"አምባሳደር" ታደለች she came from a gang group who deceive the new generation by re-writing a false history to Ethiopia. የመለስ ዜናዊ ካድሬ የፃፈችውን መፅሀፍ እንዴት እንደ ሪፈረንስ ትጠቅሳለህ:: ተስፋዬ ዲንቃ የደርግ አባል የነበር ስለ ሀይለ ስላሴ ሚዛናዊ የሆነ ነገር ይጽፋል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው!!
Dejazmatch is right, The film is taken with the full logistics support of the imperial goverment. The sad thing is the government should have had the situation filmed with the Ethiopian Television crew. One of the senior governemnt officals who were assiged by the Ethiopian government to help and guide Johnathan Dimbelby was Kebede Anissa.
Shame on you elyas. How the hell you are argue with 99 years of age man???? First you of all you don't even listen. Have some respect. You were lucky to talk to this wise old man, but you wasted our time by keeps cutting dejazmach. You should apologise to him. I listen dejazmach interview on sheger 102 FM with meaza birru. And now I am listening to you but you are far away from journalism.
አባታችን ትክክለኛ መረጃ ስለሆኑ ጋዜጠኛ ኤልያስ በተቻለህ መጠን ሚዛናዊ ብትሆን ዉይይቱ ያማረ ይሆናል አመሰግናለሁ::
የካናዳን ዌልፌር እየተቀለበ የ99 አመት ሠዉ ይደፍራል ።
አላናግር አላቸዉ እኮ ።
ደጃዝማች ያሉት ትክክል ነው። ደርግ ረሀብ ለፕሮፖጋንዳ ነው የተጠቀመው።
ምእራባውያን በ84 ረሀብ ፣ ኮሚሽነሩን እንዴት እየተንከባከቡ፣ we are the world ተጠቅመውበታል።
ቀሽም ተወያይ። ስነምግባር የለሽ ግለሰብ ነው። ደጅ አዝማች ስለ ኢሳያስ አጎት የወሎ እንደራሴ ስለነበሩት ግለሰብ አሻጥር ሳይጨርሱ ያቅዋርጣቸዋል።
አቶ ኤልያስ ከእኝህ ብርቅዬ አባት ጋር ያደረከው ውይይት ችክ ማለትህ በዛላይ እባትነታቸውን ባላገናዘበ መልኩ ልትሞግታቸው የምትሞክረው አጉል ድፍረት በጣም ዘጊ ነው።
I can’t believe to see how the interviewer arrogance. Me , me , me ..
Agree, narcissistic plonka
@@Ganebo-n4pትክክል
Jonathan Dimbelby አሁንም በህይወት ስላለ ለምን እርሱ ምስክርነቱን እንዲሰጥ ለማድረግ በ email በስልክ ወይንም በአካል እርሱ የሚገኝበት ሁኔታ ቢፈጠር ምናልባት መፍትሄ ሊሆን ይችላል
ክቡር ደጃዝማች የሚሉት ትክክል ነዉ። ተማሪዎች ይህን ሁሉ process አልፈው የጋዜጠኛ ቡድን አደራጅተዉ ለመላክና ፊልም ለማሰራት የሚችሉበት ዕድል ጨርሶ አልነበረም። ስለዚህ አምባሳደሩዋ የፃፉትን እንደ ትክክለኛ ነገር መቀበል አይቻልም።
እናመሰግናለን ደጃዝማች።
ግራ የሚያጋባቸው ሌላ ጥያቄ ስለሌለው ያሰበው የ ዩ ትዩብ ሰዓት እንዲሞላለት ጊዜ ለመግፋት ነው የማይረባ ጥያቄ በመሃል እያመጣ ግራ የሚያጋባው።
ሚዛናዊ ልንሆን ይገባል ጠያቂው በጣም ትሁትና ትዕግስተኛ ሆኖ ነው ያገኘሁት በአንፃሩ ደጃዝማች ጥሩ ያልሆነ ስሜት በውስጣቸው ይዘው እንደመጡ በስተርጅና ከሸገር ቃለመጠይቅ በኃላ ያገኙት ዝና እንዳባለጋቸው በግልፅ ይታያል
ይሄ አወያይ የማወያየት ችሎታ የለውም።ምን ያርጉ ነው የሚላቸው?ከፈለከው አንተ ፊልሙን እያየህ ፃፍ።
አርዕስቱ እንዲህ ነበር አልነበር ብሎ ጊዜ ማባከኑ አላስፈላጊ ነበር:: ጆናታን ዲምብልቢ ፊልሙን ወስዶ እሱም እንደፈለገ አድርጎታል:: ደርግም ይባስ ኤዲት አድርጎ ህዝብን መቀስቀሻ አድርጎታል:: በዘመኑ የህዝብ መገናኛ አይዋሽም ብሎ የሚያምን ህዝብ ስለነበረ እስካሁን በህዝብ አዕምሮ ተለጥፎ በደርግና ወያኔ እንዲሁም ሁሉም አብዮተኞች እያራገቡትና እየደገሙት ቀጥለዋል! ... በጊዜው የነበሩ ምስክሮችን ገድለው: አስረው: አፍ አዘግተው ብዙ ነገር እንዳናውቅ ሆነናል:: እንደ ደጃዝማች ያሉ ተጨማሪ ቢቆዩልን ምን ያህል በተጠቀምን ነበር! እሳቸው በ99 አመታቸው እግዚአብሔር አጠንክሮ ይህንን መስማት መቻላችንና መፅሐፍ ስለፃፉልን ተመስገን ነው::
"አምባሳደር" ታደለች she came from a gang group who deceive the new generation by re-writing a false history to Ethiopia.
የመለስ ዜናዊ ካድሬ የፃፈችውን መፅሀፍ እንዴት እንደ ሪፈረንስ ትጠቅሳለህ::
ተስፋዬ ዲንቃ የደርግ አባል የነበር ስለ ሀይለ ስላሴ ሚዛናዊ የሆነ ነገር ይጽፋል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው!!
Please try to get out as much info from your guest as respectfully as possible.
Thank you!!!
You are wasting his excellency and our time on unnecessary issue. (Title)
Dejazmatch is right, The film is taken with the full logistics support of the imperial goverment. The sad thing is the government should have had the situation filmed with the Ethiopian Television crew. One of the senior governemnt officals who were assiged by the Ethiopian government to help and guide Johnathan Dimbelby was Kebede Anissa.
ኤልያስ "እሺ" ይበልጣል ከሺህ ሲባል የሰማህ ይመስለኛል::
አክብረውህ ስለመጡ ነው እንዲህ እንደ ቆሎ ጎደኛህ ክብር በጎደለው ቅላጼ የምታናግራቸው???
አንተ እሳቸው ከአደረጉት 1/1000000 እንካን ያክል እንካን ለኢትዮጵያ ያረከው የለም::
በወሬ አገር አይገነባም :::
እንደ ጋዜጠኛ ደረጀ (እርትስ ቲቪ) እውነት የማውጣጣት ለመስራት ፈልገህ ከሆነ እንዲህ አይደለም!!
ባለፈው ደጅአዝማችን ስለቤተሰባቸው አንስተህ ድርቅ ያለ ሙይዊ ያልሆነ ጉንጭ አልፋ ክርክር ስትሞግት ነበር ...
ሁለተኛ ያነበብከውን ለማሳየት ነው ወይስ ከደጅአዝማች ወ/ሰማዕት ማወቅ ያለብንን ለማሳወቅ ነው ያቀረከብካቸው??
ለራስህ የሰጠህው ግምት እጅግ የተጋነነ ነው!! የ 60 እና 70 አንዳንዶቻችሁ ፓለቲከኞች ችግር ባብዛኛው ይህ ነው!! አሁንም እናንተ ከፈጠራችሁት አዙሪት እና የሴራ ፓለቲካ ኢትዮጵያ አሎጣችም...
ፈጣሪ መፍትሔ እንዲያመጣ የፈቀደለት ትውልድ እስከሚከሰት....
ጠንካራ ስለሆኑ ነው እንጂ በእሳቸው እድሜ ሐሳባቸውን የማሰባሠብ ችግር መኖሩን በመረዳቱ ለማቃናት የመሞከር ቀና ጥረት ነው ያሳየው።ለምን ሆዳችን ማጥራት እንዳማንፈልግ አይገባኝም።
ምን ጉድ ነው ዘንድሮ ይሄ ጋዜጠኛ ከሰውየው የበለጠ አወቅሁ እያለ ነው ?
ኤልያስ።እባክህ አታድርቃቸው። ደጃዝማች የራሳቸውን ዕውነት ነው የያዙት። አምባሰደር ታደለችም እንዲሁ። የየትኛቸው ታሪከ ልክ እንደሆነ ለማረጋገጥ ለሁለቱም በአማካይ ሜዳ የተጫወተው ጆናታን ዲምብልቢው ነው (the common denominator in this play act). ሰለዚህ እሳቸውን እዚህ አምጥተህ ከማፋጠጥህ በፈት በቂ መረጃ ከጆናታን ማግኘት ብትችል ኖሮ ግብግብ ውስጥ አትገባም። ጆናታን በህይወት አለ። ሊተባበር ይችላል። yours is contrary to professional standards and ethics.
እግዜር ይስጥህ አንጀቴን አቃጥሎኛል
እንዴ ምነው ይናገሩበት ብዙ ጣልቃ ትገባለህ እስኪጨርሱ ጠብቅና ትጠየቃለህ።
ይሄ ሰውዬ ምናምን ወስዶ ነው እንዴ የሚዘባርቀው እሳቸው ለማብራራት ሲሞክሩ ይበጠብጣል።
አዛውንቱ ደጃዝማች በዘመናቸው ጥሩ ሥራ ሠሩ ስለመሆናቸው የተመሠከረላቸው ናቸው፡፡
ነገር ግን የንጉሠ ነገሥቱን አስተዳዳር ወግነው በጭፍን መከራከራቸው ያስገርማል፡፡
ለማንናውም ጠያቂውም ሆነ ተጠያቂው ያልገባቸው ነገር ፊልሙን ያስቀረጹት የንጉሰ ነገሥቱ ባለሥልጣን ለፖለቲካ ዓላማ ቢሆንም ንጉሠ ነገሥቱ ፊልሙን ካዩ በኋላ እንዳይታይ ከልክለው ነበር፡፡ ሆኖም ድንቢልቢ ቀሪ ስለነበረው ለዓለም ሊታይ ችሏል፡፡ ይህንን ታሪክ ለማወቅ “ሪፕበሊካን ኦን ዘ ትሮን” የሚለውን የአቶ ተካልኝ ገዳሚነው መጽሐፍ ማንበብ ጠቃሚ ነው፡፡
ሰውየው በጋዜጣ ያውም 3 የተለያዮ ጋዜጦች ላይ በየቀኑ ይጻፍ ነበረ በግዜው ያም varifiable ነው አሉ። ጭቅጭቅ አያስፈልግም!
ጋዜጠኛ ኤልያስ weleta media ስለሻለቃ ተፈራ ባወጣው ታሪክ የነአቶ ሙላቱ ደበበን ስብሰባ ፊልም አውጥቶታል ሁሉንም ከዛ ታገኘዋለህ። የታህሳስ ግርግሩም ሙሉ መረጃ ከዛ ታገኘዋለህ እኝህን አባት አታስጨንቃቸው
This jornalist is a very Eprp supporter and very rude
ኤሊያስ ሠላም
ደጃዝማች ከመጀመሪያው ጀምሮ አኔ ያልኩት ካልሆነ ወይም እኔ ከሌለሁበት ልክ አይደለም የሚል አባዜ አይተንባቸዋል ስለ ረሀቡ ያሉት ልክ ሊሆኑ ይችላሉ ጋዜጠኛ ተክሉ ታቦር ሸገር ሬዲዮ ላይ ቀርቦ ዲቢልቢን ተቀብለውት እንዳስተናገዱት ይገልፃል
ሌላው ስለ 53ቱ መፈንቅለ መንግሥት የአቶ አስረስን መፅሀፍ ሲያበሻቅጡ ተስተውሏል ይህም እኔ ከሌለሁበት የሚል አባዜ ነው አስረስ በደንብ አድርገው ስለ ኮሎነል ወርቅነህ በማስረጃ አብረው አንድ ቢሮ ይሰሩ እንደነበር ቁጭ አድረገውታል
ኤሊያስ አቶ አስረስ በህይወት ስላሉ ፈልገህ ማናገር ትችላለህ ከዓመት በፊት ሸገር ሬዲዮ ከመዐዛ ጋር ቀርበው ነበር
Shame on you elyas. How the hell you are argue with 99 years of age man???? First you of all you don't even listen. Have some respect. You were lucky to talk to this wise old man, but you wasted our time by keeps cutting dejazmach. You should apologise to him.
I listen dejazmach interview on sheger 102 FM with meaza birru. And now I am listening to you but you are far away from journalism.