እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በዓለ ሲመት በሰላም አደረሰን|ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል|ኅዳር 12 2016 ዓ.ም.

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 16 ก.ย. 2024
  • “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።" መዝሙረ ዳዊት 34፥7
    እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በዓለ ሲመት በሰላም አደረሰን።
    ኅዳር 12 በዚህ እለት እግዚአብሔር በሰማይ ካሉ ሁሉ በላይ አድርጎ ሾመው።
    ስለ ትህትናውና ስለ መታዘዙ ጌታውን የካደና የበጎ ስራ ሁሉ ጠላት የሆነውን ሰይጣንን ድል ይነሳ ዘንድ ሥልጣንን ሰጠው። ( ድርሳነ ሚካኤል) እንዲሁም በዚህ እለት ህዝበ እስራኤልን ሌሊቱን በብርሃን ቀኑን በአምደ ደመና እየመራ መናን ከሰማይ እየመገበ ውኃውን ከዐለት አፍልቆ እያጠጣ ከምድረ ግብጽ ማውጣቱ የሚዘከርበት ዐብይ በዓል ነው!
    የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሚካኤል ጸሎቱና በረከቱ በእኛ ላይ ይደርብን።
    #ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል
    ኅዳር 12 2016 ዓ.ም.

ความคิดเห็น • 2

  • @zmzm4577
    @zmzm4577 10 หลายเดือนก่อน +4

    እልልልልልልልልል
    እልልልልልልልልልል
    እን ኳን አደረሰን እህት ወንድሞቸ ❤❤❤

    • @evu-tube
      @evu-tube  10 หลายเดือนก่อน +3

      አሜን አሜን አሜን