ማስፈራራቱ ይቁም! "ጠ /ሚኒስትሩም አያገባውም!" የከተማ አስተዳደሩ ህገወጥ እርምጃ... Protestant Church
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 14 ต.ค. 2024
- 👉ለማንኛውም ጥቆማ በዚህ ስልክ ቁጥር ይደውሉልን ፡- 0903191990/ 0903191999
#Yegna_Tube#Yegna_Tube #Yegna_TV
#yegna_tv #yegna_tube #ethiopian_news #ethiopia_today #today_news #news #ዜና
#ethiopia
የኛ ቲቪ እናመሰግናለን ሌሎች የሚመለከታቸው ዝም ባሉበት እውነትን ለህዝብ ለማድረስ የሰራችሁትን ስራ ይበል የሚያስብል ነው።
እንገፋለን እንጂ አንወድቅም ያሳድዶናል እንጂ አንጠፋም ክብር ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሆን።አሜን
Amen
አሜን ኃይል የእግዚአብሔር ምርትና ምላውም የጌታ ነው :: ጠላት ይዋጋ እንጅ አያሽንፍም::
ስለመረጃው እናመሠግናለን። ህዝቡ ተክክለኛ መረጃ ስለሚፈልግ አሁንም ተጠናክሮ ይቀጥል።
እግዚአብሔር ይፈርድላቹሀል። ፊትህ ለቃለህወት ቤተክርስቲያን።
Wye Dr. Simone, this is TT from Dallas Tx. You were our choir leader. God bless you and your family. Good to see you on TH-cam. It is so sad what happened. May God save us all. Will Keep you & this situations in our prayers.
በጣም የሚያሣፍር አስተዳደሮች ናቸው ። የአንድን ቤተ እምነት ንብረት አውድሞ ለግለሠብ መስጠት በጣም የሚገርም ነው ።
ስለ ኩሪፍቱ ቃለ ሕይወት ዝም አንልም
ዶር በግልፅና በተብራራ አገላለፅ ከጅማሬው ጀምሮ ስለገለፅክና ሰለወደፊትም እቅድ ስላብራራ አመሰግናለው። ስለዚህ ማድረግ ያለብን እስከመጨረሻው መፀለይና መታገል አለብን።
I grew up in GEJA Kale hiwot church, and I have known Dr. Simon and entire family members, I am glad to see you after a long time.
ባልጠፋ ቦታ ለምንድነው የእምነት ቦታ ገብቶ ሰላም የሚነሱት እባካችሁ ሠላም አትንሱን!!!
እዚህ ዘመን ላይ ደረስን የአሁኑ ይባስ ሆነ ግን ባስጨነቋቸው መጠን በዙ እንደሚል ምን አልባት አማኙን ሁሉ ልዩነቱን እየተወ ክርስቶስን ማእከል በማድረግ ወደ ተሻለ ትብብርና አንድነት የማምጫ ምክንያት ይሆናልና በርቱ የፍትህ አምላክ ከእናንተ ጋር ነው
Dr በጨዋነትና በግልጽ አመጽን በማያሳይ መልኩ ስላብራራህ ጌታ ይባርክህ።
እግዚአብሄር ያያል
we thank you this media for your coverage
ወይ ሀገሬ በጉልበተኞች ተበጠበጠች.
አባቶቻችን ትልቅ ወይም ከባድ መስዋእትነት ከፍለዉ አስረከብን. እኛ ግን ሀገራችንን ለጠላት ተጋላጭ አደረግናት.
እርስ በርስ እንዳንሥማማ ሆንን. በጣም ዬሚያሳዝነኝ ዬኔ ቢጠዉ ነዉ. ዱሮ ኢትዮጵያ የምትታወቀዉ በፍቅሯ በትህትነዋ እስላሙ ከክርስትያኑ አማራዉ ከትግሬዉና ከኦሮሞዉ ተስማምቶ ዬሚኖር ህዝብ እንደሆነነ ነበር ዬሚታወቀዉ. አሁን ግን በ21 ዘመን ስልጣኔ በበዛበትና በተስፋፋበት ዘመን እርስ በርስ መጣላት!!!አለምም ታዘበን. ተዉ ወንድሞቼ/እህቶቼ ተዉ. በስልጣን ያላችሁም ቢሆን ነገን አስቡ. ጌጣቹህ እና መከታቹህ ህዝብ ነዉና.
ኢትዮጵያ ትቅደም ለዘላለም ትኑር.
ፍትህ ፍትህ ፍትህ
ፍትህ ለኩሪፍቱ ቃለ ሕይወት
መዝሙር 123:1-4 NASV
[1] በሰማይ ዙፋን ላይ የተቀመጥህ ሆይ፤ ዐይኖቼን ወደ አንተ አነሣለሁ። [2] የባሪያዎች ዐይን ወደ ጌታቸው እጅ፣ የባሪያዪቱም ዐይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሚመለከት፣ ምሕረት እስከሚያደርግልን ድረስ፣ የእኛም ዐይኖች ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለከታሉ። [3] እግዚአብሔር ሆይ፤ ንቀት በዝቶብናልና፣ ማረን፤ እባክህ ማረን። [4] ነፍሳችን የቅንጡዎች ስድብ፣ የትዕቢተኞችም ንቀት እጅግ በዝቶባታል።
በምንም ዓይነት መልኩ አባቶቻችን ያስቀመጠውን የእግዚአብሔርን ርስት አሳልፌን አንሰጥም ።ፍትህ ለኩሪፍቱ ቃለ ህይወት ቤተክርስትያን ፍትህ ።
yes
ሕግን የሚተላለፉ ሕግን የማያውቁ የአስተዳደሩ አካላት በጉልበት የሚፈጽሙት እርምጃዎች ካልቆመ እንደ ናቡቴ ቆመን የአባቶቻችን ርስት አናስደፍርም። ቢገሉን እንኩዋን የፍትህ አምላክን እንጠብቃለን!
ፍትህ ፍትህ ፍትህ ፍትህ ፍትህ ፍትህ ፍትህ ፍትህ !!!!!!!!!!!!!!!!!
ፍትህ ፍትህ ለኩርፍቱ ቃለ ሕይወት ቤ/ ክርስትያን
በኩሪፍቱ ቃለሕይወት ቤተ/ክ የሚሰራው ግፍ ይቁም አጥብቄ እቃወማለሁ!
We need justice for Kalehiwot church
Justice for Ethippian Kale Hiwote Church! Stop Violence and force!! It is a shame!!
ፍትህ ለኩሪፍቱ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን!!!!!!!
የሚገርም ነው አድብ ይግዙ በዚህ ዘመን ምን ተገኝቶ ነው አይን ያዋጣ ዘርፋ ነው ፍትህ ለቤተክርስቲያን አትዳፈሩ።
ፍትህ ለቢሾፍቱ ቃለ ህይወት ቤተ ክርስትያን!
ምን ያመጣሉ አትበሉ .... እግዚአብሔር ይመጣባቹሃል! እግዚአብሔር ይፈርዳል! እግዚአብሔር ይዋጋል!
እግዚአብሔር ይፈርዳል።
ፍትሕ ለኩሪፍቱ ቃለሐይወት ቤ/ክ !!!!!!!
ጬህ እኔም እሰማለው እመልስልሀለው
ወዳለው ወደእግዚአብሔር አምርሮ መጮህ ነው።
የመንግስት አካል የበለጠ ሕግ እና ቤተ ክርስቲያንን ቢያከብር መልካም ነው። ቤተ ከርስቲያን የብዙዎች እናት ነችና የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ቤተ ክርስቲንን በዚህ ደረጃ ባያጎሳቁል መልካም ነው።
😢😢😢😢😢😢😢
Justice Justice Justice
Justice for the respective church
አቶ ዳክተር በደርግም ሆነ በዬሀድግ ጊዜ ህዝብ እንዳሁኑ ጊዜ ዬተጉላላ አያመስለኝም. ኖሮ ይሆናል አሁን ግን እዬተሠራ ያለ ግፍ ጐላ. ህዝብን አታጉላሉ.
በጣም ትልቅ ባለ ብዙዋ ቢሔር ባለ ተራራና ቨንተረር ,ዬአባይ ባለቤት, ለምለምሚቷ ከጫፍ እስከ ጫፍ ሀገሬናት ብዬ ዬምጠራት ዉዳ ሀገሬ ነበረች. አሁን ግን.....ሆድ ይቻለዉ. እግዚአቢሔር ወደልቦናችን ይመልሰን. ሰላም ለኢትዮጵያ
ወገኖች፡ የእምነት፡ ቤቶችን፡ ወደ፡ ንግድ፡ ቤት ቡና፡ ቤት፥ ሴትኛ፡ አዳሪ፡ ማቅረቢያ፡ እንዲሆን እንዳትፈቅዱ! ነጮቹ፡ ንዋይ፡ ብለው፡ ጠፉ!!!
ሌላ ቤተእምነት ላይ እንደዚህ አይደረግም ያሉት ትክክል አይደለም:: ለመሆኑ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና መስጊዶች ሲፈርሱ የት ነበሩ ለማንኛውም ኢፍትሀዊ የሆነን ነገር ማንም ላይ ይሁን መቃወም አለብን:: እኛም እናንተ ላይ የደረሰውን እንቃወማለን:: ሁሌም ነግ በኔ ማለት አለብን::
ፍትህ ለቃለይወት።
በጣም ያማል ግን ተስፋ አንቆርጥም
ወገኖቼ ነገሩ የገባን አይመስለኝም እንዲህ የፈጠጠ ነገር ከስጋና ደም የመጣ አይመስለኝም የተበሳጨው የከተማዋ ቆሪጥ እንጂ። ስለዚህ ፍርድቤት ምናምን እያላችሁ እራሱ ጋ አቤት ማለት ትታችሁ። ጓዳችሁ ገብታችሁ በጸሎት ብታንቆራጥጡት ይሻላል።
ወዳጄ ትክክል ነህ።ፀሎት ዋነኛው የመጀመሪያው ደግሞም የመጨረሻው መሣሪያችን ነው ነገር ግን እንደ አስቴር ወደ ንጉሡ መቅረብም ይጠበቅብናል።
ፍትህ ለኩሩፍቱ ቃለ ህይወት ቤ/ር
Ethiopia 🇪🇹 wey hageree
ፍትህ ለኩሪፍቱ ቃለ ሕይወት ቤ/ክርስትያን
Justice
Currently, religious leaders and PRs are so smart, genius, and exemplary in how to bind and keep rules and laws. In contrast, those govt leaders are very poor, and not binding with laws unless hearsay while executing the laws and addressing people's interests. I thought why should learn and take courses from these resourceful persons.
ይሄ ጉዳይ አስተዳደሩን ሊያጸዳ ስለሆነ ነገር ለበጎ ይቀየራል አይዟችሁ!! ፍትህ!!ፍትህ!!
ፊትህ ለኩሪፍቱ ቃለህይወት ቤ/ክ
Let God judge this
እዚያ ያለው ህጉ በጣም ነው የሚያስቅ እና የሚገርም ነው
ፍትህ ለኩርፍቱ ቃለ ሕይወት
በአንድነት ለመቆም ድምፅ ለማሰማት ዝግጁ ነን
Extremely sad
Dear people of God, stand still in repentance and prayer.
Whosoever touchs you touches the very apple of the eye of the Father.Woe to them, they will receive the wages of their works.
This is a Jubilee, pay day.
It is very well with the righteous, they will possess their captives.
Esther 9:1 The Lord Jesus will reverse this plots.😢
አስተዳዳሪው ማንን ተማምኖ ነው? ምን እብሪተኛ ሰው እንዲ አይነት ግለሰቦች ናቸው ለሀገር ነቀርሳዎች ቦታውንስ ሊጉዛ የመጣው ምን አይነት አይምሮ ቢስ ነው!!
የፍርድ ቤትን ውሳኔ ከአልተቀበለ ምን የሚሉት ጉልበተኛ አስተዳደር ነው። በሚቻላችሁ አቅም የአስተዳዴሩ ውሳኔ እንዲቀለበስ ጥረት አድርጉ። የአንድ ስሞን ወሬ ብቻ መሆን የለበትም። በርቱ!
የሁሉም አማኝ. ጥያቄ ነው.
Churchu /Kale hiwot yene new...No one can claim it except its owner... sile Kuruftu Zim alilim.
የጃችሁን ነው ያገኛችሁት ጌታ የጸሎታችን መልስ ነው ጌታ አሁን ለአገራችን የሚመጥን መሪ ሰጠም የኤርትራ አምላክ ይባረክ ስትጨፍር እንዳልነበር ማለቀስ አቁም
Weta lebba weyanee 👎🏾👎🏾
Jesus is Lord ❤❤❤❤
ለ50 ዓመታት የቆየውን በወረዳው አስተዳዳሪ የህዝብ መዝናኛውን ለማሸጥ የተደረገ ሸፍጥ ስለከሸፈ በኮሪደር ልማት ምክንያት በሶስት ቀን አፍርሱ ከላይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጣ ነው ተብሎ አይደለም ውስጥ ያሉት የመጠጥና የምግብ ዕቃዎች የተለያዩ ዕቃዎች ራሱ በ10 አይሱዙ የማይነሱ ብዙ ዕቃዎችን ሜዳ ላይ አፍሦ አንዳንዶች የሸማቾች ሱቅ ስላለ ራሱ አልቻለውም የተቀሩት ሜዳ ላይ ፈሰው በ3 ቀናት ውስጥ አጽድተው አፈረሱት! ከ100 በላይ ሰራተኛ የነበረበት ሲሆን ኮሚቴዎች ራሳቸው ሲደወልላቸው አያነሱም! ለልማት ከሆነ ጥሩ ነው ይልማ ማንም አይቃወምም ልማቱን:: ነገር ግን የነበረውን የቀበሌ መዝናኛ ንብረት መሬት ላይ በትኖ ተለዋጭ ቦታ ሳይሰጥ ከ100 በላይ ሰራተኛ በትኖ ልማት አይታሰብም! ቢያንስ ቢያንስ ተለዋጭ ቦታ ለጊዜውም ቢሆን ይሰጣል እንጂ! ቦታው እስከ 2016 በሊዝ ተግዝቶ ካርታ ያለው ቢሆንም ማን ሊሰማ አልቻለምና የአሁኑ አስተዳደር ደግሞ እየባሰበት መጥቷል! ቤተ-ክርታኒቷ ህጋዊ ከሆነች በህግ የምያስፈልግባትን በአግባቡ መጠየቅ እንጂ ዝምብሎ ማፍረስ ሆነ መከለል ምን የሚሉት ልማት እንደሆነ ለራሳቸው ለአልሚዎቹ ራሱ የገባቸው አይመስለኝም! ስለዚህ መንግስት በፍትህና በርትዕ የማይሰራ ከሆነ በአከባቢውና በዞኑ ያሉት የሚመለከታቸው ባለስልጣናት ከተጠያቂነት አያመልጡም ባይ ነኝ! በፍትህ ይሰራ ሰሚ ካለ! መንግስትም የነቃ አይመስለኝም! ምክንያቱም መንግስትንና ህዝብን ለማጋጨት የሚሰራ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ነውና መንግስት ከተመቻቸው የትኛውም ልማት ነቅቶ በእቅድና በፕላን ይስራ እላለሁ! "ሙስና" አሉት የዳቦ ስም አውጥተው:: ሌብነትና ዘረፋ በዝቷል በአሁኑ ሰዓት! ለማንኛውም ሰላም ለሃገራችን!!!
በጣም የሚያሳዝን ክስተት ነው የፌደራል መንግስትም ጉዳዩን በዳተኝነት ሊመለከተው አይገባም ዋጋ ያስከፍላል ይታሰብበት
ዶክተር በሚገባ ገልፀውታል መልማትም ከለበት ቅድሚያ ለበተክርስትያና መሆን አለበት
መግስትየሌለበት አገር 😢
The church could be more strong at this critical time
አይ ብልፅግና !!!!
በትክክል ጠቅላይ ሚንስትሩ ምንም አይመለከተዉም ይሔ የኦሮሚያ ክልል ስልጣን ብቻ ነዉ
By whom were they titled as such leaders?
They are unable to represent God and His people in any situation.
When those poor people were moved against their will in the name of progress, where were they then? or anytime there is an injustice committed in the country.
And who is calling for justice for those kidnapped college students in the North? How about the fight between two brothers?
Where is the Church of Ethiopian at this moment in time?
Or are you there just to hold onto a piece of land? Which is your motivation, living or standing? Which side do you stand with, those leaders who are said to be vicious, or the innocent people?
በዐብይ አህመድ ዘመን ሃገሪቱ አልፈረሰችም ወይ ለምትሉ ፣ ፌደራል ፍርድ ቤት የኦሮሚያን ኬዝ አናይም የሚለው ምን መልዕክት ይሰጣችኋል?
ፍትህ ለቃለሂወት በተክርስቲያን ? ? ? - - -
They have to respect our voice! Why not 1cm*1cm, they have to return back!
It is a very shame
ወንድሜ አዎ የእምነት ቦታ መነካት የለበትም ነገር ገን ሰለራስህ የእመነት ቦታ መከራከርና ማስረዳት ሲገባህ ሌላው የእምነት ቦታ አልተነካም የሚል ስውር መልዕክት ማስተላለፍ ተገቢ አይደለም።
በህግ ቤተክርስቲያኒቱ ልትጠይቃቸው ይገባል እነዚህን አረመኔ አመራር ተብዬዎችን
ሰለ ኩሪፊቱ ዝም አልልም ድምፄን አሰማለሁ ? ? ? - - -
በሕገ መንግስቱ አነቀጽ 62 ቁጥር 1 ላይ እነደተቀመጠው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕገ መንግሥቱን የመተረጎሞ ሥልጣን ይኖረዋል ። ስለዚህ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ፍርድ ቤት አመልክታ የተሰጠውን ትእዛዝ ሕግ አስፈጻሚው እንዳለማክበሩ ለምን ይሕ ስልጣን ወዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አልሄዳችሁም ?
ሌላ በተምነት እይደረግም ያልከው ስህተት ነው ሽገር ከተማ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና የእስላም መስጊዶች እንደ ፈረስ እልስማህም ወይ እንዳውም ብልፅግና የወጌላዊ ደጋፊ ነው
ውጣ ከዚህ አይመለክትህም... ያንተ አይነት ጥላቻ የተላበሱ ሰዎች ናቸው ችግር ፈጣሪዎች
Higina yefird bet wesane yikeber
Balanasawu torinati ye hayimanot tornat litnasawu nawu inji
ጥቁርና ነጭ በሬ አብረው ተኝተው ጅብ ወደ በረቱ ሲገባ ጥቁሩ በሬ ቀድሞ አይቶ ነጩ በሬን እንዲነቃ አላደረገም ጅቡም ነጩን በሬ ቀድሞ ያዘው በዚያን ሰዓት ጥቁሩ በሬ እኔ ጥቁር በመሆኔ እና ጨለማም በመሆኑ አልታይም ብሎ ነጩ በሬን ሊረዳው ባለመቻሉ ነጩ በሬ ተበላ ጅቡ ግን ነጩን በልቶ ባለመጥገቡ ሌላ ማሰስ ጀመረ በዚህ ጊዜ ጥቁሩም በሬ ተገኝቶ ተበላ ።
Kazamenat bafit yenabaraw amilko
Bet ba ate Zaman nawu hige woti mihonawu
ዛሬ በእናንተ ላይ የደረሰው የኦሮሞ ማፍያ ዝርፊያ ነገ በእኛ በኦርቶዶክሶቹና በሙስሊሞቹ ላይ እንደሚደርስ ምንም አያጠራጥርም። ይኦሮሚያ ማፍያ በህግ አልገዛም ብሎ በሚዘርፍበት ሀገር ህግ አክባሪ ለመሆን አትሞክር ።
ተው እንጂ ወዴት ወዴት?😅
ምነው እውነታው ጎመዘዞት የእግዚአብሔር ጣትጣልቃ ትገባለች !!!
Asafari tegbar new. Fitih lekalehiwot
"እግዚአብሔር የሰጠን መንግስት እና መሪ ስላለን አትቃወሙ። ለመንግስት ታዘዙ ለልማት ነው"🙌🤡
ዉሸት በእዉነት ግብዉ ከርከሮ የጅብ መራብያ ነዉ ያሳዝናል ወጣቶች ላሉት ወጣቶች እመጡ ይጨ
ፊሩበታል እስከ ለልት ሰዉ ያዉቀዋል
እስከዛሬ ተኝታችሁበት ነው ሊወሰድ ሲል የምትጮሁት? ሲጀመር ሃገራችሁ በሰማይ አይደል እንዴ ምድር ላይ ምን ያጣብቃችኋል?
ሀገራቸው :እስኪሄዱ:
ድረስ:ግን :በዚህች :
ምድር :ላይ እንደአንተ ያሉትን: ሰዎች :አስተምሮ :ወደ :ሰማይ አገራቸው አንተንም : ይዞ : ለመሄድ : ሲባል :የግድ :ምድር ላይ :ይሄ :ሰራ :መሰራት :ስላለበት ነው :: እኛም : ኦርቶዶክሶቸም:ብንሆን :አገራችን :በሰማይ :ነው :: ስለዚህ :ወገኔ :ነግ :በኔ :ነውና :ከመወንጀል :
ተጠበቅ ::ነገ :ወደ :
ሌላኛው :ቤተ :እምነት :መምጣታቸው :
አይቀርም ::የጊዜ :
ጉዳይ :ብቻ :ነው ::
Ridiculous
የቤተክርስቲያን መሬት መወሰድ የለበት የሚል ጽኑ እምነት አለኝ። ነገር ግነ እናንተም የክልሉን መንግስት: ህዝብና የከተማ ስተዳደሩን አክብሩ። ለምሳሌ ማመልከቻችሁ ደብረዘይት ይላል: ይህን ማመልከቻ መቀበላቸውን እርግጠኛ ናችሁ? እኔ በነሡ ቦታ ቢሆን ኣልቀበልም። ምክንያቱም የከተማዋ መጠሪያ አይደለምና።
ወሬኛ አትሁን ቢሾፍቱ ደብረዘይት ደብረዘይት ቢሾፍቱ ነው ከትልቅ ችግር ውስጥ ትንኝ አታጥራ ይህ አስተሳሰብ ነው ችግር እየፈጠረ ያለው
ፊት ላበተክርስታን
እኔ እኮ የሚገርመኝ ህዝቡ ሠርቶ የሚበላበት ፋብሪካ የሚሰራ የለም በየ መቶ ሞትሩ ቤተ እምነት ቤቶችን መደርደር!! ህዝቡን ለመበዝበዝ ነው።
በሀይማኖት ስም ማጭበርበርና የሕዝብ መሬት አጥሮ መጠቀም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መቆም አለበት።በተክርስቲያን ሁሉም አለም ላይ አለ።የኢትዮጵያን ልዩ የሚያደርገዉ ነገር መኖር የለበትም።
ጣልቃ አትግባ በሀይማኖት እስላም ከሆንክ ሌላውን አታጋጭ።
ማነህ በናትህ አታስብ ይመለሳል
የራሳችሁን መጠየቅ ይሻላል ወይንስ ከሌሎች ማቀሳሰር? ለማንኛውም ፓስተር አቢይ ይማለዳችሁ።
May God help you.
አብይን ስታጫፍሩ ነበር ስራችሁ ያውጣችሁ
ማዬት የማትችል እውር ነህ!
ማስተዋል የማትችል ደንቆሮ ነህ!
"ደንቆሮ" ማለት ሀጥያት ነው ግን የአንተ አመለካከት በጣም ቆሻሻ ስለሆነ ሊነገርህ ስለሚገባ ነው!
የምትለውንና የምታወራውን የማታውቅ እውር ድንብር ውሸታም ነህ!
ምንድነው ማጫፈር ማለት?
እንዴት ነው ያጫፈሩት?
ነው ለእንደ አንተ አይነቱ ቆሻሻ አስተሳሰብ ላለው ሰው ጠቅላዩ ሀይማኖት ሊኖረው አይገባም ማለት ነው?
ወይንስ የአንተ ሀይማኖት ብቻ ተከታይ መሆን አለበት ማለት ነው?
ደካማ!
አንተን ማን ጠራህ? ማንስ ፈለገህ?
"የራሳችሁ ጉዳይ" የምትለው?
አንተ ጋ ነው እንዴ ማመልከቻው የገባው?
በጅምላ መፈረጅ ልክ ነው?? ምን መረጃ ይዘህ ነው እንደዚህ የደፈርከው.... ቢያንስ በቅዳሴ አላወደስንም...
@@Regan1967 ክልል አማራው ቄስ ሆዳሙ ነው አቢይ አቢይ እያለ ምወድስ ያቀረበው ነው።
መብቱ የመንግስት ነው የኮሪደር ልማት ከተባለ በቃ እናንተ የተለየ የሆናችሁበት ምንም ምክኒያት የለም
መጀመሪያ ማዳመጥ ጥሩ ነው!
ሳታዳምጥ የውስጥህ ሰይጣን ስለተቆጣ ይህንን አልክ እንጂ!
ቦታው ለኮሪደር ሳይሆን ለባለ ሀብቶች ተሰጠ ነው የተባለው!!
መጀመርያ ጉዳዩ ሳይገባህ ሃሳብ አትስጥ:: ይሄ ኮሪዶር ልማት ጋር አይገናኝም
እንዳንተ አይነቱ ነው ስልጣን ይዞ ህዝብ ሚበድል!! ማይሰማ፣ ማያገናዝብ፣..
@@endex777 Is this issue only a development issue or does it involve other issues? The relevant authorities need to investigate this issue properly.
ኮሊደር ማለት የበተክርስትያን መሬት መዝረፍ አይደለም
We need justice for Kalehiwot church