የምንጊዜም ወርቃማዉ ኢትዮጵያዊ ላዕከ መንግሥት፤ ጀብደኛው ዲፕሎማት ጸሐፊ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 21 ก.พ. 2024
- #የምንጊዜም ወርቃማዉ ኢትዮጵያዊ ላዕከ መንግሥት
#ጀብደኛው ዲፕሎማት ጸሐፊ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ
#የደርግ መንግስት አክሊሉን ጨምሮ በ60 ባለስልጣናት ላይ ግድያ ሲያስብ አጼ ኃይለ ስላሴ “አክሊሉን ተውት፤ ለእናንተም ለሀገርም ይጠቅማልና” ሲሉ ከራሳቸው ነፍስ ይልቅ ስለእሱ የተከራከሩለት የሀገር ሰው
#የኢትዮጵያን አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከምስረታ ጀምሮ እስከ በራሳችን ልጆች እንዲዘወሩ እና እንዲመሩ የሠራ አርቆ አሳቢ
#በዲፕሎማሲው መስክ ጣሊያኖችን በአውሮፓ ምድር እረፍት ሲነሳቸው ትልልቅ ማባበያ ቢሰጡት አልፈልግም ያለ፤ ዳረጎታቸውን እምቢ ሲላቸውም እናትና ወንድምህን እንገድልብሀለን ሲሉት ” እናትና ወንድሜ ከብዙሀን እናት ከኢትዮጵያ አይበልጡም ብሎ የመለሰ እና ከንዋይ እና ከቁስ ይልቅ ሀገሩን ያስቀደመ ዓለም አቀፍ ታማኝ ጀግና ፤
#በኢትዮጵያ ታሪክ ከታዩ ፖለቲከኞች መካከል በጥንካሬያቸዉና በአዋቂነታቸዉ ከቀዳሚዎቹ ተርታ የሚሰለፍ
ባለውለታ ነን: : በግፍ በመግደላቾን ኢትዮጵያውያን ተጠያቂ ነን:
Legend Akililu
ይቆጫል !....ያንገበግባል !!!
One of the biggest mistakes the Dergue did was to kill the best Ethiopian Diplomat, Aklilu Habte-wold.
Yilma Wako Ashagre from the USA though born and grew up in Ethiopia.
then why did you Ethiopians kill him?
እውነተኛ #ኢትዮጵያዊ ዲፕሎማት #አክሊሉ ሀብተወልድ፡፡ ስለዘከራችሁት እናመሰግናለን::