Many thanks Meti! The letter, dated on Megabit 16, 2016 and associated images that show Atals-AdAb stadium and Capital hotel-Leme corridors are very important to understand the coming gov plans. It is also equally important, for many አዲስአበቤ, if you share,by any possible means, the images that show the boundaries of the other two (AU and Jemo) "Development " areas. Cheers!
በማርያም የአብይን ፎቶ እዳታመጡብን❤❤❤
መቲ በየቦታው ግንባታ ይከለክላሉ። የሚመለከተውንም የማይመለከተውንም። እግዚአብሔር ከሰማይ ፍርድ ይስጥ።
መቲ አንቺ ምርጥ ኢትዮጵያዊ በርቺልን አውነትቱን አሰታውቂ እግዚአብሔር ይባርክሽ።
Welcome Meti❤❤❤❤❤
መቲ እኔ ያለሁበት ቦታ ኮሪደር ልማት የለውም ነገር ግን ይሄን ምክንያት በማድረግ ለመስራት የጀምርኩትን ሱቅ መስራት እዳቆም ተገድጅአለሁ
መቲዬ ቆንጆ ተባረኪልኝ
መቲ እናመሰግናለን በርቺ 🙏🏽🙏🏽🙏🏽🙏🏽❤️❤️❤️❤️
አንቺ ኢትዬጵያዊ በርችልን❤❤❤❤
አይዞሽ እበሲትየኢትዬፕያ ተስፍነሽ
❤❤❤❤❤❤❤
መቲ ለሀቅና ለፍትህ ገትረሽ ስለምትታገይ ሁሌም አመሰግንሻለው!!!
🙏🙏🙏🙏😍😍😍😍
❤❤❤❤❤
በድረዘይት እና ዱካምም ያለአግባብ ህጋዊ ቤቶች ያለምንም ካሳ ክፍያ እየፈረሱ እና እየተፈናቀሉ ነው እኛ መንገድ ምን ያደርግልናል መንገዱን ሰርቶ ለኛ ከሆነ ሚሰጠን አንፈልግም እየሞትን እና ሀብታችን ተነጥቆ
Many thanks Meti! The letter, dated on Megabit 16, 2016 and associated images that show Atals-AdAb stadium and Capital hotel-Leme corridors are very important to understand the coming gov plans.
It is also equally important, for many አዲስአበቤ, if you share,by any possible means, the images that show the boundaries of the other two (AU and Jemo) "Development " areas.
Cheers!
Meti may God all ur members to get win amhara dano to get down abey d(devil )
Del Le Amhara Fano. Mingezem!
ሂትለር የራሱን ህዝብ እንዲህ አላሰቃየም ሰው ባገሩ እንዴት በእፍን ደንቆሮዎች ስተራመስ ይታያል ያዲስ እበቤ ህዝብ ጥልቅ እንቅልፍ ላይ ስለሆነ ግርፊያውን እንደጠበል እየጠጣ ነው በደስታ የተቀበለው ይመስላል ወንዶቹ እማራ ክልል ውስጥ ናቸው ይሄንን ጭቅላ እንቅልፍ እየነሱት ያሉት
ህዝብ ለባርነት የተመቸ ነው አዲስ አበቤ ከፈርሆን የከፋ ቢመጣም ለመሽከም ዝግጁ ነው ኬንያ ስሪላካ መስር ሱዳን እቢ ለነፃነቴ ሲል እየነደደ ነው አዲስ አበቤነቴ ቀርቶ ጎደሪብሆን እሪ እቧ መውዝሪዬን ይዤ ያሽዋል እዘፍን ነበር ግን ቲሽ አዲስአበቤነት እቅልፋምነት ነው ስንት ውስጥ ነው ተደግሞባቸው ይሆን እስኪ ምህላው ከስራ ተለማመኑን
አዬ መቲ
አንቺና ጓዶችሽ ትጥራላችሁ።
ግን ምን ያደርጋል ፋኖ
1. አመራሩን ወደ አንድ ማምጣት አልቻለም፣
2. የፓለቲካና ወታደራዊ አመራሩ አይታወቅም፣
3. ለህዝብ የሚቀርቡ መረጃዎች ያልተማከሉና ለጠላት ሚስጥር የሚበትኑ ናቸው፣
4. ድሉ ብዙ ሆኖ እዚያው ክልሉ ውስጥ የሚልሞሰሞስ እንጂ ተቀናጅቶ ወደ ማዕከል እየመጣ አይደለም፣ የሚሊታሪ ታክቲክና ስትራቴጂ ድክመት አለበት
5. አያያዛቸው የክልሉን ማህበራዊና ኤኮኖሚያዊ አቋም እጅጉን እያዳከመ ነው፣
6. አያያዛቸው ለመንግሥት ያመቸ፣ ጊዜ እንዲገዛ የረዳ ነው።
ኮንጆ ድምጺ ውጻዓትትትት
ከአፈረሱ በኋላ ጥናት ማለት ከፈረሱ ጋሪ ማስቀደም ነው። ምንም ማብራሪያና ማስተር ፕላን ሜዲያም ሽፋን የለም።
ኦነግ አ/አ ሰላማዊ ፖርቲ መስሎ ኦሮሚያ ውስጥ ሸኔ በመሆን ይገላል ይዘርፋል ዛሬ ደግሞ ተበዳይ ሆኖ መጣ ከዚህ በላይ ምን ያድርገን???😅😅
ፎቶና ቪዲዮ አፍቃሪው መንግስት፣ የታገቱትን ተማሪዎች ቢያስለቅቅ ኖሮ በፎቶ የታጀበ "የኮማንዶ" ብዛት ሂሊኳፕተር ወዘት ካስለቀቋቸው ታጋቾች ጋር እየለቀቀ ቁም ስቅላችንን ነበር የሚያሳየን። በነገራችን ላይ፣ መንግስት ተብዬው ታጋቾቹን ያስለቀቀው በድርድር፣ በትዕዛዝ ወይስ በሃይል?
በአማርኛ በሚነገር ከሡሉልታ ዕንዳያልፍ ተደርጓል ለቅሦና ጩኸቱ ዕዛው አማራው መሐል ነው ይንጫጩ፤ የሚያመጡት ነገር የለም። ማሥለቀሥ ነው ደም ዕሥከሚተፉ ብለው ወሥነዋል የተገንጣዮች አመራር ሠጪዎች። ሐረርጌ ውሥጥ፣ የዛሬው የከብቶች ሦማሌ ክልል የተባለው ሠላም የሠፈነበት ክል ያላሉ። ይሕ ውሸት ነው። አማርኛ ዕንዳይነገር፤ ለሚናገሩትም ምንም መሥተንግዶ ዕንዳይደረግ ዕያደረጉ፣ በግድ ወይ ሦማሊኛ አለዚያም ኦሮምኛ ከዛ ውጪ የሚናገሩ አር ዕያበሏቸው ዕያሠሩ ዕያንገላቱ ይገኛሉ። ሥልክ መንገድ ላይ ዕየፈተሹ ዘፈን ሣይቀር በአማርኛ ከሖነ ያሥራሉ። ኦነግ አራጆች የሚያግቱ አረመኔዎች አሠራጭተዋቸዋል ትዕዛዝ ሢሠጥ ዕነሡ የኛ አደሉም ያሉትን ለመግደል። የለወ ሑኔታ ሥጋት ብቻ አደለም አደጋ ዕየደረሠ ነው። ያ ጥንብ ሖዳም የጦር አዛዥ ነኝ ብሎ ሐረርጌን ካየ በሕዋላ የሠጠው መረጃ ውሸት ነው። ሠዎች ሠይጣን ከጋኔል ልጆቹ ጋር ነው ጎሣን ከጎሣ የሚያጋጩት። የሐረርጌ ዕሥላም ኦሮሞዎች በአረቦች የተቀጠሩ ናቸው ኦሮሞው መሐል ገብተው ዕያጋደሉ ያሉት። አሑንም አትሠሙም፣፣ ዕኛ በቅርብ የምናውቃቸው ናቸው፣ ሥማሌ ጦር አንሥታ ኢትዮጵያን ሥትወጋ ዕያገዙ ሠራዊታችንን ያሥጨርሡ የነበሩና ብዙ ሠላማዊ ዜጎች ክርሥቲያን ሐበሾች (ሐበሽ) ዕያሉ ሢያሥረሽኑ የነበሩ። አሣግተውም ወደ ሦማሌ አሥወሥደው አፈር ዕሥኪበሉ አሠርተዋቸው ከርመው ከአሥራ አምሥት አመታት በሕዋላ መለሥ ዜናዊና አሽከሮቹ ፊት ረሽነዋቸዋል። ይሔንን በሥደት ሠሦማሌ ውሥጥ የነበሩና የደረግ ደደቦችና የሸርሙጣዋ ሕወሐት አመራሮች በደንብ ያውቃሉ።