ሙሉቀን መለሰ የውሸት ቋት ነው ፤ ሃይማኖተኛ የሚለው ቃል አይመጥነውም - ጋዜጠኛ ግርማ ዘገየ | Sheger Times Media
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 4 ต.ค. 2024
- Sheger Times Media has been in the media business for the last four years with its most acclaimed magazine "Sheger Times" which could achieve a wide public applause. In realization of the need for online presence we have managed to come up with this channel to make it an ideal Sheger Times multimedia online platform where our timeless and much-loved contents will be featured.
Sheger Times Media operates with the conviction of only being partial to truth. We would like to affirm our commitment of undertaking our journalistic responsibility with passion and the professional integrity at best.
Stay tuned !
Facebook:- / shegertimesmag
Instagram:- / shegertimesmedia
Twitter:- / shegermedias
Telegram:- t.me/shegertim...
Thank you for watching...
ጋዜጠኛ ግርማ ዘገየ ተባረክ የእውነት ሰው ነህ። የጋዜጠኝነት ክብርን በአንተ አይነቱ ሰዎች ስለምናየው እናከብርሃለን። ❤
በዘመናችን ስለሰውመ ሆነ ስለሌላ ነገር ሲነገር ቃል ይመረጣል:: አንዲህ ያል አገላለጽ "የውሸት ቋት" ማለት የተናጋሪውን ስድነት - ብሎም ብልግና ነው የሚያሳየው::
ምናልባትስ ህመምተኛ መሆኑስ ቢሆን እንደዚያ አይነት ፀባይ የሰጠው ፤ አዕምሮም እኮ ይነካል ፤ ቤት ውስጥ መረሳቱ፤ ያንን የመሰለ ዝነኛ ሰው ፤ ህመምተኛ ሰው ሆኖ ዊልቸር ላይ ተቀምጦ አመታት ማሳለፍ ከባድ ነው በብቸኝነት ብዙም ነገር ሊያደርግ ይችላል!!!
በጣም ሃቀኛ ሰው ነዎት ደካማ ጎኑን ስህተት ያሉትን ሲጠቅሱ መነሻው ከህመሙ ሊሆን እንደሚችል መግለፆ በጣም ጥሩ ነው ጠንካራ ጎኑን አጉልተው ማውጣት
ሙሉቀን መለሰ ዘፈኑ ነው እንጂ ባህሪው በጣም አስቸጋሪና አስቀያሚ ነው
ሙሉቀን እንደ ህመሙ የሚወስደስዳቸው መዳኒቶች በሰውነቱ እንዲሁም በአእምሮ ላይ ብዙ ለውጥ ያመጣል የጸባይ መቀያየር ነገሮችን መርሳት የመሳሰሉትን ይሄ መታወቅ ይገባዋል
በተለይ ስኳሩ ቅይርይር ያረጋታል ብሏል ክበበዉ
Thank you
እኮ 😁
አቶ ግርማ በታመመ ሰው ነግደዋል መፅሔትዎ ሽያጯ በወቅቱ ከፍ ብሎ ይሆናል።ግን እያቃሰተ የሰጠውን ቃል ይዘው ዋሽቷል ምናምን ይላሉ ።ያሳፍራል ።ስለ ጥላሁንም ሆነ ስለ ሌላ የተናገረው ከጤና ማጣት ነው። ቢቆጣም ሕመሙና መድሐኒቶች ያስከተሉበት ተፅዕኖ መረዳት እንዴት አልቻሉም??
ይህ ሰው የሚናገረው ትክክል ነው።
ሙሉቀን የዘላለም ህይወት መንገድም እውነትም የሆነውን ጌታ እየሱስን አግኝቶ ምርጫው አድርጎአል ። የረዳው እግዚአብሔር ስሙ ይባረክ።
ሁሉም እዚሁ ቀሪ ነው ምናለበት ይቅር ተባብላችሁ ብትተዉት
MARIAMEN Yekade Yekese lege ,...… gena ..
Pente bet selemeta new Getan yagegnew..? Pente ye weshet. Ye genzeb dirijit New enji Haymanot aydelem...Pente Ta'ot new....demo kirstina simu min yadergletal ? Ere yehe gazetegna sayihon wesha new ...
4 አመት በፊት ነው ቪዲዮ
በቃል እንጂ፣ በተግባር ክክርስትናን ሳይኖር በማለፉ በጣም ያሳዝናል። ወንጌሉ እንዲህ ይላል:-
“እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።” 1ኛ ቆሮ11፥1
ደግሞም በስራ ስለ መገለጥ ሲናገረ:-
“መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ማቴ 5፥16
Ay Pentewoch Enante Eko Yekerachu Melak Nen Bilachu Menager New 👌👌😅😅😅
Lela Yalalachut Minm Neger Yelem 😂😂😂😂 Kebatariwoch 🤮🤮🤮😂😂😂😂😂😂
ሙሉቀንን ክፉ አይነት ሰው አድርገው አይፍረጁ ምክንያቱም ህመም እንዳለው ተናግረዋል ..የልቅ ስለ ፀባዩ የጤና ባለሙያዎች ማማከር ይሻላል
We still love Muluye
ማንኛውም ነገር እንደዚህ በማስረጃ ሲቀርብ ያሳምናል። ሁለቱንም አላውቃቸውም ነገር ግን የሚናገረው እውነትንና ፍትሃዊ ነገርን እንደሆነ ይታያል። ደግሞም መልካም ነገሮቹንም ተናግሯል። የሙሉቀንን ስም ጥላሸት ለመቀባት ያደረገውን አባባል አላስተዋልኩኝም። እግዚአብሔር ይባርክህ።
ተባረክ አቦ
ግርማ ቁጩ ነው:: ዝም ብለህ ተቀመጥ
@@girmawoldemariam7107ማንን ነው? ሙሉቀን የመጨረሻ ትዕቢተኛ ነው በጣም የሌላ ሰው ንቀት ያለበትም ሰው ነው።
ብዙ አስተያየትአነበብኩኝ አቤት ፍርድ አቤት ውሳኔ 🙆🏻♀️🙆🏻♀️🙆🏻♀️ """አቤቱ ጌታ ሆይ ፈትሸኝ እንዳልታበይ እርዳኝ በምሰማው ነገር እራሴን እንድመረምር አግዘኝ"""
በጣም አስተዋይ እና ጨዋነት የሚታይበት አስተያየት ስለሰነዘረ ይህ ሰው ክብር ይገባዋል።
ሕመሙ ነው ብዙ አመል እንዲኖረው ያረገው
ቸዋቂ ሰዎችንስም በማጥፋት ክብር አይገኝም። በተቃራኒው የስም አጥፊውን ውርደትና ቅሌት ያሳያል።
ለመስደብና ለማዋረድ መፍጠናችን ዳኛ ፈራጅ መሆናችን እግዚአብሔር ወደልቦናችን ይመልስን
"ሙሉቀን የአጎቱን ውሻ ከ50 አመት በኋላ ያስታውሳል፣ነገር ግን የክርስትና ስሙን አያውቅም" ያልከው፣ውሻው አሳዳጊው እደጅ ስታሳድረው አጠገቡ የሚያድር፣ፍቅር የሚሰጠው ስለነበር እንዴት ይርሳው? ሌላው የክርስትናን ስም የሚሰጥህ በአርባ ቀንህ ነው፣ወላጆች እንጂ ህጻኑ ምን አውቆ ነው? ጥላቻ ውጦሃል ፤ንሰሃ ግባ😢
ይህ ሰው መጀመርያ እሱ ጋ የሔደው ለጥቅም ነው በእውነት ለመናገር ጥሩ ዘፋኘ ነው ማንንም የኛን ዘፋኞች ይበልጣል
ጴንጤ ሆኖ በመደህየቱ ወጣቶች የሱን ዘፈን እየዘፈኑ ገንዘብ ማግኘታቸው ያናድደው ነበር።
ባይጋጩ መልካም ነበር ነገር ግን ሰውየው ባወጣው መጽሔት ክስ ከቀረበበት መልስ መስጠት ማማት አይደለም ። እውነትን መጋፈጥ አለብን ሰውየው በመረጃ ነው እያወራ ያለው እያወራ ያለው ተደብቆ አይደለም በግልፅ ነው ስለዚህ ማማት አይመስለኝም። ጥላሁንን አይችልም ማለት ግን ትንሽ አይከብድም ?
በጣም የሆነ ችግር ይለ ይመስላል ከዛ ከነበረበት ቦታው ሳያስበው ስለ ተቀየረ እምነቱን ቢወደውም ተቀባይነትን ባለማግኘቱ በዛም ቁጭትና ቅሬታ ያለ ይመስላል አለዛማ ብዙ መዝሙሮችን መስራት ይችል ነበር መስበክ ይችል ነበር ግን አልሆነም በውስጡ አፍኖ ይዞ ለዚህ በቃ ፈጣሪ ይቅር ይበለን ሁላችንንም ❤🙏✌️
የሚገርም ነው እኔ ይህ ቃለመጠይቅ የተሰጠው ሙሉቀን መለሰ ከሞተ በኃላ መስሎኝ በጣምምምም ተናድጂ ነበር ለምን አሁን ይህ ሁሉ ከሞተ በኃላ ብዬ አዝኜ ነበር ነገር ግን የተሰጠበትን ቀን ሳይ ከ4 አመት በፊት ነው የሚገርም ነው እኔ ሙሉቀን መለሰ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያኖችን እጠላለሁ ብሎ ተብሎ ስሰማ ጤነኛ እንዳልሆነ ተረድቼው ነበር አሁን ደግሞ በዚህ ቃለመጠይቅ ስሰማ ደግሞ ስለሌላው ነገር አይመለከተኝም ነገር ግን "ስለ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ " ጥላቻ እንደነብረው ነው የተረዳሁት በእርግጥ አልፈርድበትም "የኃላው ከሌለ የለም የፊቱ " እንደሚባለው ከመሞቱ በፊት በነበረበት ጴንጤ( መናፍቅ) ሲሄዱ ሁል ግዜ ኦርቶዶክስ ተዋህዶን አንቆሽሸው ነው የሚሄዱት የተለመደ ነው ለግዜው ይደሰታሉ ይጨፍራሉ ይነግዱበትና መጨረሻ ላይ ግን አሟሟታቸው የውሻ ሞት ይሆናል ነገር ግን የሙሉቀን መለሰ መናፍቅ ከሆነ በኃላ አልበላበትም ገንዘብ አላገኘበትም ከዛም ከዛም ሳይሆን ሞቱን ሰማን ምስኪን እግዚአብሔር አምላክ ነፍሱን ይማረው
የዞረባቸው አስመሳይ ገለባ ስለሆኑ ኦርቶዶክስን በመጥላት ነው ሃይማኖት የሚቀይሩት። ሲጀመር ሌላውን በመጥላት የሚጀምር ስይጣንነት እንጂ ሃይማኖተኝነት አይደለም።
መጀመሪያ ሙሉቀን ከኢቢኤስ ጋር ያደረገውን አሳፋሪ ቃለምልልስ አድምጡ ፡ ፡ ከዚያ የራሳችሁን አስተያየት ስጡ። ግርማ ተገቢውን ምላሽ የሰጠ ይመስለኛል።
I would like to hear Girma Zegeye's reflection on the passing of Muluken Meles.
Girma is not a nice guy. When you take a lot medication it changes the body chemistry. Give him a break !
@@tesfueyob9211ACTUALLY GIRMA WAS RIGHT 👌👌👌
MULUKEN HIMSELF SAID HE DOESN'T LIKE ETHIOPIA AND ETHIOPIANS! HE BETRAYED HIS ORIGINAL COUNTRY BECAUSE OF THE PENTE KOSTE RELIGION 👌👌👌
@@honey48757 I work in Healthcare industry. Medication changes your personality. Once you start taking heavy drug medication , you are not the same person. That is what happened to Muluken Melese. At one time he was a super star and a good guy . I am just saying it from experience!!
@@honey48757 I am not Ethiopian . If he doesn't like Ethiopians . We are in the same page. I am Eritrean !! Hahaha just kidding
OMG የታመመን ሰው ይህን ያህል ማማት አግባብ አይደለም ምክንያቱም ሊረሳ እንደሚችል መገንዘብ ያስፈልጋል ምነው እርሶ ትልቅ ሰው አይደሉ ይቅር ይበሎት ከእናንተ አይጠበቅም
ሃሜት አይደለም እውነታውን ነው እየገለፀው ያለው
አንቺ ደሞ የማን ነሽ ጠበቃ
ቀሽም ዝም በይ ብዙ እንዳናወራ ዋ
ቪዲዮው ከአራት አመት በፊት የወጣ ነው ።
ግርማ ሌባ ነው ቁጩ ነው::
ወንድሜ መልሱን መልሰኸዋል አንደኛ በጣም በሽተኛ ነበርና የተለያዩ መድሀኒቶች መውሰዱ የሆረሞን መዘበራረቅ ስለሚኖረው ትዕግስት ሊያሳጣው ይችላል፣ ሌላው ሲታከልበት ያደገበት መንገድ በትግል ነውና እልኸኛና አትንኩኝ ባይ ሊሆን ይችላል ሶስተኛ ሰፋ ያለ ዕውቀት ማለትም በንባብ የዳበረ ነበረው ለማለት ይከብዳል ወይም በተፈጥሮው ፊትለፊት ተናጋሪ እንጂ ዘዴኛ ላይሆን ይችላል። ነገር ግን በጥሪው እንደዘፋኝ ብቁ ሰው ነበር። ለማንኛውም ነብሱ በሰላም ትረፍ !!
ወንድሜ ጋዜጠኛ ግርማ እናመሰግንሃለን
ስለምኑ ይሄ የትልቅ ቀላል ሚዲያላይ ወጥቶ ስጋውን ስለቦጨቀው ነው::
ሀሜት አትማ ስውየው በሌለበት ታላቅና ምትክ የሌለውን በጊዜው ድንቅ ድምፃዊ ለአንተ ሽቀጥ ስላልተስማማ አትቦጭቅ ሙሉ ቀን የመስለውን የመናገር እንደሌላው በሆዱ ስለማይዝ ና ልታጭበረብረው መንገድ አይስጥህም ጋዜጠኞውና ተናጋሪው ተቀናጅተው የቀረቡ ይመስላሉ
ምንም የቦጨቀ አይመስለኝም፤ ጋዜጠኛው ጨዋና በጣም ሚዛናዊ ሰው ሆኖ ነው ያገኘሁት።
Betekikekil.
Tilahun Gesese he has good parts bad parts no one else is perfect
Totally 💯 No one ☝️ is perfect 👍
በሐገራችን ባህል የሞተ ሰው አይታማም አይሰደብም ደግሞ ሙት ወቃሽ አያርገኝ ይባላል ሙሉቀን የሆነውን ሀሉ ቢሆንም ንስሐ ገብቶ ከአምላኩ ጋር ታርቆ ነው ያለፈው ይብላኝ ላንተ በህይወት የሌለ ሰው ለምትቦጫጭቀው
በጣም ትክክል ነህ ግን ይህ ቃለ መጠይቅ የተደረገው በህይወት እያለ ከ4 ዓመት በፊት ነው
ከ 4 አመት በፊት የተቀረፀ ነው እኮ
ዘብዛባ መጀመሪያ መቼ ነው ኢንተርቪው የተሰራው🙄
Tebarek Germa Tebarek Hulum Yeserawen Yachdal E.g Aychokulem .Abso Sele jenral Webetu.Germye Yesew tenesch Negn Anten lemawarat almtenem gen Selewnet Selehak edme Yesteh.
ምንድ ነው ሓመታ ሓመታ የምትሉት ምኑ ላይ ነው ይሕ ኣምታ የሚባለው የተቐረጽና የተጻፍ ነው የሚናገረው ያለው። ሰውይው የረሳው ኣንድ ነገር ኣለ አሱም ከመሃዪም መሓይም 3ኛ ክፍል ጋር አይሆነ የሚወያየው ረስቶታል ዘፍን ስለዘፈነ ከመሃይምነቱ ነጻ ኣያወጣውም ።
ከጥላሁን ይበልጣል የሚገባውን ቦታ ያልተሰጠው ታላቅ ሰው ነው ጋዜጠኛው እሚለው እውነት ቢሆን ከበሽታው እና ከሚወስዳቸው መዳህኒቶች የሀይምሮ መዛባት ገጥሞት ሊሆን ይችላል እና አሁን ያየነው እና የሰማነው ያንተን ክፋነት ነው እራስህን መከላከልህ ባይከፋም እከሌን እንዲህ አለው ይን እንዲህ አለ እያልክ እሱን ለማስጠላት ይወራኸው ለትዝብት ይጥልሀል
Who are you Gimma ?to insults famous person the icon of music in Ethiopian History
ሙሉቀን ታማሚ ነው ብለህ አትመጻደቅ የራስህን አለመያዝ እርግጠኛ አይደለህም።
I agree to much confidence him self
አንተም ጥሩ ሰው ነህ:: ለዚህ በመነሳሳትህ:: ያነጋገርከው አርቲስት ግን በስራው ከነ ጥላሁን ገሰሰና ከነ መሃሙድ አህመድ ቢበልጥ እንጂ ያነሰ አይደለም:: ለኢትዮጵያ ሙዚቃ እድገት ግንባር ቀደም የሆኑ ለዛ ያላቸውን እስካሁን ተወዳጅ የሆኑ ወደፊትም ቢሞትም ህያው የሆኑ የማይሰለቹ ጣዕም ያላቸውን ዜማዎች ያበረከተ ድምፃዊና ዜማ ግጥም ደራሲ ነው:: እንዴት እንዴት ሆኖ የነጥላሁንና መሃሙድ ዘፈኖች ከሱ ስራዎች ይነፃፀራል:: የሁሉንም ዘፈኖችን ሰምተናል:: የሙሉቀን ስራዎች አብዛኞቹ በሰው የተደረሱ ሳይሆን ከገጠር እየሰበሰበ እስተካክሎ ከመጣልና ከመረሳት ያዳነ የባህል ዜማዎችን ህይወት የዘራ ከአንጋፋዎች በላይ ስመ ጥር ሰው ነው:: ዘፈኖቹን እስቲ አድምጧቸው ሌላ ቢዘፍን የጣር ድምፅ እንጂ እንደሱ ድምፅ ቀጭን እና ውስጡ የቤዝ የውፍረት ንዝረት ያለው ያማረ ድምፅ ያለው ሃብታችን ነው:: ሰውየው ተገፍቷል:: ተዋርዷል:: ዲስ ሪስፔክት ተደርጏል:: ጊዜ የጣለው .. ምን ይሰብራል እንደሚባለው:: እኔ አርቲስት ነኝ:: የሁሉንም ዘፈን ሰምቻለሁ ሙሉቀን ያንተም ድካም ያንሰዋል:: ግን በበጎ ሃሳብህ በበኩሌ አመሰግንሃለው:: ማንም 2 ዘፈን ሰርቶ CNN ዘሎ ልግባ የሚል ስንቱ ነው:: አትሳሳት ሰውየው ለኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለኢትዮጵያ ባህል ከፍተኛ ውለታ የዋለ አርቲስታችን ነው:: ብስጩ ቁጡ ሙሆን ቡአለም ላይ ለታዋቂ ሰዎች የተለመደ ባህሪይ ነው:: ደንብ ነው:: ተው ተው ትልቅ ሰው መዝለፍ ጥሩ አይደለም:: እየናቁ መቅረብ አያግባባም:: ምንም ነገር ስለሱ ሲደረግ በፊርማ መሆን ነበረበት:: አርቲስቱን አልመጠንከውም:: ወረራ ይመስላል:: ለዕርዳታ ነው የሄድከው ? የሙዚቃ ስራው ሁሌም ይዋጋሃል:: ብልህ ከሆንክ ይሄን ዝባዝብኬ ታሪክህን ለጋዜጠኛው ለምነህ ከዩቱብ አስደልተው:: ሙሉቀን ባንተ አንደበት እይመዘንም:: ሙሉቁን ከሚነፍሰው ፖሉቲካ ጋር ያልነፈሰ ቅርስ ነው:: እነ ማይክልን ተመልከት:: አርቲስት እንዱዛ ነው:: ጥበበኛ ለመሆን ስጦታ እንጂ መማር አያስፈልህም:: ሙሉቀን በተፈጥሮ ለኢትዮጵያ የተሰጠ ስጦታ ነው:: ለአሜሪካን የተሰጠ ሆኖ ቢሆን ለመፅሃፍህ ባላሰብከው ነበር:: የጮኸ ሁሉ ለመታወቅ ብሌ ከፖለቲካ ጋር የነፈሰ አርቲስት አይደለም በድምፁ በቅላፄው ከማንም ፈፅሞ የማይመሳሰል ፍቅርን ማንጎራጉር የሚችል ስራውን የማያውቅ ማንም እንዲጫነው የማይፈልግ ሃብታችን ነው:: ስም ለማጉደፍ ይመስላል ኡይጎድግም እንጂ:: ኮፒ የዘፈኑትንኮ የምታደንቅ ነህ:: የሙሉቀንን ዘፍኖ ማለው ስም የማያገኝ:: ሁሉም ኮፒ ሰሪዎቹ በሙሉቀን ተንተርሰው እንጂ በራስቸው አይደለም:: ሃሳቡን እንደወረደ ማቅረብ ነበረብህ:: በነፃነት ስራውን እድሜ ልኩን የሰራ ሰው በተራ ደራሲ ቃሉ ሲጨፈለቅበት ለፍቶ መና አደረከው:: የብዙአየሁ እድናቂ የማታውቀውን ሰው ሰው ቃለመጠይቅ ማድረግ ባታስበው ይሻልክ ነበር:: ኢንተርቪ ለማድረግ ቅድሚያ መዘጋጀት ነበረብህ:: የብዙአየሁን ሰምተህ ሙሉቀንን ኢንተርቪ ማድረግ የጤነኛ ሰው እይምሮ አይደለም:: የሙሉቀንን ዘፈኖች ከሸክላ ካሴት እድከ አበጋዝ ሲዲ ድረስ ማዳመጥ ነበረብህ:: ስራውን ሳታውቅ ቃለ መጠይቅ መጠጋትህ ለኔ ድፍረት ነው:: እሱም እጥፍቷል:: ከማያውቀው ስለሱ ድራዎች ጥናት ካልደሩገ ሰው ጋር ኢንቱርቪ መጀመሩ:: ለዛ ነው ሲበሳጭብህ የነበረው:: ያስጨረሰህም ይሄ እንዳይመጣበት ብሎ ይመስለኛል:: የፈራው አልቀረለትም:: ሳይጠየቅ በመታተሙ ፀባቹ ተጀመረ::
ተባረክ ! ግርማን ጥሩ ሰው ነህ ካልከው ውጭ ትክክለኛ አስተያየት ነው የሰጠህው ግርማ ዘገየ ሀሜተኛና በቅናት የተለከፈ ሰው ነው ።
ወዳጂ ኤቤኤሰ የነውረኞች የጋለሞቶች የነውረኞች ሰብሰብ ነው ወዳጂ ተወዉ
ኢንተርቪው ገሎ ማንሳት ይበዛዋል ።ሀሜት በአደባባይ በተለይ በወንድ ልጅ አያምርም ወይዘሮ ግርማ
ትክክል 👍🏽
በሴትም አያምርም።
We love you so so much ❤️ 💖 💗 💓 💜 ♥️ ❤️ 💖 💗 💓
በኢትዮጵያ የትህትና ባህላችን በህመም የተረታ ሰውንና በተለይም የሞተ ሰውን በክፉ አናነሳም:: ድካሙን ወደጎን ትተን ደግ ነገሩን ነው የምናነሳው:: እርሰወ ግን አቶ ግርማ ምነው ከዚህ መልካም እሴት አፈንግጠው እራሱን መከላከል የማይችልን ሰው ላይ ሰይፍ መዘዙ::
ኢንተርቪው የቆየ ነው።
Correct he has temper please see voa interview. Regarding his song sang by Buzayew
Cause Bezayeh is a thief lol
በጥላቻ የተሞላ ሰዉ ሀይማኖተኛ አይሆንም ምክንያቱም ይቅርታንና ይቅር ባይነት ዉስጡ ስለሌለ ይሄ የእግዚአብሄር መንገድ አደለም ፡ይልቅ ሙሉቀን የሚጠቅመው ወይም የሚፀድቀዉ በዘፈኑ ቢቀጥልና በሚያገኘዉ ገንዙብ ድሆችን ቢረዳበት ነበር ሰዉየዉ አቶ ግርማ እንደሚነግሩን ከ30 አመት በሗላ እንኳን በግብረገብ እንዳልታነፀና ከሀሜትና ከስድብ ከመታበይ አለም እንዳልወጣ ነዉ መፅሀፍ ቅዱሱን አላነበበዉም ማለት ነዉ ወይም አይገባዉም ያሳዝናል
ግርማ እባክህ ለማያቅህ ታጠን:: ሙሉቀን ያለምክንያት ስምህ ይጠራል ብዬ አላምንም:: የአንተን ቁጩነት ከጥንት ታሪክህ ጀምሬ ማዝረክረክ እችላለሁ:: በቃ ዝም በል
Please let me know.
@@kidestsimma1452 are you ready ?
@@nahusenaytades4928 wow ስትስፈው ከዛም ፖስት ሰታርገው ምን ተሰማህ የህንን ስድብ አዝናለሁ ወንድሜ አንዴት አንድዚህ ተብሎ የሳፋል
Thank u
ሙሉቀንን እኔም በግል አውቀዋለሁ። እሱም ያውቀኛል። ካልከው ነገር ውስጥ እውነት ያልካቸው አሉ። ለምሳሌ በሌሎች ዘፋኞች ላይ አለ ያልከውን ስለራሱም ያለው ግምት እኔም ሲል ሰምቸዋለሁ። መብቱ ነው። አንተም maturity ህን አደንቃለሁ። በተለይ ሕመሙ በፀባዩ ላይ ሊኖረው ስለሚችለው ተፅዕኖ በማስተዋል መልክ መናገርህ ጥሩ ነው። ይዋሻል ያልከው ግን አልቀበለውም። ግን እየተናገርክ አይምሮዬ ውስጥ ሲመላለስ የነበረውን አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ። ቃለ ምልልሱ በዋናነት ባለቤቱ እሱ ነው። በዚህ ላይ የጤና ችግር አለበት አንተም ደጋግመህ ስትናገር ነበር። ታዲያ ከዚህ አኳያ ከመፅሄቱ ሽያጭ ገንዘብ ሰጥተኸዋል ወይ። ከሰጠኸው ስንት ፐርሰንት? ካልሰጠኸው ግን በህግም ሊያስጠይቅህ አይችልም ወይ?
😂😂😂😂
በትክክል የኔም ጥያቄ ነው
ምንድነው ይኼ ሰውየ ሙሉቀንን ለማሳጣት እንዲህ የሚዳክረው
- ጥላሁን ታለንት የለውም አለ ይላል
- ሲቀጥል ብዙአየሁ ዘፈኔን አበላሸው አለ ይላል ... የእኔ ጉዳይ ትክክል ነው ለማለት ለምን ይሄን ሁሉ መዘላበድ አስፈለገ ? እውነትም የዘገየ ልጅ ! አሳፋሪ ጋዜጠኛ ነው ፤ በሙሉቀን እውቅና ውስጥ ራሱ እንዲታወቅ የሚለፋ ድኩም ነው ።
አርባ ደቂቃ አንድ ሰው በማማት ትጨርሳላችሁ? ሀሜት እንደዚህ ይጥማል ለካ‼
ይሄ ዘመን ጉድ ነው የወሬ ዘመን
ይሄ ሀሜት አይለም
Kuch beleh eyadametek ayidel enda Kosovo fit
በጣም 😊😊😌
Seladamete new eko yeferedew saydemet endat ametenä were mehonun yawekal.
He is sick please leave him alone
Then; he needs to be behave him self about his comments
Exactly!
ወዮዮዮዮ ሙሉቀንየ ከረፈደ የሚለውነ ዘፈኑን በጣም ነው የምወድለት አነጋገር ላይ ግን ቸግር አለበት አሞታል ብሎ ማለፍ ይሻላል
I know Muluken personally that don’t deserve this kind of basking .We need to leave him alone since right now his life is in the hands of God He was the best artist who paved the way of richness of success to many artist .Finally it is his individual right to give option about any singer since everyone has different taste . Cast the first stone before you judge anyone . Muluken let God be with you at this bad time .
ወንድሜ ጤና አያኮራም የሰው ልጅ ዛሬ ታይቶ ነገ በማይታይበት ግዜ እግዚአብሔር እረድቶት ጌታን ተቀብሏል። መልካም ሆነህ ሳለህ ግን ከህመሙ ተነስተህ አታውሩ እናንተም ጌታን ተቀበሉ እየሱስ ክርስቶስ ልመጣ በደጅ ነው እግዚአብሔር ይወደናል ተባረኩ🙏🙏🙏
የተቀበልከው ኑርበት በአደባባይ ላይ ጌታ ጌታ አትበል. ጌታ ጌታ ስላልክ የእግዚአብሔር መንግስትን አይደለም. ቤትክ አትገባም.ግብዝ.
በእግዚአብሔር እጅ የተያዘ ሰው ስም ማንሳት ምን ይባላል ነገ እናንተ ምን እንደምትሆኑ አቲውቁም ሰው ግብዝ ነው ከናንተ እሱ በእግዚአብሔር እጅ የተያዘው ይሻላል ነውር ነው
Agelaletachewun Wededekut 👌👌👌
No body knows you he is super in Ethiopian history personal hatred we don’t need you still he is geniuse
በቃል እንጂ፣ በተግባር ክርስትናን ሳይኖር በማለፉ በጣም ያሳዝናል። ወንጌሉ እንዲህ ይላል:-
“እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።” 1ኛ ቆሮ11፥1
ደግሞም በስራ ስለ መገለጥ ሲናገረ:-
“መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ማቴ 5፥16 ይላል።
ሆነም ቀረ አንዳንድ ሠዎች ኃይማኖታቸውን ስለቀየሩ እና የነበሩበትን በመኮነን እውነት የተገለጠላቸው ይመስላቸዋል። መንግስተ ሠማያትንም ለመውረስ እንደበቁ ይሰማቸዋል። ነገር ግን፣ ቅዱስ ቃሉ:-
“በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።” ማቴ 7፥21
በራስ አለም ሰምጦና በመሠለኝ እና በደሳለኝ የሚደረግ መታበይ በሠውም ሆነ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ግብዝነት እንጂ ክብርና ሞገስ አይደለም።
“ኢየሱስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።” ማቴ 19፥21
ስለዚህ ለዚህች ዓለም ዕቅና እና ዝና ተጨነቁ አላለምና ሙሉቀን መለስ ከዚህ አንፃር የመኮፈስ መንፈሱ አልተለላቀቀውም።
ይልቅስ:-
“በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።” ማቴ 16፥24 ይህም በዋዛና ፈዛዛ ምድራዊውን ጓዝ ይቀርቅብ ብሎ አልተናገረም።
ኧረ ጌታ ሆይ በቃ ትልቅ የሚባል ሰው ጠፋ አሁን አንተ እንዲ ቁጭ ብለህ ሰው መቦጨቅ ፅድቅ መስሎህ ነው?
Anu Simon አዎ እውነትህን ነው በአሁኑ ጊዜ ትልቅ ሻንጣ እንጂ ትልቅ ሰው የለም😁
በመንፈስም በአቋምም በአረዳድም የወደቀ የተበሳቆለ የሚሄድበት መንገድ እና አስተሳሰቡን ነው የሆነው ሙሉቀን በአደባባይ ቡዛየውን ዘልፎታል እናቃለን ትክክል ነው ያልከው አቶ ግርማ
ምን ማለት ነው
አንድ ዘፈን ከተዘፈነ ከ20 ዓመት በኃላ የህዝብ ይሆናል ማለት ዘፋኙ እኮ ለፍቶ ተጨንቆ ለፍቶ እንደ ልጁ የወለደው የጥበብ ልጁ ነው ።
NO.....
ሰውየው በጣም እውነተኛ ይመስላሉ ሙሉቀን ግን ትንሽ ስርአት የለ ሰው አይመስልም በህይወት እያለ ስሰማው ትንሽ ንግግሩ ልጃልጅና ስርአተቢስ ሰው ነበር
ከመፅሄቱ ሽያጭ ገንዘብ ሰጥተኸዋል ወይ?
ሁሉንም ነገሩን እንዲያወራልህ ከጠየከው በኋላ , አንተስ ለምን እሱን መሀል ላይ መቃወም ፈለክ? አንተ እሱን በራስህ መንገድ ልትስለዉ ፈልገህ እሱ እውነተኛ ማንነቱን ሲገልጥልህ አንተም እራስህን ገለጥህ. ማንነቱን አለመውደድህን ነገርከው.
አንድ ሠዉ እራሱን ከገለጠ በኋላ ላስተካክልህ ሲሉት አይወድም. ቆራርጠህ አንተ በፈለከው መንገድ ለህዝቡ ገለጥኸዉ. ማለትም አንተን አንፅቶ ማሳያ አደረከው..
ወንድሜ ጥፋቱ ያንተ ነው
Bingo ! That is the point beside payment agreement.
ሙሉቀን ጥሩ ድምፅ እያለው በትምሕርቱ አለመግፋቱ በጣም ጎድቶታል።
Like u? hagha Jib !
@@Gantana844 ምነካህ እኔኮ ከ፫ኛ ክፍል በላይ ነኝ።
Temarn below endeze kemiatefut yesu. Alememar yeshalal.
Most Ethiopian artists are not educated. So, it dosen't mean nothing when it comes to artist Muluken too. It's better to talk to him personally instead of talking bad things about him in public. It's my opinion . No offence .
@yohann😂😂😂esgmedfu8100
በመጀመሪያ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ዘፈን ሀሀጢአት ነው ። በንሠኃ የተወውን ወስውሰህ ለምድራዊ ጥቅምህ ብለህ ለማሰናከል ሞከርክ ፣ ሲቀጥል በአሰናከልከው ጉዳይ ፈራጅ ሆነህ መርዝህን እንደ እባቡ ረጨህ፣ እርሱስ ንሠሀውን አስተካክሎ ወደ አመነው ጌታ ሄዱዋል። አሁን ለአንተ የሚረባህ በምድር ላይ የሌለን ሠው ከማማት እንደርሱ ጌታን ተቀብለለህ ነፍስን አድናት። ጊዜ የለህምና አትዘናጋ ። እግዚአብሔር ይርዳህ ።
Please be informed that this interview happened 4 years ago.
አቶ ግርማ ባለጌ ይመሰሉኛል።
ውሻ
ሌባ ነው:: ቁጩ በሉ:: በደርግ ግዜም እንደዚሁ ሲያምታታ ነበር:: በሱ ቤት አልታወቀበትም::
ሙሉቀን መለሰ በኢትዮጵያ ሙዚቃ ውስጥ ድረጃው ከ አንደኛ እስከ 10ኛ ሙሉቀን መለሰ ብቻ ነው የሚቀመጠው ሌላው ሌላው ሁሉ ከ 10ኛ ደረጃ በሁአላ ነው የሚቀመጡት.... ጥላሁን ገሰሰ በሙዚቃ ደረጃ ከተቀመጠ 6ኛ ደረጃ አይወጣም ... ይሄ የታወቀ ነው ...
😮 heee???
He was a great singer, but don't put Telahun at 6 place 😅
That is not fair 😢
@@ferehiwottaye9062
አወ ግን ሙሉቀን የሚገባውን ቦታ አልተሰጠውም ...
@user-zb7cf3go6n Most Ethiopian love him and always sit in our hearts 💕 He was the best also Gash Tilahun,Mohammed BezuneshHerut all are unforgettable ❤️
If you ask how they feel about Muluken from 120 million people, I am sure more than 70% will approve that he was the best. What more he needs.
Rest in peace, Muluken Meles ❤️
ብቃ ትልቅ ስው ጠፋ ማለት ነው ምንድነው መስዳዳብ
ለመሳደብ እና ለዘለፋ ግዜና መድረክ ፈልገህ ይህን ጉዳይ በአደባባይ ማስጣትህ እራስህን የሰገመግመሃል እንጂ የሚያስመሰግንህ አይደለም ።
The guy sounds honest
He is not. He is a crook.
how do you now he is honest? any story have two sied so you have to hear to side before you decide who’s right or who’s honest
እናንተ አንኳን ለጋዜጠኝነት ለጋዜጣ አዟሪነት የማትመጥኑ ሀሜተኞች፡፡
እባካችሁ እስከመጨረሻው አድምጡትና መተቸት ካለባችሁ
ትችቱ ስድብ ሳይሆ ገንቢ ቢሆን ይመረጣል::
አርቲስት ሙሉቀን ታማሚ ብቸኛ ሰው ነዉ ስለ አይምሮው ሁኔት ግምት ያልስገባ ወቀሳ እና ስም የማጥፋት የሚመስል አቀራረብ ነዉ በጣም ያሳዝናል ::
ሙሉቀን ብዙአየውን አበላሸብኝ ዘፈኔን ሲል በጣም ነው ያስጠላኝ በጣም አሻሽሎ ነው የሰራው
ሳያስፈቅድ ዘረፈኝ ነው ያለው። ልጁም ይገርማል በፈጣጣ የሰውን ሙሉ ዘፈን ሰርቆ ያሳተመ።
ግርማ ዘገየ የተባልከው በጣም ተራ ሰው ሙልቀንን በጣም የምትጠላ ለጥቅምህ የቆምክ መጥፎ ሰው ነህ::👎🏽👎🏽👎🏽
እውነቱን መናገርህ። ከማስረጃ ጋር መልካም ነው ህመሙ ና መገለሉም የዘፋኙን ባህሪ እንደቀየረው ይመስላል
ዋው ጋዜጠኛ ግርማ ዘገዬ ዋው በጣም ነው የምንወድህ ።
Nahusenay Tades
የጋዜጠኛ ግርማ ዘገየ ወዳጅ ከሆንክ ምከረው ወዳጅ ማለት ዕውነትን በፍቅር
የሚመክር ንው: በጣም ነውር ነውር ነው
እጅግ ያሳፍራል:: ደሞስ በመፅሄቱ ላይ ብዙ መባል የሌለባቸው ከሰው የሚያጋጩ አሉባልታዎችን ምውጣት ወዳጄ ከሚባል ሰው ይጠበቃል?? ሙሉቀንን ዘፈኑን መዝሙሩን መልኩ በቲቪ እንጂ ጭራሽ አላውቀውም ግርማን ሥሙንም ሰምቻ
አላውቅም እንደሰው ግን ልቤ አዝኗል
በበሽታው ላይ ሌላ ህመም መጨመር ምንኛ ቂመኝነት ነው :: ምህረት ይብዛልን :
ይህን ያህል መውቀስ ተገቢ አይደለም። የአንድ ሰው ንግግር የሚመስለው ያለፈበትን የኑሮ ሁኔታ የትምርት ደረጃ የጤንነት ሁኔታ ሌላም ሌላም.......
መፅሔቱ ከተሸጠ ድርሻውን አግኘቷል አልተነገረም
ኢትዮጵያ አልናፈቀችኝም በማለቱ ነው ብዙ የሚትሉት፣ ኢትዮጵያ ምን ደህና ነገር አላት የሚያስመካ? አታጓጓኝም
ሙሉቀን፣ አምላኩን፣ አምኖ፣ በንስሀ፣ በመመለስ፣የዘላለም፣ ህይወት፣ የሚሰጠዉን፣ ጌታ፣ የሱስን፣ በማመን፣ አለም፣ በቃኝ፣ በማለት፣ ከዘፈን፣ ወደ፣ ዝማሬ፣ የተመለሰ፣ በዝማሬም፣ በማገልገል፣ ለመልካም፣ ነገር፣ የተጋ፣ ነዉ፣፣
በቃል እንጂ፣ በተግባር ክክርስትናን ሳይኖር በማለፉ በጣም ያሳዝናል። ወንጌሉ እንዲህ ይላል:-
“እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ።” 1ኛ ቆሮ11፥1
ደግሞም በስራ ስለ መገለጥ ሲናገረ:-
“መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” ማቴ 5፥16 ይላል።
ሆነም ቀረ አንዳንድ ሠዎች ኃይማኖታቸውን ስለቀየሩ እና የነበሩበትን በመኮነን እውነት የተገለጠላቸው ይመስላቸዋል። መንግስተ ሠማያትንም ለመውረስ እንደበቁ ይሰማቸዋል። ነገር ግን፣ ቅዱስ ቃሉ:-
“በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።” ማቴ 7፥21
በራስ አለም ሰምጦና በመሠለኝ እና በደሳለኝ የሚደረግ መታበይ በሠውም ሆነ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ግብዘዝነት እንጂ ክብርና ሞገስ አይደለም።
“ኢየሱስም፦ ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።” ማቴ 19፥21 አለ እንጂ፣ ለዚህች ዓለም ዕቅና እና ዝና ተጨነቁ አላለም።
ይልቅስ:-
“በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።” ማቴ 16፥24 አለ እንጂ፣ በዋዛና ፈዛዛ ምድራዊውን ጓዝ የቀርቅብ ብሎ አልተናገረም።
@@smsm3968በጣም ቀላሉን ጥቅስ መርጠው. ለእራሳቸው ጽድቅን በሰው ላይ ፍርድን ሲፈርዱ ይውላሉ.መጽሐፉን ሲያነቡት ቁንጽል ያነቡና. ያወቁ ይመስላቸዋል.
በእድሜ ይበልጠኛል ነው ያሉት ውይይይይይይይ እርሶ ትንሹ እባባ ኖት ....???? ነውር ነው እይባልም ...!!!
ምን አገባህ ስለ ሰው እድሜ ደነዝ
በጣም ሐሜተኛ እና ቀናተኛ ነዉ ያለመሠልጠን ይታይበታል ጠያቂዉም ያልበሰለ ነዉ
ሀበሻ እውነቱ ሲነገረው አይወድም፣ ሙሉቀን legend ዘፋኝ ነው ምንም ጥያቄ የለውም። ነገር ግን ውሸታምነቱ በጣም የታወቀ ነው።
የዼንጤ ጤነኛ እምብዛም አላየሁም ከምወዳቸው ጓደኞቼ ጀምሮ ወሰድ መለስ እንደ ንፋስ፣ ገለባ ጋብቻ እንደ ገብስ!!!
ይስተካከልልኝ !የሚለው ብቻ በሚለው ይየጋብቻ የሚለውe
ትክክል ከኔም ጓደኞች ጀምሮ አስመሳይ ገለባ ናቸው።
ሟርተኞች የወንጌል አማኙን ውድቀት የምትመኙ ከሰው ተፈጥራችሁ ወንጌል አማኙን የምታጣጥሉና የምትንቁ ማስተዋልን ይስጣችሁ
ኦርቶዶክስና ሰይጣን እየሱስ ሲባል የሚጮሁት ነገርስ 😁😁😁የቀና ብዙ ያወራል ዝም ብለህ ጠላህን ጠጣ እሱ ነው የሚያምርብህ ሰው ከማማቱ
እውነት ነው ፤ አንድ ሰው ጴንጤ ከሆነ የአእምሮ ህመም ችግር አጋጥሞታል ማለት ነው። ጸሎት እያደረኩ ነው ብሎ እየደነሰ የሚያለቅስ ሰው እንዴት ጤነኛ ሊሆን ይችላል? የሆነው ሆኖ ሙሉቀን በሙዚቃው እጅግ የማደንቀው ሰው ነው።
ወይ ዘንድሮ ይቅር ይበለን። ትልቁም ሰው፣ ትንሹም ሰው ነገር ፣ ጥላቻ ካለ ማውራት ሌላ አናውቅም?
ትክክል። ምን ሆነናል።
በጣም የሚገርመዉ ምን ይጠቅማል ወይ ያስተምራል ይህ interview .
Please don't insult Muluken, he is the best. For the sake of his works, respect him.
Bante afi ayteram muluken
ለናንተ ትርኪሚርኪ ወሬ ባክህ ጊዜ የለም።ሀገራችንን የወጠራት ችግር እንቅልፍ ነስቶናል።ለመተማማት ሀገር ሰላም ስትሆን ትደርሳላችሁ።
😂😂😂😂
ምን ትሰራለህ እዚ ሰፈር ጥፋ
አይ ስው በታመመ ስው እንካን አታርፍም
ብቻ የተረገመ ትውልድ
ይሄ ስው በዚህ ስአት መፅለይ እንጂ ሃሚታ ምን አመጣው
ክፍ ስው ናችሁ
ከገባኘ ነገር ውሰጥ የመፅሔቱ ሸያጭ የተሰጠው አይመሥለኘም የሚያነጫንጨው እሱ ሊሆን ይችላል
Sewyew leteteyekew mels new yesetew hamet almeselegnem.
Great
በጣም በሰፍት ይተረተራል ማለት ነዉ ። ትርትሩ ሠፊ አስኪያጣ። አሁን ፈንድቶ ነዉ የሞተዉ ወይስ እዴት ሆኖ ነዉ? መልካም እረፍት።
ጥላቻ የሚለውን ቃልዎትን አልወደድኩትም እኛ ብውስጣችን ማንንም አንጠላም
You are not Muluken
እናንተ እነማን ናችሁ? ይሄ በየሚድያው ገንዘብ ገብቶልሀል እያሉ የሚያደክሙንን ነው ማንንም አንጠላም ያልከው?
I never heard about the story of Muluken in the past but can say for sure that this man has no clue about professionalism.
ወይ TH-cam ስንቱን አሳየህኝ እድሜህ ይርዘም አንዳንዴም ይጠር 😜
አሜን 😂😂😂😂😂👍🏾
You said he cant read amharich properly and you said he writtes an amharich poem after a while.
I smell somethimg here.
ኧረ ሙት አይወቀስም ገመናውን ማጋለጥም ተገቢ አይመስለኝም ስለአለፈ በቃው ማንንም አይጎዳምና ተውት እርሱት፣ ዱሮስ ለምን ጴንጤነትን መረጠ! ለመዋሸት እንዲቀልለው አይደለ?
Muluken is the best
ግርማ ዘለቀ አንተ ታሪክ ሳትሰራ ስትቀበጣጥር እና ስትዋሽ የኖርክ ወሸከሬ ነህ። የሙሉቀን መለሰን ስም እና ዝና ለማጥፋት ከምታደርገው ዘመቻ ልትቆጠብ ይገባል። ሙሉቀን ታላቅ ቤተሰብና ህዝብ መካከል ያደገ ነው። ውሸትና ቅጥፈትህን ስላጋለጠብህ ስሙን ታጠፋለህ፣ ሀይማኖቱን፣ ስብዕናውን እና ያደገበትን ማህበረሰብ ጭምር ታንቋሽሻለህ። ይህን ቃለ መጠይቅ ከማህበራዊ ሚዲያ እንድታነሳ እንጠይቅሀለን። ግርማ ዘለቀ የሙሉቀን መለሰን ታሪክ ልታቆሽሽ አትችልም።
ሙሉቀን እኮ ያለበት እምነት በቁም እንደሞተ ይህል ይቆጠራል ምን ጥሩ ሰብእና አለውና
ሙሉቀንን ግን ኢትዮጵያ እንዲሄድ የሚመክር የቅርብ ዘመድ ወይም ጓደኛ የለውም? ኢትዮጵያ ቢሄድ በእርግጠኛነት ገና ንፋሱ ሽው ሲልበት ይድናል።
TEBELE…...
I'm sure he's telling the truth about his interaction with Muluken...but i also think he disclosed too much about a private conversation he had with him.
Sheger times - this is what we call a '2nd hand' interview!!
F GB that is un ethical .ይህ ቁጩ ነው
I eared all interview before with other journalist on voa this is second question and answer.
እናንተ በግዜ ፣በአጋጣሚ ወይም በእውቀት ከወለል ጥቂት ከፍ ባለው መድፈክ ላይ የወጣችሁ ለመዝፈንም፣ለማስተማርም ፣ለመምራት፣ለመጠየቅም ለመ‘ጠየቅም ም በድምጽ ማጉሊያ ባህር የሆነው ህዝብጋ የምትደርሱ ሰዎች እባካችሁ ከአባቶቻችን የጽሞና ግዜን ተማሩ
እውነቱን ነው ሙሉቀን እያንዳንዱ ቅጽ ከመውጣቱ በፊት አንብቦ ተስማምቶ መፈረም፡ነበረበት። ህመሙ ደግሞ ብስጭት ይልክበታል ሃሳቡም አይሰበሰብም።
ምን ይሰራለታል ወደ መንፈሳዊው አለም ሲገባ እኮ ወደኋላ መመልከት አያስፈልገውም