"ከ50ሺህ ብር በላይ ካሽ የማንሰጠው ስለሌለን ሳይሆን አትስጡ ስለተባልን ነው" |ነፃ ሃሳብ - ክፍል 1
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 26 ก.ค. 2024
- Join this channel to get access to perks:
/ @addiswalta
"ከ50ሺህ ብር በላይ ካሽ የማንሰጠው ስለሌለን ሳይሆን አትስጡ ስለተባልን ነው" - ክፍል 1
#Addiswalta #Ethiopia #News #ነፃ_ሃሳብ
Addis Walta Instagram: addiswalta?...
Addis walta FM 105.3 youtube : / @addiswaltafm105.3
Entertainment youtube: / @addiswaltaentertainment
Afaan Oromoo youtube: / @awafaanoromoo
Tigrigna youtube: / @awtigrigna
TH-cam Main channel: / @addiswalta
AW English : / @awenglish1
Facebook: / wmccwaltamediaandcommu...
Twitter: / walta_info
FM: Walta FM 105.3
Website: waltainfo.com
Telegram: t.me/WALTATVEth
Arabic Facebook: تلفزيون والتا بالعربي Walta TV Arabic
AW English Facebook : / 100068007437624
#WaltaTV #addiswalta
እውቀት፣ ብስለት፣ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ያላቸው አርአያ የሆኑ መሪ ናቸዉ። ክቡር ፕሬዝዳንት እናመሰግናለን።
በጣም ደስ የሚል ቃለ መጠይቅ እና መልስ ነው። የባንካችን ፕሬዝዳንት ባንኩን ወክለው ባንኩን መስለው ስለቀረቡ በጣም ነው ደስ ያለኝ። ግን ጋዜጠኛ ስሜነህ ብሩን ስለወሰዱ ሰዎች ትንሽ ጥብቅና የቆመ በሚመስል መልኩ የተከራከረው ነገር ሀገርን ድጋሜ ስረቁ የሚመስል ነው የመስለው። በአጠቃላይ ግን ደስ ይል ነበር።
ጋዜጠኛ ስሜነህ እናመሰግናለን!!! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የረዥም ጊዜ ደንበኛ ነኝ። የሰራተኞች ዲሲፒሊን ከቀን ወደ ቀን እያሽቆለቆለ አይቻለሁ። እና የሥራ ስነ ምግባር የደንበኛ አያያዝና የአለባበስ ዲሲፒሊን መሻሻል አለበት።
ሂሳብ መዝጊያ ቀን ነው እያሉ ወጭ አይፈቅዱም ይህም በደንበኞች ላይ ከፍተኛ ቅሬታ አለ ፍፁም ህገወጥነት ነው
Worun mulu yesera manager mesratu yemitawokew tiru be woru siyasmezib new inji ye bank akahed adelem
Teru hasab new neger gen ehe ye cbe bicha cheger aydelem ye hulum bankoch new neger gen ke gel bankoch 100 percent yeshalala
አሜሪካም ጥሬ ገንዘብ አይሰጡህም ያለ ቀጠሮ
@@Hkim185ምን አገባን ስለ አሜሪካ
ደሞ አሜሪካ ሁሉም ዲጂታል ክፍያ አላቸው
ጋዘጠኛው የምታነሳቸው ጥያቄዎች ጥሩ ሆነው ግን ለማብራሪያው በቂ ግዜ አትሠጥም ሀሣብ ቁርጥ ቁርጥ ታደርጋለህ። አንዳንድ ነገሮች ካልተብራሩ አይጠሩም። ሌላው ደግሞ አስቀድመህ አንብበህ የጠራ መረጃ ይዘህ መቅረብ ሲገባህ የተሣሣቱ መረጃዎችን ታነሣለህ። ይህ ቢስተካከል።
ወያኔዎችን ሲጠይቅ ምላሱን ይውጣል
ጋሼ አቤ ይሄ ሰውዬጋ መምጣት አልነበረብዎትም ባለጌ ጋዜጠኛ ንኝ ባይ
Y cbe seragegna comment
Zm bel degmo ehin gazitegna yemenager moralu yelachihun
ዝበል ቀውስ. አንዴ መንግስት አምባገነን ሆነ አንዴ ተወቀሰ? ይሄ ትክክለኛ ጋዜተኝነት ነው ጅል
@@mimiasemu777ዋ ስምሽን ጥቀሺ እስኪ ከች ይልለሻል ።ያኔ አንቺም መልሽ ትሰጭያለሽ።
This guy is so humble and good leader. Thank you for your service..
Don't judge a guy by the interview that he gave.
ስለ ብድር ያሉችሁት
ስለ እውነት አሰራራችሁ እጅግ ውስብስብ እታችኛው ማህበረሰብን ያላገናዘበ ሁሉንም ሰው ወይም ተበዳሪ ልክ ሚልየነር እና ቢልየነር ከሆኑ ሰዎች ጋር ተመሳሳይ ስለምታዩ የተበዳሪው መጠን እጅግ አነስተኛ ነው ብዚህም መሰረት በ አንድ አገር አነስተኛ ተበዳሪ ህብረተሰብ ካለ በዛው ልክ ብዙ ድሀ እና የድሀ ድሀ ህብረተሰብ መፈጠሩ የማይቀር ነው ስለሆነም
ብድሩን ልቀቁትና ሰው ከተቀጣሪነት በማውጣር ሰዎች የራሳቸውን የ ግል ስራ በመስራት ስራ ፈጣሪ ማበራታት ያስፈልጋል።
ሰራተኛው ቁርስ በልቶ ምሳ መድገም አየከበደው በኑሮ ዉድነት እየተሰቃየ ነው!
አንበሳ የወንክ ሰዉ ነክ ጀግና እዳንተ አይነት ሰዉ ይብዛልን ሰዉዬ ቦታዉ አይገባዉም ሁሉምናቸዉ ዞሮናቸዉ
Semeneh,Please keep listening to the respondent until finishes his speech. Do not interrupt.
We are attentively following the respondent intellectuality in this interview
አቶ አብዲሣ በትክክል የህዝብ ንብረት ገንዘብ ያለአግባብ። በባንኩ አሠራር እና መዋቅር እየሰሩ ያሉ ናቸው ሁላችንም የዚህ ባንክ ተጠቃሜ እንደመሆናችን ሁሉ። አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ችግሮች ቢኖሩም እኝህ ግለሠብ ባላቸው የቆየ የሥራ ልምድ እና እውቀት። እያገለገሉ ናቸው እንብዛም ከተወዘፈ ችግር በሰተቀር የገጠማቸው ነገር የለም በቅርብ ግዜም በተደረገ የባንኩ ዘረፋ በበኩላቸው የህዝብን ሀብት ንብረትን ለማሥመለሥ። ከሚጠበቀው በላይ ተንቀሣቅሠዋል መመሥገን አለባቸው። ወደፌት ግን። የባንክ ስራ አሠራር በኢንተርናሽናል ህግ መሆን እና የከበደን ገንዘብ አየለ መውሠድ እንደሌለበት የጠነከረ ሥራ መሠራት አለበት የባንክ ቤት ሠራተኞች በሌላ አለም ሥንመለከት በጣም በስራ የቆዩ አገልግሎት ያላቸው ናቸው እነሡን በጡረታ ለማሶጣት ሌሎች በሥራቸው ወጣቶች የባንኩን አሠራር እንዲለምዱ ይደረጋል እና ባንክ አሰራር ለማንም አይሰጥም
Very intelligent manager/bak president.. very thoughtful and kind ….the interviewer needs to slow down
ባአኩም ጠቅላዩም የዚህ የእገታአ ድርጊት ተሳታፊናቸው ዱርየናቸው እግዚአብሄር ይቀጣቸዋአን ግዜደጉ ወድቀው እናያለን
I like this guy. He knows his job very well.
አቶ አቤ ሳኖ በሳልና ረጋ ያሉ ሰው ናቸው
be rasachew sayhon betizaz misera puppet new "ከ50ሺህ ብር በላይ ካሽ የማንሰጠው ስለሌለን ሳይሆን አትስጡ ስለተባልን ነው" |ነፃ ሃሳብ - ክፍል 1 kkkk
The one and the Only transformational leader & President in the Banking industry i have ever seen. I am pleased to work & engage under Your supervision & leadership. Stay doing great our hero! Proud🙏🙏🙏
😂😂😂 leba hula
Ashkabach
አታሽቋልጥ 😂😂😂ባንተ እና በጓደኞችህ ምክንያት መሰለኝ የተዘረፈው።ሲሆን ደንበኛን አስደስትህ ስራህን ተወጣ እዚህ ብታሽቋልጥ አሽቋላጭ እንጂ ጎበዝ የሚልህ የለም
your email?
😂😂😂😂😂😂
I proud of your response Mr.presidant
ሰው ላይ በደንብ ይሰራ በእውነት ሰውላይ ካልተሰራና እርምጃ ካልተወሰደ በጣም ችግርውስጥ እንወድቃለን
ሰሜነህ ባያፈርስ ለሚያቁህ ብቻ ጀግና ነህ!
እንድት የሀገሪቱን ትልቅ ተቋም ቃለ መጠየቂ ለማድረግ ከ ደንበኞቹ ብቻ ሪቪው ትወስዳለህ?? የባንኩ ስቴክ ሆለደሮቹስ?? የባንኩ ሰራተኞችስ?? እነሱስ ጋ ምን ሀሳብ እንዳለ ለምን አላነጋገርህ? ለምን አለጠየቅም? ለዚ ቃለመጠየቅ ከ ሶሻል ሚዲያ ብቻ መረጃ እንዳገኘህ ያሳብቃል ። የሰራተኞችን እና የስቴክ ሆለደሮችን ሀሳብ በቃለመጠይቅ ለማንሸራሸር በድጋሜ ፕሮግራም እንደሰራልን እንጠይቅሀለን?
ኧረ ሀሳብ አስጨርስ እንስማበት😢
ለምሳሌ የኔ አክዉንት ወለድ ያለዎም ነገር charge አየተደረገኩ ነው። ሰሜነህ መጠየቅ ነበረብህ።
Gazetegnaw tebeltuwal...
Smart president
ሰካራም ቆርቆሮ ሰው ነው ጋዜጣኛ ነኝ ባይው፣ የጠየቀውን ጥያቄ ተመልሶልኛል ብሎ እንግዳወን ያቋርጣል፣ አድማጭ ደግሞ የ ሀሳብ ፊሰት በደንብ አድምጦ መስማት ይፈለጋል፣ የስብዕና ቸገር አለበት ጠያቂው
መልካም ተግባር እየፈፀሙ ናቸው ።ኦቦ አቤ ጠንካራ መሪ ናቸው ።
ክቡር ጠቅላዬ ዘራፊያችንና ነፍሰገዳያችን እንደው እርሶን የመሰለ ጥርብ መሀይም በማግኘታችን እኔም ሆንኩ እዚህ የተጋበዝነው ወደል ሆድ አደሮች ሳናደንቆ ማለፍ ማለት የተጠራንበትን ዎንኛ አላማ መዘንጋት ይሆናል እንደው መቼም ለእርሶ ስለባንክ ዘረፋ መናገር ለቀባሪው እንደማርዳት ነውና ምክንያቱም በጠራራ ፅሀይ ከ21 በላይ ባንክ ዘርፈው ይሄው ማንም ለፍርድ ሳያቀርቦት በቅርቡ ደግሞ ከ4ቢሌዬን ብር በላይ የደሀውን ብር ጭርግድ አርገው በልተው ይሄው ጨዎ መስለው ጢሞትን ተላጭተው ከረባቶን አስረው ወጧ እንዳማረላት ዝንዬ ሽር ጉድ እያሉ ፖርክና ከአንድ ሚሌዬን በላይ የአዲስ አበቤን ዙርያ ህዝብ አፈናቅለው እርጉዝና ህፃናትን አካለ ስንኩላንን ሳይቀር ሜዳ ላይ ወርውረው እነዛ 17 የደንቢዶሎ ዬንቨርስቲ ሴቶች ተማሪውችን ደብዛቸውን አጥፍተው ሰይጣንን ባስናቀ ጭክኔዎ ህዝቡን በረሀብ ገለው የገነቡትን የግፍ ህንፃ በደሀው ደም በተጨማለቀ እጆት እየጨበጡ እኛን ለማማመልና ጥሩ እርገን በዘላበዱ ቁጥር እንድናጨበጭብሎት ከስብሰባው በፊት አስጎበኙን እንደው በሞቴ ሰሞኑን እንዴት አድርገው ንግድ ባንክን ዘረፉት ደሞስ ለምን በምስኪን ተማሪዎች ላይ ማሳበብ ፈለጉ መቼም ዘርፈው አይጠረቁም ከአራተኛ ክፍል ወተው ዶክትሬትን የሞጨለፉ ደፋር በሻሻ መሆኖትን ድፍን የኢትዬጵያ ህዝብ ግን ደግነቱ ማጅራት መቺ ም ወሮበላም መሆኖትን ጠንቅቆ ያቃል መቼም እደለምዱት በቅርቡ ከቢራ አይኑ ጁላና ብር እንጡ ነጋ ጋር ሆነው እጠር ያለች ደኩመንተሪ እንደሚያሳዬን ተስፋ እደርጋለው ብዙ ሰው ስላለ ጊዜ ሳልፈጅ የመጨረሻ ጥያቄዬን ላቅርብሎት አሁን ወደዱም ጠሉ ፋኖ እዲስ አበባ በጀግናው ፋኖ ሽለቃ ናሁሰናይ መሪነትና መስዎእትነት እደጃፎ ስር መግባቱን አይተው ተንበጫብጨዎል አሁን የትኛውን ሀገር መረጡ መቼም ዝንቧቤን መንጌ ስለያዘው እዛ አይሄዱም ዱባይም ብዙ አበሻ ስላለ ማምለጥ አይችሉም አሁን የሌባና ነፍሰገዳይ ተባባሪዎ ና መንፈሳዊ ዘፋኝዎ ዝንዬ ቀሚስ ውስጥ ካልሆነ የትም አባክ አታመልጥም አንት ወራዳ ሰላቶ የግብረሰዶማውያን አለቃ ጉድህ ፈልቷል የምትመካበትን ጄኔራል ቅንድቡን ላጭተው ወደማይመለስበት ተሸኝቷል በል አንት ሌባ ወስላታ በግዜ እጅህን ስጥ:
🤔 ምንድነው የምታወራው አንተ ዶቆሮ? ቀስ በልና ኢቺን ደብዳቤህን ይዘህ እዛ የመንደር እድር ቤት አንብባትና በአረቄ አወራርዳት እሺ?🤔
Kkkkkkk Aweqehe Motehal Zerafi Agach Leba Gedaye Wenbede Hula Yaw Enede Wesha Eresa Meda Teqeratalehe Teriorist
ምን ትዘባርቃለህ ፖለቲካህን ሌላ ብዙመድረክ አሉልህ ይሄ የኢኮኖሚ ፖለቲካነው ጭንቅላት ያሥፈልገዋል
አቶ አቤ በትክክል ነው የገለጹት እናመሰግናለን🙏🙏🙏
Great leadership from president Abe Sano
😅😅😅
በዚህ ልክ እራስን ከፍ ከፍ ማድረግ የኢትዮጵያዊያን ባህል አይደለም። እኔ አውቃለሁ ህብረተሰቡ አያውቅም ማለት ምን ማለት ነው? ባንኩ ችግር ስለገጠመው ባንኩን ከችግር ለማውጣት እኔ ተጠራሁ አልክ። ንግድ ባንክ እንደ ብልፅግና ዘመን ተበላሽቶ ያውቃል እንዴ?
እንዴት ነው በ7 አመት የሥራ ልምድ እድሜያቸውም 30 አመት ሳይሞላ የንግድ ባንክ ፕሬዘዳንት መሆን የቻሉት። ብቻውን ፕሮግራም ቢሠራቡት አሪፍ ነበር።
እንግዶችን. ማቁዋረጥን ሙያ አርጎ ይዞታል።
ጥሩ አድርጓል አለዝያማ ዝም ብለው ይበጠረቃሉ። እንደዚህ ካደረጋቸው ግን እያሰቡ ያወራሉ።
I'm Proud to be a part of #CBE 💜💜💜💜💜💜💜💜💜💜💜
wow my President 💪👍🤛
ሌላው ዝባዝንኬ እንዳለ ሆኖ ዴይሊ ሊሚት የትም ቦታ ያለ አሰራር ነው። እኔ እዚህ አገር ለምሳሌ እለታዊ የሚፈቀድልኝ 2ሺህ ዶላር ነው። ምንም አዲስ ነገር የለም።
ድንቅ ጠያቂ🙏
Semi endemneh programeh betam arif new ebakeh ye Ethiopia Shipping & Logistics services Yebs transprt fetshiln betam telke corabshen ale
በእርግጥ ሰውየው የተረጋጉና ሙያውን በደንብ የሚያውቁት ይመስላል።
የሠራተኞቹ ባህርይ ከዐመት ዐመት እየተቀየረና የስልቹነት ባህርይ በግልፅ እየታየ ነው::
ሁሌም ለምትጠይቀው ጠንካራ ጥያቄ ትደነቃለህ
ከወለድ ነፃ ለምንድነው ሚቆርጥብን ስላስቀመጥን ብቻ ነው
ከወለድ ነፃ የሚጠቀሙ ወጭ ሲያደርግ ለምን ይቆረጣሉ እኔ እየተቆረጥኩ ነዉ
ሒሳብህ ሙዳራባ ከሆነ የትርፍ ተካፋይ ስለሆንክ ሊቆረጥብህ ግድ ነው ነገር ግን ዋድያ ከሆነ አይቆርጥም።
እየተቆረጥሁ ነዉ🤣🤣🤣
Sime በዛው በነካ እጅህ ስለ ወሩ መጫረሻ (closing) ብለው ብር ሚከለክሉበትን ምክንያት ብጠይቅልን
የምር ግልጽ እና ሃቀኝነት የተሞላበትን መረጃ እየነገሩን እንደሆነ የፕሬዝዳንቱ ፊት ላይ የሚነበበው ጨዋነት የተሞላበት አመላለስ በራሱ አስረጂ ነው። አብረወት የመስራትን እድል ያገኙ ሰራተኞች የምር ታድለዋል።
አክባሪወት ነኝ አቶ አቤ ሳኖ
ሰላም ለሐገራችን ይሁንልን
Gazetegnawu gin bedemb yemadamet chigr alebet lemawurat mewu mimokrewu, keteyeke bohala eskemchers dires mesmat alebet
ስሜነህ እውነትነው የባንኮች ሰራተኞች ናቸው ከአጋቾችጋር በመተባበር እዝቡን የሚዘርፉት
I am proud Abe Sano is my CEO
ስሜናህ ጃግነ እኮ ነህ ምርጥ ጥያቄ እውነት እውነቷን ምጣይቃው
am here bro
ጋዜጠኞው ለምን አታዳምጥም
ስሜኔህ አንደኛ ነው!
ደግ አደረክ
CBE my bank❤❤😂😂 ወዳጄ ስሜነህ ከተወሰነ አመታት በኋላ እኔም ፕረዝዳንት መሆኔ ስለማይቀር ......
ስትሆን እዳትረሳኝ እድታበድረኝ ሃሳብ የለኝም
ወደፊት የባንኩ ሥራ አስኪያጁን የሞባይል ባንኩን ቢያሻሽሉ፡ እኔ የምኖረው አሜሪካ ነው የንግድ ባንክ አካውንቴን እዚህ ሆኜ እቅጣጠር ነበር አንድ ቀን ሪሴት የሚለውን ነካሁና ተመልሼ መግባት አልቻልኩም ሪሴት ለማድረግ አኢሜሌን መጠቀም ስላልቻልኩ ይኸው 4 ወር ሆነኝ። እባካችሁ አሻሽሉ።
Only 165,000 CBE customers borrowed out of 43,000,000
That's insane...
እናአንተ ከገባችሁ ወድዚህ ሀገራችን የወደቀችው
ቀጣይ እንጠብቃለን
Who is watching with me?
ብሬን ለማውጣት አልከፍልም፣ ATMም ነፃ ነው from Same Bank
ከወለድ ነጻ አስቀማጭ የሆን ገንዘብ ወጪ ስናደርግ ለምን ይቆርጣል ፍትሀዊ አይደለም።
እኔ አስቀመጥኩት ገንዘብ እየተጠቀማችሁ እኔን የአገልግሎት በማለት ለምን ያስከፍሉኛል
ከወለድ ነፃ ተጠቃሚ ስለሆንኩ
Qurd or check account kehone yikefelal
Gin ye Adera or wadia kehone ayikefelim kehone gin branch kerbewu yanagiru
Great Man Semenehe You are Welcome
Yes! but ; should allocate time for his interviewers
Yes! but ; should allocate time for his interviewers
ከወለድ ነፃ የምናስቀምጠውን እናተ ለምትጠቀሙበት ከእኛ ትቆርጣላችሁ ይሄ አግባብ አይደለም
ከወለድ ነፃ ባንኪንግ ተጠቃሚዎች ሙድራባ ሂሳብ ቢኖራችሁ እና 70% ትሪፍ ተጠቃሚ ቢትሆኑ አሪፍ ነው ብዬ አስባለሁ። ለዝርዝሩ አቅራቢያ ወደሚገኘው የኢንባ ቅርንጫፍ ይጎበኙ።
1.የኤሌክትሮኒክስ ሲሰስተሙ የዘመነበት አሜሪካ ምሳሌ ሊሆን አይችልም።
2.ጋዜጠኛዉ እንዳነሳው ወንጀልንም ሆነ ኮራፕሽንን መከላከልም አልተቻለመ።
**ባጭሩ ይህ ገደብ በኢኮኖሚው ላይ እያደረሰ ያለውን ተፅዕኖ ያልተመለከተና የኢኮኖሚክስ አስተሳሰብ የጎደለው ነው።
Good leaderiship
Respect
Mr. President
I do like the interview, but as far as I knew, to be clear, there are countries who has ATM free cash withdrawal from your account weather from your own bank ATM or other banks, of course from your account and also you have options to use ATM machines to withdraw cash for a fee.(there is a note clearly written which ATM is free of charge withdrawal and which ATM'S charge some amount per transactions.
If you wish to withdraw from a branch it it free... You won't pay a penny.
እሺ ለምን መንገድ ላይ አግተው መታወቂያ ጠይቀው ከዛ ባንክ ደውለው ከባንኩ ሰራተኛ ሙሉ መረጃ ያገኛሉ (አጋቾቹ) ? ለምን ?
My Bank My Proud.
ትልቅ ሰው አይዋሽም ውሸት ያሳፍራል እኔ ወንድሜ ታግቶ የመን ውስጥ ብር አስገባ በዚህ አካውንት ተብሎ አካውንት ተሰጠኝ አካውንቱን ተቀብየ ከነስሙ ባንክ ሂጀ የሽፍታ አካውንት ነው ይታገድልኝ ብየ ሁኔታውን አስረዳሁኝ አድራሻ አውጡልኝ የት አካባቢ እንደሆነ ብየ ጠየኩኝ መልሳቸው ግን ለፐሰሊስ አመልክት ያለ ፍርድ ቤት ትዛዝ ማገድም አድራሻም አንሰጥም ነው የተባልኩት በጣም አሳፋሪ መልስ
I recommend scheduling an appointment to share your experience with President Abe Sano. In a similar situation, $3400 was transferred from my account here in Washington DC. I wrote a formal grievance letter to the bank President and to the Senator representing my district, which resulted in the recovery of my funds.
nice man give him the IPO
Why does RTGS transfer from your bank take several days contrary to the time limit given by NBE?
ጭራሽ ደንበኞች ከ3000 ሺ በላይ እንደይሰጥ ልሚት ተደርጎ በምንኖርበት ሰአት ደንበኞች የፈለጉትን መወሰድ ይችላሉ ይላል እኔዴ
he is capable for the post
በአሜሪካ አገርም በአንድ ቀን ከ10,000 ዶላር ካሽ አይፈቀድም::
ይመቼኛል ጥያቄህ
ምነው ይኤን ሁሉ ጥያቄ ስትጠይቅ(የእምነት ተቋሙዎት ሳይቀርህ) ሁላ ስታነሳ የኢ/ጺያ ንግድ ባንክ ዶላርን በብላክ ዎጋ(መጠን) ስለሚመነዝረው ጉዳይ ሳታነሳ ቀረህ ድንቄም ነጳ አሳብ።
በዘር የተዋቀረ ሥርዓት ምን ጊዜም ቢሆን ከዘረፋ ሌላ ምን ሊያደርግ ይችላል ።
If customer is your main target why you not give our money on around end of the month? Just to satisfied the branch saving noting eals? if so you don't know about this or pretend as you don't know?
Sewuyew eregataw betam des yelal
Des yemil personalty wow
በነገራችን ላይ የኢትዮጵያ የባንክ አሰራር የሞቴ ነው በእዉነት
" የሞቴ "ነው አረ ባክህ
ፈጣር ይንቀለዉ ንግድ ባንክ
ለኢት/ካንሠር ልቅ ባንክ የትምህርት ጥራት ማጣት ብቻ ነዉ::
የዋልታ ቲቪ አመራሮች ጋዜጠኛው ስልጠና ያስፈልገዋል ሀሳብ አያስጨርስም
የምርህን ነው? 😂😂 ደደብ
እንደኔ ጥሩ መንገድ ነዉ የሚጠቀመዉ ለአንድ ጥያቄ ዙሪያ ጥምጥም መመለስ ለለመዱ ባለስልጣናት መፍትሄ የሆነ የአጠያየቅ ዘይቤ ነዉ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለኢትዮጵያ ድሃው ህዝብ ሰራለት??
Please give him sometime
ነፃ ህዝብ በሌለበት ሀገር ነፃ ሀሳብ ማራመድ ይቻላል
Abe cool
Sew tefto?
አቤ እናምሰገናለን
1ሚሊዮን ብር በንግድ ባንክ ኑሮኝ 1.5ሚሊዮን ብር የሚያወጣ መኪና ለመግዛት እንኳን ብድር አታመቻቹም
አይ ጋሽ ሀብታሙ
ምፀትህን ብታብራራው ??
ከ 50 ሺ በላይ ለማውጣት ጉቦ ለመጠየቅ ነው።
The Journalist has no professional Ethics. He has making unnecessary interference in between and showed disrespect ion !!
14700 asalfe kesera tagegalw ataru na wede sera melsugn
ዉይይቴ ነዉር አይደለም እንግዳዉ ሲናገር አስጨርስ
አበሻ የጥያቄው ገደብ አይታወቅም። በመብት ስም ስርአት አልበኝነትን ካላለማመዳችሁን የምትሉ ጋጠወጦች እረፉ።
የመብት እና ነፃነት ማጣቀሻ የምታደርጓቸው አሜሪካ እና አውሮፓ እያንንዷ account ውስጥ የሚገባ እና የሚወጣ ገንዘብን ምንጭ እና
መዳረሻ ማወቅ አለባቸው።
Tax ያልከፈልክበት ገንዘብ account እስከማዘጋት እና በወንጀል መጠየቅ ድረስ ሊያደርስ ይችላል።
ከAccount የሚወጣ ገንዘብ ገደብ አለው፡ የኔ ነው ብለህ ዝም ብለህ ገንዘቤን አትልም።
የመንግስት ችግር እንዳለ ሆኖ፡ የመብታችን ገደብን እንወቅ።
ስርአት የሌለው አገር ሁላችንንም ያጠፋል።
ደሞ ካድሬ ብለህ ተሳደብ እንግዲህ
askemachu weyinim demoz tekebayu sew lemindinew yegid accu 100 bir maskeret yalebet???
ስሜነ ዛሬ ቀሽም ሆነሃል😂😂
Misinformation by Abe, In US you can withdraw more than $10000 and police will not ask you anything. It's just bank has a duty to report to the appropriate authorities.
lemen selam atan ????
ምን ያስቀዋል የአጋቾቹ ዘመድ ስለሆነ ነው?