አንድ ጊዜ የዳነ ሰው ይጠፋል? |ዕብራውያን||ዶ/ር አብርሃም ተ/ማሪያም Protestant Sibekt 2023
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 24 ก.ย. 2023
- #Madotube #Mezmur
Ethiopian protestant mezmur 2020
🚩 አዳዲስ የአገልግሎት ቪዲዮች በዩቲ ዩብ በሚለቀቁበት ጊዜ ወዲያውኑ እንዲደርሰዎት፤ ቻናል ሰብስክረይብ/SUBSCRIBE Mado tube ማዶ ቲዩብ OFFICIAL TH-cam CHANNEL/ ያድርጉ፡፡ / @madotube
እግዚአብሔር ይባርካችሁ፡፡
SUBSCRIBE - now to get notification for new videos daily. 🎚Many Blessings!
#protestant_sibketamharinew #protestantMezmur #Gossplsong
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
protestant sibket amharic new 2018,protestant sibket amharic new 2019,protestant sibket,protestant sibket 2017,protestant sibket 2018,amharic protestant sibket 2018,eritrean protestant sibket,amharic sibket protestant 2018,protestant mezmur 2018 youtube,sibket ethiopian orthodox,sibket protestant new
የዕብራውያን ችግር የስነምግባር ሳይሆን አንዴ ለዘላለም የተፈፀመን መዳን መካድ ነው, በድፍረት እንስበክ
እኛ ጠዋት ተነስተን ፊታችንን ስንታጠብ ሌላኛዉ ደግሞ ኩላሊቱን የሚያሳጥብ አለ!! እና ሙሉ ጤናህን ለሰጠህ ጌታ ምስጋና ይገባዋል!!
ፕሮፋይሌን በመጫን አበረታቱኝ❤❤❤❤
ሁሌ ጥያቄ ለሆነብኝ ጉዳይ ነው መልስ ያገኘሁበት ዶ/ር አብርሽዬ አመሰግናለሁ እለት እለት እየበረታሁ እየተቀደስኩ ወደ ፍጹም ሙላት እንድደርስ ዛሬም ጌታ እየተናገረኝ ነው።የጸጋው ብርታት ይባረክ
እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይባርክልን
Thank you brother Abrish we need this type of faithfulness to the word of God. Much Grace to you.
ዶ/ር ፀጋሁን አሁንም ያብዛልህ ፣እውነትም ለመንጋው እንደምትራራ አውቀናል።አሁንም እውነቱ ብዥ ለለብን ሁሉ እንድበራላቸው እንድታደርግ ጌታ ይርዳህ።
ለመንጋው የሚራራ ክርስቶስ ብቻ ነው ይህ አገልጋይ የመሰለውን ተናገረ እንጂ አንዴ ካመንክ የእግዚአብሔር መንግሥት ትወርሳለህ የሚልል ትመህርት ከወንጌል ድጋፍ የለውም
ዶ/ር አብርሀም ጌታ በብዙ ይባርክህ!
my favourite Gods word preacher dr abrssh bless u more and more!!!
Egziabher yadenen🙏
አሜንንንን አሜንንንን አሜንንንን አሜንንንን አሜንንንን አሜንንንን ሃሌ ሉያ ኢየሱስ ጌታ ነው በእውነት ተባረክ ጸጋ ይብዛልህ
ዶ/ር አብርሃም ጌታ እየሱስ ዘመንህን ይባርክ ኑርልን በመልዕክቶች ሁሉ ተባርከበታለሁኝ በርታ
አንዴ ስላመንክ ህድ ጨፍር በቃ መንግስተ ሳማይ መግባትህ ተረጋግጧልና!!! ግን እንዳትሳሳት ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚጻረር ትምህርት ነውና
ኢየሱስ ጌታ ነው
Dr, Abraham, you knowingly avoid answering the question. You said it silently though. But I like your smart move, On the other hand, I also believe you have to say it out loud what you believe boldly without compromising the truth. God bless you.
የራስን እምነት መግለፅና የቃሉን እውነት መግለፅ በጣም ይለያያሉ
ጌታ ይባሪክህ
አመሰግናለዉ!!!
አሜን አሜን አሜን ጌታ አብዝቶ ይባርክህ 🙏❤
ጌታ ዪመስገን በቃሉ እንድንኖር በት ጌታ ይርዳን
የዘመኑን አሳሳች ትምህርት የሚገለብጥ ስብከትህን በትህትና በመሰበክ አሰመልጠሃልና ዘመንህ እንዳበራ ይለቅ
የዘመኑ አሳሳች ማለት ድነሀል ማለት ነው?
@@meseretgebreyesus8856😂😂😂😂
አሰተማሪው እራሶ እየተመቸዎት አይደሉም እባክዎ ይፀልዩ
Oh! My God, I thank you for your grace & mercy only revealed through Christ Jesus.
እግዚአብሔር ይባርክህ ዶክተር አብርሃም እናመሰግናለን
Tsega yibzalih Dr.
ፓስተር ዘርህ ብርክ ይበል!!
ደከምኩ ይቻላል!! ተቃዋሚ መሆን ግን ሌላ ነገር ነው !!!
ከተቃወምክ ልክ የፍርድ ቤቱን የፍርድ ሂደት አንስተህ ያወራህበት ቁም ነገር ተረድቼዋሁ አስቦ ሃጢያት መስራትና ድንገት መስራት ፈጽሞ አይገናኝም!
በጣም ገብቶኛል !! ዋው!! ለካ ሲያጃጅሉን ከርመዋል !! ሆ!! አንዴ ከዳነ ዳነ ነው እያሉ
ወደ ዕብራውያን
10፥27
የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏☝🙏🙏🙏
🙏
የእውቀት ባሌበት ጌታ ይባርክህ
🙏🙏🙏❤️❤️❤️💯💯💯✅✅✅
Amen Amen 🙏 praise God
ጌታ ይባርክህ አሜን አሜን
ዶ.ር ጌታ ይባርክህ። ገላ 5:19 ን አያይዘህ አንብብ።
የ"warning" example የጳውሎስን ሀሳብ በደንብ ያስረዳል ጌታ ይባረክ !nice teaching God bless you
Forewarning is forearming! Good spiritual lesson
Dr GOD bless you and your family 🙏
Thank Dr geta yebark
#Dr_I_Love_you_you_are_truly_Mature_person_
#Thenk_you_For_your_Preaching .
አዎ፡የዳነ መልሶ ሊጠፋ ይችላል፡፡ አንዴ ብሎ ነገር የለም፡መዳን ዕለት ዕለት ነው
ቃሉን፡ በደንብ አጥና፡ ለመዳንህ ምንም ያንተ ፡ አስተዋጽኦ፡ የለበትም :ላላፈውም፡ ለመሚም : እየሱስ፡ ከፍሎበታል፡ ሃጢአት አንሠራም፡ ብንል፡ እንዋሻለን እብራዊያን።
እየሱስ፡
ሊቀ ካህናችን፡ ነው
በደመ፡ ካህን፡ ያርገህ፡
ሃጢያት፡ ስትሠራ መናዘዝ። ሃጢያቱን፡ የሚናዘዝ፡ የሚተዋትም
የጳስሎስንም፡ መልክቶች: አጥና
የእየሱስ ደም እየረገጣችሁ ነው
@@meseretgebreyesus8856ድኅነት አይታጣም የሚል ነው ደሙን እየረገጠ ያለው
ተማር እህት ተማሪ በደንብ አልገባሸም ገና
Satasebew ye wongel tekarani endathon esegalehu! Metsehaf kidusen atna! Medan be Christos Sera new menem alawatanem!
Tebarek🥰
Thank you amazing teaching. I have learned so much
❤❤❤❤❤❤❤
❤❤ - ቢውትፉል!
ኣምላክ ይባርክካ
Thank you doctor Abresh God bless you
Amennnn des yemil asitemiro geta yibarek endigeban adirgeh new yakafelken yegetan kal amilaken yegetsetsegnin wede mitefut endalihed yemelesegnin getayen ameseginewalehu 🙏🙏🙏 dr abrish tebarek tsega yibzalik
አንዴ ድኛለሁ ተብሎ መረን መሆንማ አያስኬድም ክርስትና እኮ የበየዕለት አካሄድ ነው ። የሚቆም ቢመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ ተብሏልና ል- ብ እንበል !!
God bless you D/r
Gata yebarke sell tangarge God bless you paster
ዶክተር እግዚሐብሔር ዘመንህን ይባርክ በዚህ ዘመን ከሚነሱ ታላቅ የስህተት አስተምሮዎች አንዱና ክርስትና በሚገባው መንገድ እንዳይኖር ትልቅ ዕንቅፋት በሆነበት በዚህ ዘመን እንደዚህ የሚመልስ የሚያበረታ መልዕክት ማግኘት ዕድለኝነት ነው----በአንተ ስለሚገለፀው የእግዚሐብሔር ፀጋ ስሙ ይባረክ
የዳነ ይጠፋል እያለ ጥቅሶችን እያምታታ እያስተማረ ነው
ድጋሚ በደንብ አዳምጪው
❤❤❤❤❤
ጥሩ ነው አዲስ ፍጥረት ሆነናል የኛ ሀጢያተኛ ስጋችን በመስቀል ላይ ተስቅሏል የእግዚያብሄር ልጅ ሆነናል የበለጠ ሀላፊነት ሰቶናል ማለት ነው ገላቲያ 5:19 -- አዝናለው ትምህርት ሰዎችን ለማስደሰት ሰዎች እንዳይርቁ ለማረግ አይደለም ኢየሱስን ለማስደሰት ይሁን ቅድስና ለእግዚያብሄር ብትወዱኝ ትዛዜን ጠብቁ ይላል ቃሉ እቃቃ ጫወታ አይደለም የእግዚአብሄር ቃል እውነት ነው መስቀሉን ተሸክሞ መከተል ነው እምነት በኢየሱስ እንዳለ መቀደስ መቀደስ እግዚአብሄር አይዘበትበትም እየፈረድኩኝ ሳይሆን ለጥንቃቄ ነው ከሀጢያተኞች ዋነኛው እኔ ነኝ
This title is my question God bless you
Please teach us more
ደህንነት
በኛ አይደለም
በኛ አይደመደምም
የጌታን ፍቅር ቀምሶ ሰዉ ወደየት ይሄዳል? እሱ መኖሪያ ነዉ፤
Dr Abraham and Dr mamusha I follow their teaching alway but my comment for videos editor guys you need to display bible text on screen
ምናልባትም ዶ/ር አብሪሽ በብዙ ትምህርቶችህ ተባሪኬአለሁ ። አሁን ግን አንድ ጥያቄ ስፈጥርብኝ ኖሯል አንድ አማኝ እንደ ፈለገ መኖር አላአግባብ መሆን የሚችል አይመስለኝም በአፉ መስክሮ በልቡ አምኖ እንደ ደነም እንደ ፀደቀም ሁሉ በዝሁ አንደበት ከልካደ ይጠፋል ወይ?
13 But he that shall endure unto the end, the same shall be saved. እስከ መጨረሻ የሚጸና እርሱ ይድናልየሚል ቃል እንዴት ነው የምትተርጉሙት?
Matth 24:13
ይህ ቃል
አምኖ የዳነ ሰው ይጠፋል ወይ ተብሎ አይጠየቅም :: ግን ያመነ ተመልሶ ሊክድ ይችላል ወይ? ሰይጣን ለምን አማኝን ይፈትነዋል ? ለምን ቅዱሳን በእሳት ተፈተኑ?
@debebede❤ ጥሩ አመለካከት ነው።
አሜን አሜን አሜን አሜን ❤❤❤❤❤❤❤❤❤ፀጋ ይብዛ 🙏🙏
ድህንነት ፀጋ ነው መጠበቅ ግን ግደታ ነው ምክንያቱም ፀጋውን ያክፍፍ መ/ቅዱስ ምንይላል?
Out of subject ነው የሚወራው፡፡
ጥያቄው አንድ ጊዜ የዳነ ተመልሶ ሊጠፋ ይችላል ወይ? አላምንም ስላሉት ሳይሆን አምነው የዳኑት እና ወደ ኃላ የተመለሱት ላይ ብቻ ትኩረት ቢያደርግ ጥሩ ነበር፡፡ አንድ መንገድ ሳይሆን ብዙ አለ ስለሚሉት አይደለም ጥቅሱ፡፡ እስከ መጨረሻ ስለመጽናት ነው፡፡ መምህሩ conclusion ላይ አልፈስፍሰውታል፡፡ ርዕሱ ላይ ለተነሳው ጥያቄ በአግባቡ መልስ አልሰጡበትም፡፡ አለባብሰውታል፡፡
Geta yerdan
አንዴ የደነ ሰው ደግም ይጠፋል❓
በደንብ አድርጎ ይጠፋል።
ትምህርቱን ሙሉውን በደንብ አድምጠው
አንተ ጥፋና አሳየን
እየሱስን በፀባይ መካድ ይህ ነው
ትምህርቱ የሚለው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉ ጌታን ተቀብለው እንደ አለም የሚመላለሱ አልዳኑም ነው
ደፋር አትሁን።
ዶ/ር አብረኃም ፣ ዶ/ር ማሙሻ ፣ ፓስተር ተሾማ አግዚአብሔር ፀጋና ሰላሙን ያብዛላቹ እያደረጋቹ ስላላው ነገር ሁሉ ...... አንድ ጥያቄ ግን አለኝ በዕብራውያን ጥናት ክፈል 6፣7፣ 13 እና ደ/ር አብረሃም ባስተማረው በዚህ አስተምሮአቹ ላይ ድነትን በተመለከተ ያሉ ሃሳባቹ እየተጋጨብኝ ነው ፣ አንዱ ጋር ረግተን እንድንቆም የሚያደርገን አይደለም በሁለቱ መሃል እንድንላለስ የሚያደርገን ነው ።
ሰው ድኖ ይጠፍል ? ስለዚህ የተቀበለውን ማዳን እንዳያጣ በአግባቡ ኖሮ መዳኑን መጠበቅ አለበት ወይስ ሰው ድኖ አይጠፋም... ስለዚህ የተቀበለውን ህይወት ( መዳን ) እንደቃሉ እየኖረ ፣ ኢየሱስ እንደተመላለሰ በመላለስ የተቀበለውን ህይወት መገለጥ አለበት .... የሚለውን ነው በትምህታቹ ወስጥ ልታስተላልፊ የፈለጋቹት ።
=) የተለያየ ሰው ስለሆነ ያስተማረው ትንሽ ግር ብሎኛልና መልስ ፈልጋለው.... ስልክ ብታስቀመጡ እና ብደወል አልያም.... ልትደወሉልኝ ከቻለቹ 0947215927 አብዲ
Amno mesnat yafelgal, dnenal gn dmo mafegfeg ylbnm ❤
የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪዎች አንደ እነዚህ ዓይነት ከበድ ያሉ ክፍሎች በተለያየ መንገድ ተረድተው ሊያስተምሩም ይችላሉ። ይህም ሆኖ ጌታ እንደረዳን በግላችንም መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ላይ መበርታትም ይገባናል።
@@AmexDendይህ ትክክል ነው ፣ ምንድነው ግን በትምርቱ ወስጥ ማስተላለፍ የተፍለገው የሚለውን ነገር ነው የኔ ጥያቄ
@@abdihirpha3573 Hebrews 10 (አማ) - ዕብራውያን
26: የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
- መልእክቱ ይህ "ቃል የዳነ ሰው እምነቱን ሊተው ይችላል" የሚል ድምዳሜ ላይ እንድንደርስ ኣያደርገንም ነው።
@@abdihirpha3573አብዲ እናውራ ፈቃደኛ ከሆንክ ኦርቶዶክስ ነኝ
Anid sew dinuwal maletina ye zzzelalem hiywot agignituwal malet anid nachew or yileyayalu?????
ሙሴ ስሜን ከህይወት መዝገብ ሰርዘው ስል እግዚአብሔር ምንድነው የመለሴለት?
ገላትያ 4 የስጋ ስራ የተገለጡ ናቸው ብሎ እነዚህን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱ የሚል ለማን ነው?
በጣም ያሳዝናል የእግዚአብሔርን ሕዝብ ገና ብዙ መንፈሳዊ እውቀት ታስጨብጣላችሁ የተባላችህ የትም ዋል የትም እደር እየሱስ ክርስቶስን ካመንክ መንግሥተ ሰማይ ትወርሳለህ የሚል ከየት እንዳመጣችሁ በግልጽ የምናውቅ ስሆን የእግዚአብሔርን ሕዝብ ወደ ዳንክራ ቤት ሸኝታችሁ ወጋ እንደሚያስከፍላችሁ ተጠንቀቁ።
በጥቅሉ እናንቴ ሮሜ 8፣ 29ን በተሳሳቴ መንገድ የተረጎሙ ናችሁ፤ ካልተመለሳችሁ ፍርዱ እንደሚብስባችሁ ላሳስባችሁ እወዳለሁ
ማዶ ትዩብ ስንቴ ነው የምትነግሩን እንዴት እንስማ
እርግጠኛ ነኝ ሙሉውን አልሰማከውም የመጀመሪያውን አንድ ደቂቃ ብቻ ስለሰማህ ነው። ሙሉውን ለመስማት ሞክር።
Warning kale
መጽሐፍ ቅዱስ ያመነ የተጠመቀ ይድናል ይላል እንዴት ይህ ሕያው የተስፋ ቃል መልሳችሁ ትጠይቃላችሁ? አንዴ አምኖ የዳነና ከመንፋሳ በረከት ተካፋይ የነበረ ሰው ወደኋላ ሊመለስ ይችላ
awoo..ebrawuyanin mullu anbibbi
አንዴ ድኛለሁ ተብሎ በሀጢያት መፋነንማ በራስ መፍረድ ነው ! ህይወት እኮ የትናንት ብቻ ሳይሆን የበየለቱ የፅድቅ አካሄድ ነው ። የሚቆም ቢመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ ! ብሏልና !
ያሳዝናል one's saved always saved " እንዲህ ቤቱን ሞላ እውነት በቅርቡ ታበራለች
Ewunete Chamawane eskemtatelke wushete techefere alemen tezure egezyabaher ewunetene wode adebabaye esikemyawotate desresie.
ዶክተር ሰውን አስደስታለሁ ብለው በቀራኒዮ ላይ የፈሰሰውን ያን ውድ ደም ረገጡት ደሙን ዋጋ አሳጡት
ለምን ብሎ ! ህይወት የትናንት ሳይሆን የአሁን ነው ። እህቴ እይታሽን አስተካክዪ !
ተቀብሎ የካደ የሚለውን ቃል በአግባቡ አብራሩት እንጂ ?
እዚህ ክፍል ያሉ ሰዎች ክርስቲያን ካልሆኑ ማን ክርስቲያን ሊሆን ነው ? ክርስቲያን እንዳይደሉ ለማስመሰል መሞከር ለእግዚአብሔር ቃል ታማኝ አለመሆን ነው።
"አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን፣ ሰማያዊውን ስጦታ የቀመሱትን፣ ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የሆኑትን፣መልካሙን የእግዚአብሔር ቃልና የሚመጣውን ዓለም ኀይል የቀመሱትን፣ በኋላ ግን የካዱትን እንደ ገና ወደ ንስሓ መመለስ አይቻልም፤ ምክንያቱም እነርሱ ለገዛ ጥፋታቸው የእግዚአብሔርን ልጅ እንደ ገና ይሰቅሉታል፤ ያዋርዱታልም።--ዕብ 6:4-6
በዚህ እና ዕብ 10:32....."ብርሃን ከበራላችሁ በኋላ"...በተባሉ ሰዎች መካከል ምን ልዩነት አለ? ሁለቱም ቦታ ያሉት አማኞች ናቸው።
አረ አናመቻምች ግልፁን ለመናገር አዙሪት መንገድ አንሂድ ።