ሀኪም ወርቅነህ እሸቱ | ታሪክን ወደኋላ | ክፍል አንድ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 24 ส.ค. 2024
  • #ethiopia #hakimworkineh #charlesmartin
    Sound track #2bstudio
    Hakim Workneh returned to Ethiopia towards the end of 1908, serving as the medical officer to the British legation at Addis Ababa. Upon his return, he found the elderly emperor in poor health, and "attended to by competing doctors who reflected the rival interests of their legations." Following the dismissal of the German physician, Dr. Zintgraff, who had been accused of attempting to poison the Emperor, Hakim Workneh became Menelik's attending physician at the request of the monarch August 1909, and remained in his service until a year before Menelik's death in 1913

ความคิดเห็น • 7

  • @yonasgebremedhin3476
    @yonasgebremedhin3476 8 หลายเดือนก่อน

    That is good

  • @fishatsiontadesse1868
    @fishatsiontadesse1868 2 หลายเดือนก่อน

    እግዚአብሔር ይስጥል ስንት ጀግናያላት አገር እንዲህ ግሩን ታሪክ እንደሰማ ስላደረጋችሁን ምላው የፕሮግራሚ አቅራቢዋች ከልብ እናመስግናለን

  • @kalkidan745
    @kalkidan745 3 หลายเดือนก่อน

    እናመሰግናለን🙏

  • @zkariyaseawel2306
    @zkariyaseawel2306 14 วันที่ผ่านมา +1

    አዛዥ ሐኪም ወርቅነህ እሸቱ በ1903 ከወ/ሮ ቀፀላወርቅ ቱሉ ጋር ጋብቻ የመሠረቱ ሲሆን አብዛኛው ሰው የሚያውቀው ስለ አዛዥ ሐኪም ወርቅነህ ሲሆን ነገር ግን ስለ ባለቤታቸው ወ/ሮ ቀፀላ ቱሉ ያልተነገረ ታሪክ አለ የወ/ሮ ቀፀላ ቱሉ አያታቸው ፊትአውራሪ ጂማ ዳጬ ይባላሉ። የጎበና ዳጬ ታናሽ ወንድም ናቸው ጎበና ዳጬ ደግሞ የአፄ ሚኒሊክ የጦር አዛዥ ነበሩ ነገር ግን በአድዋ ጦርነት ወቅት ጎበና ዳጬ በሕይወት ስላልነበሩ ታናሽ ወንድማቸው ማለትም ጂማ ዳጬ በአድዋ ጦርነት ለሀገሩ ዘምቷል። ከአድዋ ድል ቡኃላም የፊትአውራሪነት መዕረግ ያገኘ ሲሆን ቡኃላም አፄ ሚኒሊክ አዲስ አበባ ሲመለሱ ጦሩን ለመሩ አርበኞችና ጀግኖች ቦታ ሲያከፋፍሉ ለፊት አውራሪ ጂማ ዳጬ ሾላ ገበያን አከባቢ : የካ ሚካኤልን አከባቢ : ለም ሆቴል አከባቢ : መገናኛን አከባቢ ሊሰጧቸው ችሏል። እንግዲህ ወ/ሮ ቀፀላ ቱሉ የእኚህ አርበኛ የልጅ ልጅ ናቸው። እናም በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያዋ በነርሲንግ ዲፕሎማ ያገኙ ሴት ናቸው በተለይ ሾላ ገበያ አከባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ብዙ ሕዝብ ግብር በማብላት በማስተማር ሰዎች አብሯቸው እንዲኖሩ በማስጠጋት ይታወቃሉ። ከአዛዥ ሐኪም ወርቅነህ እሸቱ ጋር ትዳር መስርተው አምስት ወንድ እና ስምንት ሴቶች ልጆችን አፍርተዋል። ከልጆቻቸው መካከል አብዛኛዎቹ በጣም ታዋቂ ናቸው። እነሱም:-