ปีที่แล้ว +1

      @@eyobfanta3662 አይዞህ ወንድሜ በርታ እጅ እንዳትሰጥ የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ከክፉ ነገር ይጠብቅህ🙏

  • @abebechwoldeyohanese8388
    @abebechwoldeyohanese8388 ปีที่แล้ว +17

    አይ ይሄ ውርስ የተባለ ነገር ስንቱን አለያየ እግዚአብሔር ለሁሉም ልቦና ይሰጥ መልካሙን ግዜ ያምጣልንየወንድሞችህን ልብ ይቀይር አይዞህ

  • @user-ct3ob7ir3l
    @user-ct3ob7ir3l ปีที่แล้ว +22

    አባትሕ የኔ አባት ቢጢ ነው የኔም አባት እናቴን እየደበድባት ልጆቿን ያሳደገች ተፋች ስትባል ልጆቸን ለያይቸ አላሳድግም ስትል ለኛ ብላ ብዙ ዋጋ ከፍላለች እኔ አሁን ለአባቴ ጥላቻ አለብኝ ስልክ ስደውል እንኳ እናቴን ብቻ ነው የማወረው አዳደይም ሳልፈልግ አባትሸን አናግሪው ብላ ልኩን ትሰጠዋለች ሳልፈልግ አወራዋለሁ ብቻ ከባድ ነው አባቶች እባካችሁ ሚስቶችን አትደብድቡ በልጆች ላይ ተፅእኖ ታሳድራላችሁ

    • @Lenaebrahim8583
      @Lenaebrahim8583 ปีที่แล้ว +5

      በጣም በየቤቱ ነው ሁሉም አያወራም እጂ በየቤቱ ነው ቁስል ያለበት ያቃል

    • @user-ct3ob7ir3l
      @user-ct3ob7ir3l ปีที่แล้ว +2

      @@Lenaebrahim8583 እኮ

    • @user-vf6pp6wq5p
      @user-vf6pp6wq5p ปีที่แล้ว +7

      በጣም እናትን መበደል ያው ልጅንም መበደል ነው አይረሳም እኔም የማልረሳው ነገር አለ ባይወራም ያው ቂም መያዝ ግን ተገቢ አይደለም ሰለዚህ ወንዶች ተጠቀቁ ልጆች ለለቱ ባይናገሩም ግን ያስተውላሉ

    • @zekiyoutub2537
      @zekiyoutub2537 ปีที่แล้ว +1

      Enim.endachi ehit effff😭🙏

    • @zekiyoutub2537
      @zekiyoutub2537 ปีที่แล้ว +1

      Enim besikeken new yidekut aye hiwet felgen alteweldin😭😭

  • @aschalewworku2094
    @aschalewworku2094 หลายเดือนก่อน +1

    ዘ ገራሚ!!!!!! ሁላችንም ጋር ይህን የመሰለ የእብደት እና የመስገብገብ ነገር አለ የኑዛዜ ቃል የሟችን አደራ የሚበላ አማኝ ነን ባይ ስንት ቃል አባይ አለመሰለህ።!!!!!!

  • @tsehayalyou3864
    @tsehayalyou3864 ปีที่แล้ว +6

    ውይ እንዴት እንደው ንግግሩ ሁሉ እንደው እንደሚያሳዝንየእናትክ አምላክ አይቶልህ እግዚአብሔር ይርዳህ ከንተ ጎን ይቁምልህ ነው እሚባለው ።🙏🙏

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን አሜን አመሠግናለሁ

  • @azbekasaun1468
    @azbekasaun1468 ปีที่แล้ว +14

    ፍቅሩን ይስጣችሁ እዮባዬ ነገን ማሰብ ነዉ አስተዋይ ልቦና ያድላቸዉ🙏🙏🙏

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @familypromotion9552
    @familypromotion9552 ปีที่แล้ว +4

    ምድራዊ የዘመናችን እዮብ አይዞህ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነው ገንዘብ የጥዋት ጤዛ ነው የእራስህን ይስጥህ እነሱ የሰሩትን ግፍ ፈጣሪ በልጇቻቸው ያድርግባቸው

  • @zekariasmekonnen8810
    @zekariasmekonnen8810 ปีที่แล้ว +4

    እዮብ ፋንታ ከወንድሞቹ ጋር ተስማምቶ ጉዳዩ በሰላም እልባት እንደምያገኝ ተስፋ አደርጋለ ሁ። በጥቂቶች ማስተዋል ማጣት የተከሰተ ችግር ነውና። እዮብ አባቱ በህይወት በነበሩበት ጊዜ ታዛዣቸው እንደነበረና አይፍረስብኝ እያለ የሚማጸነውም ቤት በራሱ ውጪ ና በርሳቸው መልካም ፈቃድ እንደሰራው ከምያውቁ ብዙዎች አንዱ ነኝ።

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +1

      በትክክል ገፀህዋል ወንድሜ እዮብ በደንብ እምናውቀው ልጂ ነው ቤቱንም አባቱ ፈቅደው እንደገነባ እንኮን እኛ ወንድሞቹ ጠንቅቀው ያቃሎ እዪብ የሚገባው ልጂ ነው ወንድሞቹም ያለፈውን ቅሪታ ትተው ይህን ሠው አክባሪ ወድማቸው ጋር ይቅር እንዲባባሎ የዘውትር ምኞታችን ነው ፈጣሪ መልካም ነገር ያድርግልን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      አመሠግናለሁ ፈጣሪ ዋስ ጠበቃ የቆይልኝ

  • @donaytroyal860
    @donaytroyal860 ปีที่แล้ว +87

    _አቤት ፈፈግታው እንዴት ያስቀናል_
    _እግዚአብሔር ካንተ ጋ ይሁን እግዚአብሔር ከተገፉት ጋ አለ_

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว

      አሜን አሜን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      እውነት እውነት እላችዃለሁ አስከፊ ነፈተና ጥግ ከናት ሆድ ጀምሮ እስካሁኗ ሰአት ድረስ መልካቸውን እየቀያየሩ ነገሮች ሁሉ እየተፈታተኑኝና እያጠቁኝ ይገኛሉ ግን ፈጣሪ ላይችል አይጠጥምና ነገሮችን ሁሉ እንዳመጣጣቸው በመመከት በፈጣሪ ጥበብና ሀይል ፀጋውን አላብሶኛልና በቃ የመከራ ዘመን ብላችሁ ሁላችሁ ፀልዩልኝ ስለምታረጉልኝ አይዞህ ባይነታችሁም ሳላመሰግን አላልፍም ፈጣሪ ከናንተ ይሁን

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      @@eyobfanta3662 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      @@gddgdfg3728 አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @addisumeshesha3299
    @addisumeshesha3299 ปีที่แล้ว +4

    ( ይቅርታ ፅሑፌን ሳለጨርስ ነዉ የላኩት )...ፀጉሩ በሣር ብናኝ የተሞላ ነዉ ። በሁኔታዉ አብዛኞቻችን ተማሪዎች እንገረም ነበር ። ምክንያቱም አባቱ በወቅቱ በሀብትም ሆነ በማህበራዊ ደረጃቸዉ በሰፈሩ አሉ የሚባሉ ሰዉ ነበሩና።
    በተረፈ ቤተሰቡ ጉዳዩን በሰከነ መንፈስ ዳግም ተወያይቶበት ሊፈታዉ ይችላል ብዬ ስለማምን ችግሩን በዝርዝር ( የማዉቀዉን ያህል ) ከማቅረብ እቆጠባለሁ ።
    ሆኖም ግን በተለያዩ የሀሰት ስምች ( profile ) የልጁን ሰብዕና እና ዕዉነት ለማጠልሸት የሚደረጉ ጥረቶች ቢቆሙ የሚሻል ይመስለኛል ። ድምር ዉጤቱ ለልጅ : ልጅ የሚቀመጥ የተበላሸ ታሪክ ማቆየት ነዉና !

  • @markiyaeshetue6586
    @markiyaeshetue6586 ปีที่แล้ว +4

    ይህን የመሰለ አስተዋይ ወንድማችውን ባታጡ ምናለበት!!!

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 4 หลายเดือนก่อน +1

    ሁላችሁም ተባረኩ ከገዳምም ከሼኮችም ከፕሮተስታንትም ከዮሀ ምስክሮችም ከሌሎችም ሁሉ እኔን አስባችሁ እየደላችሁ ከምን ጉዳዩ ደረሰ አያለችሁ ተጨንቃችሁ የምትጠይቁኝ እና የምታፀዪልኝ እየፀለያችሁልኝ ያላችሁ ተባረኩ አመሠግናለሁ

  • @shitayeessa1481
    @shitayeessa1481 11 หลายเดือนก่อน +1

    Thank you for sharing. Some of us could not talk about our past,

  • @ethiopiahagere7962
    @ethiopiahagere7962 ปีที่แล้ว +4

    ባለታሪኩ የሚናገረው ነገር ምን ያህል እውነት እንደሆነ ባናውቅም ግን ሲናገር በጣም ይራቀቃል በጥሩ አማርኛ ግልፅ አድርገህ መናገር ኦየቻል ነገሩን ወሰብሰብ ታደርገዋለህ አንዴ ሚዲያ ላይ ቀርበሀል ነገሩን ግልፅ አድርገህ ሌላው አንዲማርበት አድርግ

  • @hadram2885
    @hadram2885 ปีที่แล้ว +10

    Sorry bro to hear whathappened to you. May God give you strength to cope with your dilemma. I really admire your calmness.

  • @kidistbekele2262
    @kidistbekele2262 ปีที่แล้ว +10

    የጋዜጠኛውን ትዕግስት ሳላደንቅ አላልፍም

  • @meseretdibisa5311
    @meseretdibisa5311 ปีที่แล้ว +3

    ኸረ ታላላቆች ምንነካችሁ ዘንድሮ የምናየው ነገር ሁሉ የታላላቅ ወንድምና እህት ለውርስ መስገብገብ ነው የምናየው ስለዚህ ታላላቆች ወደቀልባችሁ ተመለሱ ወንድማችሁ ይበልጥባችዋል

  • @kindugirmay3371
    @kindugirmay3371 ปีที่แล้ว +1

    እናቱ የአባቱን ልጆች ስላሳደገች ብቻ እንኳን ይህን ወንድማችን የውርስ ውርስ ቢያካፍሉት ምን ችግር አለው እንኳንስ የአባታቸው ልጅ ሁኖ ይቅርና ሠው በዚች ምድር ላይ ምን ያህል ጊዜ ሊኖር ነው ጌታ ፍርዱን ያሳምር

  • @tsehaydebele2730
    @tsehaydebele2730 ปีที่แล้ว +7

    አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር ከተገፉት ጋር ነው ፣ፍርድ የእግዚአብሔር ነው

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እውነት ብለሀል አመሠግናለሁ

  • @selamawitlemma5742
    @selamawitlemma5742 ปีที่แล้ว +12

    ፈተና ወደ ተሻለ ቦታ ያደርሳል በርታ።

  • @TibebMedia-ui4ql
    @TibebMedia-ui4ql ปีที่แล้ว +9

    እግዚአብሔር ይሆ ከእንደዚህ አይነት ነገር ጠብቀኝ ለእኔ አልልም ለታታሾቼ እንጂ 👐

  • @AsdAsd-tb5fo
    @AsdAsd-tb5fo ปีที่แล้ว +2

    እዉነት ነፃ ታዉጣህ አይዞህ በርታ ጋዜጠኛ አለምሰገድ በጣም ድንቅ ሰዉ ነህ እርጋትህ አነጋገርህ አረዳድህ ምን ያህል ሚዛናዊ እንደሆንክ ያሳያል እግዚአብሔር ይባርክህ

  • @bbmaandu3807
    @bbmaandu3807 ปีที่แล้ว +1

    እሚገርም ታሪክ ይህ ታሪክ እጂግ ልብ ይሰብራል ብዙ ኢትዮጵያውያን ብለህ አይነት የለፉበትን ንብረት አተው
    እዩሀ ሚዴያ በዚህ ጉዳይ በደንብ ስራበት ህጉ ምን ይላል

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ወናው እውነትን ይዞ መጠንከር ነው

  • @rtfdift143
    @rtfdift143 ปีที่แล้ว +9

    ወድሜ እንኳን የወረስነውን የለፋንበትን ገንዘብ ሳንጠቀመው እናልፋለን ከዚህ ይልቅ እህትና ወድሞችህ ይበልጡ ነበር። ሁላችን ጥለነው እናልፋለን። እባካችሁ ያገሪ ልጆች ሁሉ ያልፋል ተስማሙ።

    • @Xx_N01awitheexe_Xx
      @Xx_N01awitheexe_Xx ปีที่แล้ว

      እነሱ ደልቷቸዉ እየኖሩ እሱን መለየታቸዉ ተገቢ ነዉ? ጥለናት ለምንሄደዉ አለም ወንድማችንን አናስከፋም ብለዉ ለምን አላሰቡም? 10 ሆነዉ ለአንድ ወንድማቸዉ አያዝኑም ወይ? ጅቦች ስለሆኑ ነዉ እንጂ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ግን የት ልሂድ ህይወቴን እድሜዬን እዚሁ አለቀ ካሁን ብሀላ እንኳን አይታሰብም ቦታ መግዛት

    • @mimiramsey7147
      @mimiramsey7147 ปีที่แล้ว +1

      My brother pray ask God to help you, he will help you. Your family they are very selfish. God help me I need your help. God is real. When I need help I go to my God and pray. Be strong

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

  • @watermelonyuh3810
    @watermelonyuh3810 ปีที่แล้ว +3

    ተጠያቂው ግን ችግር አለበት 1 ኛ የተጠየቀውን ትቶ ያልተጠየቀውን ይዘረዝራል 2ተኛ ሲጠየቅ ዙሪያ ጥምጥም ይዞራል አስቸጋሪ ሰው ነው ግን ፈጣሪ ይርዳህ

  • @coolnassa1420
    @coolnassa1420 ปีที่แล้ว +3

    ይገርማል very sad story

  • @abiyotsew6931
    @abiyotsew6931 ปีที่แล้ว +4

    ስለ ሀግ ካወራን በህግ ፊት ሁሉም ልጅ ነው። አባት ግን ከያንዳንዳቸው ላይ ከሚደርሳቸው 25 % ለአንድ የመስጠት መብት አላቸው። የአብዛኛው የኢትዮጵያ ችግር ህግን አለማወቅ እና በሰው ምስክር ፍርድ ቤት የሚወስን ይወስለዋል። የህግ መብትህን በአዘኔታ ከተውካት እነሱም ባዘኔታ ካልተውት መብታቸው ነው። በተረፈ አባትሀ ሰጥቶ ከሰራህው ቤት ላይ ተጨማሪ ከጠየክ ህጉ የሚለው ቀላቅለህ እንደገና ትካፈላለህ።

  • @birtukan259
    @birtukan259 ปีที่แล้ว

    ጋዜዘኛው ወንድማችን ምርጥ ሰው ወንድማችን ገንበደንብ ዘርዝሮ መናገር አልፈለገም መሠለኝ የሚጠየቀው ጥያቂ ከመመለስ ይልቅ ወደምሳሌ ህግ ውስጥ ይገባል እናትዬዋ በጣም ያሳዝናሉ

  • @shalomshalomethiopa1266
    @shalomshalomethiopa1266 ปีที่แล้ว +4

    በጣም የማከብረው ጋዜጠኛ እግዚአብሔር ያክብርህ ወንድሜ ተባረክ🙏

  • @solomonyalemzwede9480
    @solomonyalemzwede9480 ปีที่แล้ว +2

    ወንድም እህቶችህ ወደ ውጭ ሀገር መቼ እንደሄዱ መገመት እንጂ አላውቅም። ከአነገርህና ከወሰዱት እርምጃ በውጭ ሀገር ብዙ የቆዩ ይመስላል። በውጭ ሀገር ብዙ ከቆዩ በድርጊታቸው አትደነቅ ራስ ወዳድነትን ነው የሚካኑት። የሚኖሩበት ሀገር ሥርዓቱ ግለኝነትንና ራስ ወዳድነትን ነው የሚያሰርጽባቸው። መብትህንና ሕግ የሚፈቅድልህን ተጋፍጠህ ለማግኘት ያምታደርገውን ትግል ቀጥልበት የድሀዋ እናትህ ላብ ነው። የአንተም የአገልግሎት ድርሻ አለበት። ለወደፊቱ ተመሳሳይ ድርጊትም ትምህርት ይሆናል። ፍርድ ቤቱም ከዚህ የፍርድ ሂደት የሚማረው ብዙ ነው። ጋዜጠኛው ለጠየቀህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ሰጠህ ነገርግን የአነተን መከራከሪያ ጭብጥ ብታሰማ የበለጠ ጉዳየህ ተሰሚነት ያለው ይሆን ነበር። ቢሆንም አድማጭ የተረዳህ ይመስለኛል የአንተም በራስ መተማመን የሚደንቅ ነው። በርታ።

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ወንድም ስለ አስተያየትህ አመሠግናለሁ ለግንዛቤ በ1982 ነው ከአገር የወጣው ለጭብጡ ያነሳኸው ልክ ነህ እድሉን ካገኘሁ ለወደፊቱ አስተካክላለሁ

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @meseretmola1330
    @meseretmola1330 ปีที่แล้ว +12

    ወንድምች የሆናችሁ ልጅን ትታችሁ እናቱ ግን እናንተን ያገለገሉ እና ያሳደጉ በመሆናችው የድሮ ሰራተኝ ላይ ብዙ ግፍ ስለሚሰሩ አሰሪዎች እርግማኑ በዘር ማንዘራችሁ ትከፍሉታላችሁ ይሄ መርገም ነው በእውነት ይደርስባችሆል ዘራችሁ አይበዛም እርግማን ነው ለናንተ 👭👬👪

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      በፈጣሪ ስም የሚደርስባቸውን እርግማን ሳስበው ይከብደኛል

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +2

      በጊዜ ሳይመሽ ይቅር መባባሉ አይከፋም

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +2

      ሁሎን ነገር ትተው ወደ ይቅርታ ቢመለሱ ጥሩ ነው

  • @Azeb-ru1rf
    @Azeb-ru1rf ปีที่แล้ว +3

    በዚህ ሁሉ ስቃይ ያለፍክ አትመስልም ፈገግታህ ውስጥህ መልካም ሰው እንደሆንክ ይናገራል ታድለህ እኔስ ምንም ይቅርታ ባደርግላትም በገዛ እናቴ መበደሌን ባስታወስኩት ቁጥር እበሳጫለሁ የሚገባህን ጠይቀሀልና ያሰብከውን ያሳካልህ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ይቅር በማለት ከፈጣሪ በረከትን ማግኘት ይሽላል

  • @elroe4069
    @elroe4069 ปีที่แล้ว +3

    በጣም ያሳዝናል እናታቸው ብትሆን ኖሮ እንደዚ አያደርጉም ነበር ብቻ ግፍ ነው ጥሩ አይደለም አይዞህ ወንድሜ እግዚአብሔር አለ አንተም ወንድማቸው ነበርክ ቢተውልህ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 11 หลายเดือนก่อน

      እጅጉን ተባረክ እውነት ለመሬት ጓጉቼ ሳይሆን ነገሩ እልህ ያሲዛል

  • @markonsamuel9081
    @markonsamuel9081 ปีที่แล้ว +10

    እና አሁን የ51 ዓመት ጎልማሳ ነህ ማለት ነው ?አሁንም እድሜ ይስጥህ

    • @user-pv8ws9je1z
      @user-pv8ws9je1z ปีที่แล้ว +1

      ክክክክ አይ የኛ ነገር እኔም እድሜውን አሰብኩት የኔ አባት 55 አመቱ ግን አርጅቷል እሱ አይመስልም

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      የፈጣሪ ስራ የአያቴን እድሜ ብነግርሽ 115 ነው fb ላይ ተመልከቱ

    • @saraaamarech5920
      @saraaamarech5920 ปีที่แล้ว +1

      አይመስልም ገና 30 አመቱነው የሚየስለው ስቆ ስለሚኖር

    • @LidiyaLidiya-mq8vw
      @LidiyaLidiya-mq8vw 2 หลายเดือนก่อน

      @@user-pv8ws9je1zbetam wetati eko newu yamechihol ende welahi

  • @ShewaFano544
    @ShewaFano544 ปีที่แล้ว +2

    በርታ ወንድሜ የባሪያ ልጅ ያሉህ እና ያቀረሹብህ ዛሬ መልካም እንቅልፍ አይተኙም ።
    ጀግና ነህ ግን እንዳትለቃቸው።
    ታዋቂ ጠበቃዎች አሉ እነጋገራለን።

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ይህ እኮ ለኔ የዘወትር የጥንካሬ ስንቄ ነው ተዋቸው የለመዱትን ይናገሩ ያለመዱትን ከየት ያንጡት ብለህነው

  • @tigestnigussie2705
    @tigestnigussie2705 ปีที่แล้ว +2

    Eyo midiya mirt midiya balekebet selam yebezalik😍😍❤❤🙏

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

    የኔ ጉዳይ ፈጣሪ ስለፈቀደው ነው መሠለኝ የብዙዎች እንዲሆን ሆኗል እናም ጉዳዩን የደረሠበትን በየጊዜው ማሳወቅ ግዴታዬ ነው በተጨማሪ በfb ላይ ቀጣይ አላማዎቼን በመግለፅ እገኛለሁና ግብኙት አመሠግናለሁ ይህ ድል እየሆነ ያለው በናንተው ቅን ልቦናና ፀሎት መሆኑ አይዘነጋም

  • @fatimahabasi1333
    @fatimahabasi1333 ปีที่แล้ว +1

    ጀግና አይዞህ ወንድም ሥታሣዝን ግን ደግሞ ጀግና እና ይቅር ባይ ትመሥላለህ እና በሁሉም ሥለምበልጣቸው ነው አይዞህ ሀቅህን ያሥመልሥልህ

    • @MmmmMmmm-ct9ml
      @MmmmMmmm-ct9ml ปีที่แล้ว

      የደበቀው ነገር አለ ይቀባጥራል

  • @mebratl.abraha5022
    @mebratl.abraha5022 ปีที่แล้ว +2

    Gobez 🤝😘👍 yechelemaw zemen sayachenifih bebirhan sitimelales mayet lehulachinim netsebrakih dersonal.

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እውነት እውነት ናትና ጊዜዋን ጠብቃ ታብባለች

  • @konjokonjo9375
    @konjokonjo9375 ปีที่แล้ว +4

    እግዚዞ እኛ ሰዎች ስንባል መች እንደምንሞት አናውቅም እስካለን ድረስ ፍቅር የለን ምናለበት ወንድማቹ እስከሆነ ድረት በተሰጠው ቦታ ቢኖርበትስ ምንድነው ክፋት ምቀኝነት በጣም ያሳዝናል

  • @neimanurya7377
    @neimanurya7377 ปีที่แล้ว +1

    ይሔ ጋዜጠኛ ለሀገራችን በአሁን ሰአት ላሉ ችግሮች አስፈላጊ ጀግና ትሁት ሰው ነው ለማስታረቅ ሞክር በሰላም ለመፍታት አላህ ያግዝክ ወገናችን ቀጥልበት

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አዎ የምን መሸፋፈን ነው አደባባይ አፈራርጦ መፍትሄ ማንጣት ነው እንጂ

  • @mihrettesfa7550
    @mihrettesfa7550 ปีที่แล้ว +1

    እግዚአብሔር ይርዳክ ወድሜ

  • @maledachekol6594
    @maledachekol6594 ปีที่แล้ว +2

    መረጋጋቱ ፣ ፈገግታው ፣ እርግጠኛነቱን ወደድኩለት❤❤ አይዞህ ወንድሜ ፈጣሪ ከጎንህ ነው 🙏🏻🙏🏻🙏🏻

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ ቤተሰብ

  • @TibebMedia-ui4ql
    @TibebMedia-ui4ql ปีที่แล้ว +7

    ገና ላድምጥ ግን በቀጣይ ደስታ ያሰማን

  • @yohanneskassa4280
    @yohanneskassa4280 ปีที่แล้ว +10

    እዮብ 02.?
    አብረን ተምረናል የሚገርመው እየብ ሰላምተኛ ነው ግን ሁሌ ከፍቶት የሚኖር. ይመስላል ወንድሞቹ ዘንጠው መኪና ይዘው ልጆቻቸውን ጭነው ሲሄዱ ብዙውን ጊዜ ቤልጅየም ኤንባሲ ፊት ለፊት ባለው ሱቆች ይደበር ነበር
    አባቱ የደደቡብ ኩማሼ ሰው ናቸው እኩል እንደማያዩት የታወቀ ነው ።

    • @reyuyenu340
      @reyuyenu340 ปีที่แล้ว

      ምሰኪን😢😢😢😢😢😢😢😢

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አባቴ ወላጆቹ ሰሜን ሽዋና ጎንደር ናቸው ይህን በደንብ አቃለሁ

  • @hairo3250
    @hairo3250 ปีที่แล้ว +17

    አይዞህ ወንድሜ የእናትህ አምላክ ይርዳህ 🙏🙏🙏
    ሰዉ አውሬ ኦንዋል 😭😭😭

  • @genetdebebe7317
    @genetdebebe7317 ปีที่แล้ว +4

    እንዴት ያሳዝናል ወንድምነት ቀርቶ ጥቅም ብቻ ሲሆን የአባታቸውን ትዝታ እንዳይጠፋባቸው በቦታው ላይ እንዲኖር ማሰብ ነበረባቸው

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว

      ሀሳብሺን እጋራዋለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      በውነት ይህን ቦታ አስከብሬ ያቆየሁት እኔው ነኝ ከኢንተርቪው መረዳት ይቻላል

  • @zenebeshneby9485
    @zenebeshneby9485 ปีที่แล้ว +1

    Egziabher yagzh 🙏🙏🙏

  • @sarabekele6589
    @sarabekele6589 ปีที่แล้ว +4

    አይዞኝ ወንድሜ ትላንት ያሳደኳቸው ወንድም እህቶቼ እኔም ከውርሰ አውጥተውኝ ጥዬላቸው አረብ አገር ተሰደዱኩላቸው ህሊና ጠፈታል ጭቃኔ በርኩታል ደሰ የሚለኝ የሰውን ጭካኔ አውቆ ነው አምላክ የሰው ልጅ እድሜ የገደበው

    • @sofiahailu6859
      @sofiahailu6859 ปีที่แล้ว +1

      Ayzoshe ehete 🙏

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሺ አመሠግናለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አይዞሽ ፈጣሪ ከተጎዱት ጋ ነው

  • @user-ow3fj3dd9k
    @user-ow3fj3dd9k ปีที่แล้ว +3

    ሀቅህን ልፋትህን በሰላም ለማግኘት ያብቃህ

  • @tiruworkfenta
    @tiruworkfenta ปีที่แล้ว +4

    እዮቤ እግዚአብሔር ወርዶ ይፍረድልህ እንጅ ምን ይባላል፣ ቅድስት አርሴማ ትጠብቅህ፣ ለነሱም ልቦናቸውን ይመልስ፣

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว

      ትክክል ብለሻል የእኔ የእዬብ የቅርብ ሠው ነኚ እዬብ ማለት አባቱን ያገለገለ የጦር ወድሞቹም ተንቅቀው ያቃሎ ይህ ለእዬብ አይገባም ባደርገው በጎ ነገር ውለታው ይህ አልነበርም አሁንም አርፈደም እህት ወድሞቹ ወደ ፈቅርና ሠላም ይመለሱልን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አዎ አግዚአብሄር እውነት ፈራጅ ነው

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ያርሴማ ልጅ አፍሮም አያቅ አርሴማ ትባርካችሁ

  • @user-lq9vm2ft9c
    @user-lq9vm2ft9c ปีที่แล้ว +3

    አይይይ የኛ ነገር ሰው ወጥቶ ሚቀርበት ዘመን ላይ ሆነን ያለውም የለለውም እኩል ብጥብጥ አምላክ ሆይ ሰላም ስጠን

  • @user-dj2zo9xj9w
    @user-dj2zo9xj9w ปีที่แล้ว +3

    ጋዜጠኛው አቤት ስርአትህ💚💛♥😍😍😍ልጁም ከፈተናወች በሁላ ምቾት አለ
    ሁለት ምርጦች ፈገግታቹ ራሡ ደሥ ይላል
    አላህ ከናንተ ጋ ይሁን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      አሜን

    • @gddgdfg3728
      @gddgdfg3728 ปีที่แล้ว +1

      amen amen

    • @user-dj2zo9xj9w
      @user-dj2zo9xj9w ปีที่แล้ว +1

      @@eyobfanta3662ሀቅህን አታጣም በርግጠኛ ክፉወች በቆፈሩት ጉርጓድ ይገባሉ አብሺር ወንድም ጥሩ ሰው ፈተና ይበዛበታል ጥሩነትህ ከፊትህ ይታያል አላህ ከአንተ ጋ ይሁን ነገ ጥለነው እኔዳለን የኛም የሞት ደወል ሲደወል

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሺ አመሠግናለሁ

  • @ruthina1927
    @ruthina1927 ปีที่แล้ว +3

    አቤት ክፋት ተካፍሎ ቢበላስ አንተ መልካም ሰው መሆን ከእግዚአብሔር በመባረክ በበረከት ትኖራለህ በሰው ላይ ግፍ መስራት መጨከን በዚህ ዘመን ይቅር ይበለን ፈጣሪ ልቦናቸውን ይክፈትላቸው አንተም በርታልን ወንድማችን አስተዋይ ነህ እናመሰግናለን

  • @mehretbezalegn3448
    @mehretbezalegn3448 ปีที่แล้ว

    God bless them, Betamax's yasaznalu, yi hen yemesele wendim be genzeb melewot asazaN new

  • @emmatube9648
    @emmatube9648 ปีที่แล้ว +3

    እኛ ግን ወደዝች ምድር ስንመጣ ይዘነው የመጣነው የለም ይዘነው የምንሄደው አይደለም ስለዚ መሬት መቀበሪያችን ነው እባካችሁ ለዚች ርካሽ አለም መሬት ሰውን በሚውጥበት ወቅት እኛ መሬትን ውጠን ልንጠግብ ነው

  • @yafetabel2474
    @yafetabel2474 ปีที่แล้ว +2

    አቤት ትህትና አይዞኝ ወንድም ምቀኞች ናቸው ልጆችህን ለምን ሰብስበህ ያዝክ በማለት የዘመድ ምቀኛ መጥፎ ነው እግዚአብሔር ይርዳህ።

  • @accacc5974
    @accacc5974 ปีที่แล้ว +11

    አይዞክ ወንድም አለም

  • @kalikdan2240
    @kalikdan2240 ปีที่แล้ว +5

    ኡፍፍፍፍ ይኔ ትሁት ስው እንዴት ጨካኝ ሆኑል ግፍ እኮ በነሱ ባይደርስ በልጅ ልጆቻቸው ይደርሳል😢😢😢😢

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

      የሀዘኑን አገላለፅ በቀጥታ እያየሁት ነው አመሰግናለሁ

  • @mqw544
    @mqw544 ปีที่แล้ว +3

    እረተው ወገኖች ኮረና መጥቶ አላህን እንድናስታውስ አድርገን ሄደ አቡጀድ ቀርቶ እንደቆሻሻ በፕላስቲክ ወገን ተቀበረ ያለዘመድ በውዛደር ስንት ወገን ተቀበረ አሜሪካን ያለችሁ እናቱ አሳድጋችሁ የሳን ልጅ ስትበድሉ አላህ አይወደውም ሲሆን እርምት አለም አላፊናት የመቃብር ቦታ ትንሽ ናት ልብሳችን አበጀድ ናት

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      ተባረክ ፈጣሪን መፍራት ያስፈልጋል

  • @yanegusse
    @yanegusse ปีที่แล้ว +1

    ጠያቂው ብዙ ጊዜ ታዝቤዋለው እየበDኋት ታንቀላፋለች ነገር ነው። ጥያቄ ይደጋግማል። ባለታሪኩ በዚህ ሁሉ ተፅዕኖ ውስጥ አድጎ በራስ የመተማመኑ ግን ድንቅ ነው። ስለ እናቱ ሲናገር ኢትዮጵያ ውስጥ እስከአሁን ድረስ ለሰው ልጅ የሚሰጠው ደረጃ ከኑሮ ጋር ታይቶ መሆኑ ያሳዝናል። የቤት አገልጋዩች አሁንም ቦታ አይሰጣቸውም። ከፍ እንዲልም አይፈለግም። የጉድ አገር!!!

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      በነገርህ ሁሉ ፈጣሪ ይድረስልህ ነገሮችን ፈጥኖ ይረዳህ አመሠግናለሁ

  • @eyobfanta3662
    @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว +1

    እንኳን አደረሳችሁ እያልኳችሁ ሁላችሁንም ፈጣሪ ይጠብቃችሁ እና የኔ ነገር ግን ከነገ ዛሬ ጉዳዩን እያወሳሰቡት ብቸኝነቴን አይተው ከፍተኛ የሀሰት ድራማ እየተጎነጎነልኝ አገኛለሁ ግን ግን ብቸኛ መናጢ ደሀ የሚሉኝ የሀያሉ እግዚአብሄር ልጅ የሆንኩ እኔ ኢዮብ ፋንታ ከኔ ጋር እልፍ አእላፍ የፈጣሪ አገልጋዮች አየተከታተሉኝ አየጠበቁኝ እንደሆነ አልጠራጠርም እንዱሁም የናንተ አይዞህ ፈጣሪ ይጎብኝህ ማለቱ ከ100 ሺህ ህዝብ በላይ ሰራዊት ከፈጣሪ መታዘዛችሁ ስለ እኔ ነውና የቻላችሁትን ያህል በፀሎት ስለተዋጋችሁልኝ ስላገዛችሁኝ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ

  • @jemilamusa3882
    @jemilamusa3882 ปีที่แล้ว +1

    በጣም ደስ የሚል ውሀ የሚያነስ ንግግር ነው ያደረጋችሁት እህት ወድሞቼ ልቦና ይስጠን አሚን

  • @honeyhe4713
    @honeyhe4713 ปีที่แล้ว +1

    አይዞህ ወንድሜ ጌታይፍረድባቸዉ እነዚ ሌቦች

  • @fasikamesfun7232
    @fasikamesfun7232 ปีที่แล้ว +3

    ኣጆኻኻኻኻ ናተይ ጅግና ከምዛ ዘለኻያ ሽም ይመርሕ ጥዋፍ የብርህ ስምካ እዮብ እዩ እዮብ ብሓቂ ተዓገስ ጥራይ ኪዳነምህረት ኣብ ትሕቴኻ ከምዝሰግዱ ይሕዋትካ ሓንቲ መዓልቲ እመን ጅግና ኣጆኻ ጥራይ ጥንቅቅ በል ሓደራ🙏🏾❤️❤️❤️❤️💐🧠🤍🫀🤍

  • @waffiki
    @waffiki ปีที่แล้ว +1

    እግዚአ ብሔር ከሁሉም ያስበልጥህ። ከአንተ በታች ያድርጋቸዉ።

  • @wollodessie4839
    @wollodessie4839 ปีที่แล้ว +16

    ፈጣሪ ይርዳህ ውንድማችን

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን

    • @xtremesoft357
      @xtremesoft357 ปีที่แล้ว

      እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን እዮቤ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አሜን

  • @asnabelayneh7228
    @asnabelayneh7228 ปีที่แล้ว +2

    ከተቻለ አንዱን አቅርብልን ከሁለት ወገን ይደመጥ pls በተረፈ ብቻህን አይደለህም ሰላም ፍጠሩ ሺህ አመት አይኖርም ለምንገባበት ለአፈር መጣላት እግዚአብሔር ምህረት ያድርግላቸው በምድራችን ላይ ላሉ ገንዘብ ወዳዶች እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ እናት መውረስ ሲገባት ለልጅ ማውረስ ምን ዓይነት ህግ ነው ከመሰረቱ ትክክል አይደለም ቅድሚያ ለልጅ ሳይሆን ለእናቱ ነበረ ሁልጊዜ ሴት መውረስ የለባትም የተባለ ይመስል ለውንድ አድሎ አለ በጭራሽ አግባብ አይደለም እሷ ነበረች መውረስ የሚገባት ጨርሻለሁ

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      እንደው በደስታ የምፈልገው ነገረ ነበር ገና ገና ብዙ ቡዙ የምንወያይበት አርስቶች ነበሩ እኔ በበኩሌ ፈቃደኛ ነኝ ስለአስተያየቱም አመሠግናለሁ

  • @tarikua2939
    @tarikua2939 ปีที่แล้ว +3

    God bless Ethiopia ❤❤

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አገራችንን ፈጣሪ ይባርክልን

  • @kidistseyoum3024
    @kidistseyoum3024 ปีที่แล้ว +1

    አይዞህ ሁሉም አልፋል የጣሉህ ሲወድቁ ታያቸዋለህ ግን ስንት አመት ሊኖሩ ነው ኑዛዜ የሚሰርቁት ፈጣሪ ይቅር ይበላቸው።

    • @eyobfanta3662
      @eyobfanta3662 ปีที่แล้ว

      አመሠግናለሁ የደረሰብኝ በደል ቢወራ አያልቅም

    • @user-oe1lo2hx2p
      @user-oe1lo2hx2p ปีที่แล้ว +1

      አቶ ኢዮብ እውነታውን እንደመረመርነው ከሆነ አንተ ከምታወራው ፍጹም ይለያል። ሌሎች ወንድሞቻሁ ከእናንተ እኩል መውረስ አይገባቸውም ብላችሁ ስለአሰባችሁ ከየካ ክፍለ ከተማ መሬቶች ጋር በመመሳጠር 1690 ካሬ ሜትር የነበረውን የሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ንብረት የሆነውን መሬት የቦይ አዋሳኝ ሆኖ ሳለ የወንዝ አዋሳኝ በማለት 15 ሜትር መጠበቀያ ወይም በፈር ዞን መተው ሲገባው እናንተ ግን 33 ሜትር በ 33 ሜትር በአጠቃላይ 1079 ካሬ ሜትር ግሪን ኤሪያ ብላሁ በ 611 ካሬ ሜትር ካርታ አውጥታችሁ ከ 611ዱ ላይ ደግሞ 245 ቱን አሁን መሬት ይሰጠኛል ድርሻውን ይሰጠኛል የምትለው ታላቅ ወንድምህ ወሰደ። የተረፈችውን 366 ካሬ ሜትር ደግሞ ለ 10 እኩል ካልተካፈልን አላችኋቸው 1079 ካሬ ሜትር መሬት ትርፍ እጃችሁ ላይ ይዛችሁ የት እንደምታስገቡት ግራ ገብቷችኋል። ሟች አባታችሁ አቶ ፋንታ ተፈራ ስጦታ ሲሰጡ ዕድሜያቸው 88 አመት የሞላቸው ሲሆን በትክክል መስማት እና ማየትም አይችሉም ነበር ከህግ እና ከእውነት የሚያመልጥ የለም ሁሉንም አብሮ ማየት ነው።

  • @mahitesfaye1180
    @mahitesfaye1180 ปีที่แล้ว +2

    በጣም ያሳዝናል እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን
    እዮብ በጣም ታታሪ እና የዋህ ነው የሚናገረው እውነት ነው የልጆቹ አምላክ ይርዳው

  • @Naniya254
    @Naniya254 ปีที่แล้ว +2

    እግዚአብሔር ይርዳህ ሰው እንደጤዛ ጠዋት ታይቶ ማታ ለማጠፋበት ጊዜ እንዲህ መጋጨት
    ያሳዝናል