“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26..what about this !? bizu gize miteyikut tiyake new ..ene be geta negn gn le guwadegnoche melis feligalehu ..God bless u
yetesasate timihirt atastemir sew kemote bohala hiyaw new ante e.r n yemitanegagirew bemenfes new weyis be siga new? bemenfes new silezi kidusanim be menfes new mimalidut eshi siga berasu fitsum adelem e/r n lemalemen besiga bicha mehon alebih eyalk new atisasat
በጉብዝናህ ወራት እግዚአብሔርን አስብ እንደሚለው ጊዜ አላባከንክም ዘመንህ በቤቱ ይለቅ
ምርጥ አገላለጽ ነው።እግዝአብሔር ይባርክህ። ዘመንህ በቤቱ ይለቅ።
ወንድሜ በጣም የተሳሳተ ትምህርት እያስተማርህ ነው ያለኸው።
የመጀመሪያው ስህተትህ ቅዱሳን ከሙቱ በኃላ አያማልዱም ያልከው ነው።
ራዕይ 6፥9-10 ለይ
ራእይ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
"⁹ አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ።
¹⁰ በታላቅ ድምፅም እየጮኹ፦ ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ፥ እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም? አሉ።"
ይላል
እና እነዚህ ሰዎች እኮ ከሞቱ በኃላ ወደ እግዚአብሔር እየጸለዩ እስከመቼ አትፈርድም እያሉ ሲማልዱ ታገኛቸዋለህ። እንደውም እዚህ ጥቅስ ላይ ክፉ በሚያደርጉት ሰዎች ላይ እየጸለዩባቸው ነው። ክፉ በሚያደርጉት ላይ ከጸለዩባቸው? አንዴ መልካም አንዴ ክፉ ለምናደርግ ለኛ ማራቸው ብለው አይጸልዩምን???
ሌላው ደግሞ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ተራራ ላይ ብርሃነ መለኮቱን በገለጸበት ጊዜ ሙሴ እና ኤልያስ ሲያነጋግሩት ታይቷል።
ሙሴ ሞቷል፤ ኤልያስ ግን አልሞተም፤ ዘዳግም 34፥11/ 2ኛ ነገስት 2፥11
ስለዚህ ኤሊያስ ስላልሞተ በኤልያስ አማልጅነት ታምናላችሁ ማለት ነው?
ደግሞ ጸሎት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ማለት ነው። ሙሴን ሞት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ካልከለከለው እንዴት ምልጃን ይከለክለዋል???🤔
ኤልሳዕም ከሞተ በኃላ የኤልሳዕ አጥንት የሞተ ሰው እኮ አስነስቷል።
- 2ኛ ነገሥት 13፥21
“ሰዎችም አንድ ሰው ሲቀብሩ አደጋ ጣዮችን አዩ፥ ሬሳውንም በኤልሳዕ መቃብር ጣሉት፤ የኤልሳዕንም አጥንት በነካ ጊዜ ሰውዮው ድኖ በእግሩ ቆመ።”
- 2ኛ ነገሥት 13፥21
ታድያ እንዴት ሞት ምልጃን ይከለክላል ትላለህ???
ሞት ማለት እኮ የነፍስ ከስጋ መለየት ነው እንጂ ጨርሶ መጥፋት ማለት እኮ አይደለም። ሀዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም በመልክቱ ... ልሄድ ከክርስቶስም ጋር ልኖር እናፍቃለሁ ይላል ... ፊልጵስዩስ 1፥23
ስለዚህ ሞት ለክርስቲያኖች ወደ ክርስቶስ የምንሄድበት መንገድ ነው እንጂ ሌላ የተለየ ነገር አይደለም።
ሰለራሳቸው እንጂ ሰለእኛ ማለዱ እንዴ ?
ያወዛገበኝን ሃሳስ መፅሀፍ ቅዱስን መሠረት አድርጎ አብራርቶልኛል። ተባረክ።
እግዚአብሔረ ከማያልቀው በረከት ይባረክህ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በጣም የሚገርም አገላለፅ ነው ተጠቅሜያለሁ ተባረክ
አሜን አሜን አሜን አሜን ተባረክልኝ ወንድሜ ጸጋውን በእጥፍ ይጨምርልህ ተከናወን 🙌🙌🙌🙌🙌
ድንቅ እግዚአብሔር ይባረክክ ተባረክ ፀጋዉን ያብዛልህ
ኡኡኡኡኡኡኡኡ ተባረክ ኡኡኡኡኡኡ የልቤን ደረስኩበት ❤❤❤❤❤
ተባረክ እግዚአብሔር ይባርክህ ኢዩ ወንድምነት ፀጋዉ ይጨመርልህ
በጣም ጎበዝነህ ተባረክ ሌላም ቪዲዮ ስራልን ተባረክ
“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤”
- ዮሐንስ 16፥26..what about this !? bizu gize miteyikut tiyake new ..ene be geta negn gn le guwadegnoche melis feligalehu ..God bless u
ቀጥሎ ያለው ቁጥር መልስ ነው
God bless you❤
ወንድሜ ተባረክልኝ እወድሀለው ምርጥ ምላሽ ነው ተባረክ❤❤❤❤❤
ተባረክ ። የቀረ ገለጻ ቢኖር የእኛ መማለድ እንደ ክርስቶስ ደማችንን አፍስሰን ነፍሳችንን ሰጥተን ሞተን ሳይሆን በእርሱ ሞትና ትንሳኤ ላይ የተመሰረተ መሆኑን ክርስቶስን እያሳየን ነው የምናማልደው።
May God bless your future and your blessed service!
Kexelebet... yehem agelgelot newena ❤❤❤❤❤
ታባርካሃል
Amen amen tebareki❤️
ጌታ ዘመንህ ይባርክ
ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክ እዩዬ ዩቱብህን ስፈልገዉ አገኛዉ ጌታ ይመሰጋን ኑርልን ብርክ በል ሼር አድርጉ ቅዱሳን እኔ ብዙ ተጣቅሜበታለዉ እኛ የተጣቅማነዉን ለልሎች ሼር ማራግ ነዉ ተባራኩ
ተባረክ,በርታ
እግዚአብሔር ይባረክ
ጌታ ይባርክህ
የረዳህ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ
ተባረክ
ተባረክ❤❤❤
አቦ ጌታ ይባርክህ
ተባርክልኝ👏
GOD BLESS YOU
Amen Amen tebareki welcome
ተባራክልኝ ወንድሜ ፀገው ይብዘልህ::
ጸጋ ይብዛልህ
የተባረክ🙏
ተባረክልኝ❤❤❤❤❤
May God bless you Again and again.........
ያስተማርከው ትምህርት በጣም ዴስ የምል ነው ።ጌታ ይባረክህ።
አንድ ጥያቄ የሆነብኝ ት/ት ዘካረያስ 1:12 ያለው መልዕክት ስለ መላዕክት አማላጅነት ነው ወይ?
ኤሬ ተባሬክ
በይቱብ ጌና መከታተለ ነው ከዝህ ጀምሮ ነው መማር ምጀመርው🙏✍️📖
የጌታ የኢዬሱስ ክርስቶስ እናት ድንግል ማርያም ታማልዳለች❤❤❤❤❤
እንዴት?
@@mimmimi6820 ማለት ጥያቄው አልገባኝም
አለመግባቱማ ነው ያስቸረን ቢገባሽማ
😃😃😃
1 tikis eski kuch mariam amalaj nat yemil
God bless you brother!!
Geta yiberk🙏
E/r zemenihin yibariki tebarek
God bless you ❤❤❤
Waw. Eyu. Bebzu. Tebarek🙏🙏🙏🙏❤️❤️❤️❤️❤️❤️👍👍👍👍👍👍
Shalom shalom 💗💗👌👌
Wendema enamesegenalen
Wooow
ይሄ ምን ይላል ????
“ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።”
ፊልጵስዩስ 4፥6
Tebarek
🙏🙏🙏
Tsegawn yabzalh wendme
tsegawn yabzalh wendme
ባገኝክ ደስ ይለኛል ብዙ ጥያቄ አለኝ
ማነው አማላጃችን ?
መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል
መካከለኛ የሆነ መካከለኛ የመሆን ስልጣን የተሰጠው የተመረጠ ጌታን ኢየሱስ ክርሰቶስ ብቻ ነው ፡፡ ክርስቶስ እንዴት ሊያማልድልን ይችላል ?
ጌታ ኢየሱስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ነው
1/ አምላክ ነው
የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
2/ ሰው ስለሆነ ነው ፡፡
አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤1ኛ ጢሞ 2፡5
3/ ሰው በመሆኑ የዘላለም ሊቀ ካህናት ነው፡፡ ዕብ 5፡1 ሊቀ ካህናት ሁሉ ስለ ኃጢአት መባንና መስዋዕትን ሊያቀርብ ከሰው ተመርጦ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ ስለ ሰው ይሾማልና፤ዕብ 5፡1 እንደዚህም በሌላ ስፍራ ደግሞ፦ አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል።ዕብ 5፡6
እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ዕብ 7፡23-24
ሊቀ ካህናት ስለ ሆነ ሰውን ወክሎ ስለ ሰው ሁሉ በአብ ፊት ያማልዳል የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።ሮሜ 8፡34
ያማልዳል ማለት በኃጢአተኛው ሰውና በአምላክ መካከለኛ ሆኖ ያስታርቃል፡፡አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤1ኛ ጢሞ 2፡5
ያማልዳል ማለት ስለ ስው ሁሉ ኃጢአት በአብ ፊት ሰውን ወክሎ ይታያል ማለት ነው ፡፡ ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ። ዕብ 9፡10 ያማልዳል ማለት ስለ እኛ በአብ ፊት ጠበቃ ነው ማለት ነው ፡፡ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።1ኛ ዮሐ 2፡-2
ለምን ያማልድልናል?
ከኃጢአት ሊያድነን ነው
ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።ዕብ 7፡25
የማመማለድ ስልጣን ያለው ማነው ? ማንም መካከለኛ የመሆን ስልጣን የለውም ከክርስቶስ ውጪ፡፡ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።ዮሐ 14፡6 ማንም ያክርስቶስ አማላጅነት በቀር ወደ አብ መቅረብ እንደማይችል ጌታ ኢየሱስ እራሱ ተናግሯል፡፡
እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ወደ በጎች በረት በበሩ የማይገባ በሌላ መንገድ ግን የሚወጣ እርሱ ሌባ ወንበዴም ነው፤ በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው። ኢየሱስም ደግሞ አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እኔ የበጎች በር ነኝ።ዮሐ 10፡1፣2፣7
በዚያ ዘመን ከእስራኤል መንግሥት ርቃችሁ ለተስፋውም ቃል ኪዳን እንግዶች ሆናችሁ በዚህም ዓለም ተስፋን አጥታችሁ ከእግዚአብሔርም ተለይታችሁ ያለ ክርስቶስ ነበራችሁ።አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።እርሱ ሰላማችን ነውና፤ ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ በእርሱ ሁለታቸውን በአንድ አካል ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው።መጥቶም ርቃችሁ ለነበራችሁ ለእናንተ ሰላምን፥ ቀርበው ለነበሩትም ሰላምን የምስራች ብሎ ሰበከ፤ኤፌ 2፡12-17
እግዚአብሔር አብ በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቃል
ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።2ቆሮ 5፡18-19
እግዚአብሔር በልጁ በክርስቶስ ብቻ ነው ዓለምን ከራሱ ጋር የሚያስታርቀው ከዚህ ውጪ አስተምሮ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ የሆነ አፈታሪክ ነው፡፡ አፈታሪክ ደግሞ አያድንም ፡፡
በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።ኤፌ 2፡18
ከሰማይም ከወረደ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም፥ እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሰው ልጅ ነው።
ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው።
ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤ዮሐ 3፡12-20
ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
በእየሱስ አምነው የተነጠቁ ሰወች በአንድ ጊዜ
በሁሉም ስፍራ መገኘት ይችላሉ????????
በጣም አዝናለሁ አንተ በተደጋጋሚ ኢየሱስ ይቆምልናል ብለሀል መፃሀፍ ቅዱስ ግን ተቀመጠ ነው የሚለው
አማላጅ ነኝ እያልህ ነው
በትክክል አልመለስከውም!
መጽሐፍ ቅዱስ አምብብ
menfes kidusis yimalidilinal yil yele lemin ke kiristos alalajinet teleyaye?
እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ 😊 ከሀድ
ይመችሽ እኔ ምልክ ግን ነጩ ዙፋን ፍርድ ላላመኑት አደል እንዴ
ጥሩ እያስተማረክ እያልክ መሃላይ እግዚያብሔርን እና መንፈስ ቅዱስን አማላጅ ናቸዉ አልክ መቼ ነዉ እንደ እየሱስ መስቀል ላይ የተሰቀሉ አካል ካላቸው ስራቸወ እኩል ከሆነ እየሱስ ብቻ ለምን ተሰቀለ? ሚስጥሩ አብም: ወልድም: መንፈስ ቅዱስም እየሱስ ነው:: እኔና አብ አንድ ነን ይላል ::
ያልገባክ ነገር እየሱስ ምድር ላይ እያለ ፈራጅ እንደሆነ ፈርዶ አሳይቶናል በቀኝ በኩል የተሰቀለውን ሽፍታ ዛሬ ከኔ ጋር በገነት ታሳልፋለክ አለው አማላጅ ቢሆን ይጽልይለት ነበር ግን ለእድለኛው ሰው ፈርዶ አሳየን ።መጽሀፍ ቅዱስ ይገባል አልመሰለኝም እንዲገባክ መጀመሪያ በእየሱስ (በእግዚህአብሄር) እመን ።
koy kiiristos amalaj new kalk ante sititseliy astarkegn new bileh mititseliy weyis yikirbelegn new mitilew?
ቆይ ክርስቶስ ለምኖ ነው ወይስ ራሱን መስዋይት አድርጎ ነው ያስታረቀን?
አባቱ ሳይንስ ኣይደለም እኮ
ከዝንብ ……ማር አይጠበቅም!!!
አንተ ወጣት ጌታ ያብዛልህ
ዳር ዳር ነው!
yetesasate timihirt atastemir sew kemote bohala hiyaw new ante e.r n yemitanegagirew bemenfes new weyis be siga new? bemenfes new silezi kidusanim be menfes new mimalidut eshi siga berasu fitsum adelem e/r n lemalemen besiga bicha mehon alebih eyalk new atisasat
timiriti ejigi tiru nw egr yiberkihi nagar gini yenacu zufan yalikoti esun arimati mikinatum bakiristos yamanut banacu zufan firidi ayitebakibachawu kafiridi baeyesus siladanu....
ይህ አገላለፅ አን አንተ ብቻ በገባክ ልክ ነው ነገርግን አስተምህሮህ በፍፁም ስህተት ነው!!!!! የምእራብዊያን አስተምሮ ነው። ክርስቶስ እየሱም ፍፁም አምላክ ነው እሱ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም እብራዊያን 7:25 አንድ ጊዜ በደሙ መስዋእትነት የምልጃን ስራ ፈፅሞታል ዛሬ እሱ ክብር ለስሙ ይሁንና ፍፁም አምላክ ነው። እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ ሎቱ ስብሐት!!!! 2ኛ ጢሞቲዎስ 2:5 ማንበብ ብቻ በቂ ነው
አብርሃም አማላጅ ነው🤔🤔🤔
መናፍቅ እዉነቱን እወቁ ድርቅና አያጸድቅም
ምንፍቅና የተጻፈውን ትተው ያልተጻፈውን ነው ብሎ መንገልጀጅ ነው እንጂ.....ከሁሉ በላይ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገር።
ዓይነ ጥላህ ሲገፈፍልህ ወደ እውነት ትመለሳለህ፡፡ ራስህን ብቻ ከምታዳምጥ ሌሎች ቻናሎችንም ጎብኝ "ቴቄል" የሚባለውን ቻናል ቼክ አድርግ፡፡ ልብ ካለህ ከነሱ ጋር ተወያይ፡፡
በትክክል እሱን ልጅ በጣም ነዉ የሚፈሩት አቡ ጎበዝ ልጅ ነዉ ልኩን ነዉ የሚነግረዉ
ልብ ካለህ ምናምን ... ሲጀመር አቡ እውነት መናገር ሳይሆን እውነትን ድርቅ ብሎ የማጣመም ብቃት ነው ያለው።
ይልቅ ምክር ቢጤ ጣል ላድርግልህ/ሽ፣
አቡ ወይም ሌሎች ሰዎች ሊያምኑልን አይችሉም ስለዚህ የምናምነውን እራሳችን ለራሳችን እንወቅ። ምናልባት የመፅሃፍ ቅዱስ አስተማሪዎቻችን ጥሩ የእምነት መንገድ ሊቀይሱልን ይችላሉ እንጂ በተዓምር አያምኑልንም።
እምነት የግል ነው🥰🙏
@@abenezeraragaw4405 ክርስቶስ አምላክ እና አዳኝ መሆኑን ከማመን የሚበልጥ ሌላ እምነት የለም፡፡ ክርስቶስን ከዳኝነት ከአምላክነት አውርዶ "አማላጅ" ማድረግ እብደት ነው፡፡
@@tewodrosberi7633 ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን አምላክና ብቸኛ አዳኝ አድርጎ ከማመን የበለጠ እምነት የለም 101% እስማማለሁ።
ግን ለምንድን ነው ሰው ሆኖ ስጋን ለብሶ የመጣው? ለምንድን ነው። የተሰቀለው የተሰዋው? እነዚህ ክስተቶች ምንድን ናቸው?
ሀሀሀ ጴንጤ ቅዱሳንን አማላጅ ነው ማለት ጀመራችሁ ። የገ ደግሞ ምን ትቀባጥሩ ይሆን
የሞተላችሁ ኢየሱስ ጌታ እንጂ የሞቱ ቅዱሳኖች በሞታቸው እንዲማልድላችሁ አይችልም ከሞት የተነሳው አማላጃችን ከራሱጋ አስታርቆናል
@@elisabethtadesse5637😂😂😂ነገ ደሞ ምን ይዛችሁ 😂………
ተባረክ
ተባረክ
ተባረክ
God Bless, በጣም በቀላል የማስተማር ፀጋ አለህ ቀጥልበት እከታተላለሁ ስለ ካህን ያብራራኸው በጣም በሚገርም ሁኔታ በቀላል አማርኛ።ተባረክ