Ethiopia: በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለስራ የሄዱ የአዲስ ቴቪ ጋዜጠኞች ዱላው ደርሷቸዋል፡፡

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 11 ก.ย. 2024
  • ***መባረር የማያስተምራቸው የማረሚያ ቤት አስተዳዳሪዎች**
    በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለስራ የሄዱ የአዲስ ቴቪ ጋዜጠኞች ዱላው ደርሷቸዋል፡፡ በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ቂሊንጦ እስረኛ ማቆያ ውስጥ ሐምሌ 6 ቀን 2010 ዓ.ም. ብጥብጥ ተነስቷል፡፡
    የታሳሪ ቤተሰቦች ጥየቃ ለማድረግ ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት ጀምሮ በቂሊኒጦ ቢገኙም እንዳይገቡ ተከልክለዋል፡፡ የማረሚያ ቤቱ ጠባቂዎችና አድማ በታኞች በቦታው የነበሩ ሲሆን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት በተገኙት እሰረኛ ጠያቂዎች ላይ እንዲሁም በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለስራ የሄዱ የአዲስ ቴቪ ጋዜጠኞችን ደብድበዋል፡፡

ความคิดเห็น •