I'm sorry to say this there is no right person to bring here Solomon we are sick and tired to see those people's face why you bring this guy the one he wearing a red hat you did purposely or by mistake why don't you have another person we begging you not to bring this one
Do you have earth shaking science except preaching the dogmatic barbaric mentality ?? ስድብ የደካሞች በትር ነው ፡ ፡ እሱ ጥሩ እና አሳማኝ ሳይንስ ካለው መንበጫብጭ ለምን አስፈለገ ?? የሰው ሀሳብ የፈለገውን መጥፎ ቢሆን መድረክ መሪው ለሰፊው አድማጭ ህዝብ እና ለተሳታፊዎች ክብር መስጠት አለበት ፡ ፡ በመጥፎ አንደበት የጠጅ ቤት ሲድብ ለማደመጥ ነው እንደ እዛ የተቀመጡት ?? Take the best and leave the rest ! A subtle moderator can mask taboo idea with wisest words than insulting and blackmailing
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
Hi Family! Please like and share since the notification is not working to most of our subscribing family. Thanks!
ሰለሞን በጣም አስቸጋሪ እና የበታችነት ስሜት የሚታይባቸው አዋቂ ነን ባዮችን እና ለመድረኩ የሚመጥን ባህሪ ያላቸውን ግለሰቦች አቻችለህ ማወያየትህን አደንቃለሁ በርታልን
ሶል ፅናቱን ይስጥህ😊
We will sol 👌😍
@@zizi-y1f⁹⁰0000
ተረኝነትን በደንብ ያረጋገጠልን ኋላ ቀር ሰው ነው(ቀይ ኮፍያ)
I'm sorry to say this there is no right person to bring here Solomon we are sick and tired to see those people's face why you bring this guy the one he wearing a red hat you did purposely or by mistake why don't you have another person we begging you not to bring this one
Glad to see Dr. Ersido
መፈንጨትና መወራጨት ሳይፈቀድ ማውራትና መደንፋት ፣ የደካሞች መገለጫ እንጂ አዋቂ አያሰኝምና ፤ አንዳንድ ጋጠወጦች ሥርዓት ብትይዙ ይመረጣል ፦ ሰለሞን ሹምዬ ግን ምን ዓይነት ስም እንደምሰጥህ ቢቸግረኝም ትልቅ ክብር የሚገባህ በዕውቀት የምትመራ ጀግና ኢትዮጵያዊ ሀገር ወዳድና ለብዙዎች መልካም ዓርዓያ መሆን የምትችል ታላቅ ሰው ነህ ! ዕድሜና ጤና የስጥህ !
አቶ ተገኔ የእርስዎን የግል ሀሳብ የገለፁበት መንገድ የኔም ሀሳብ ነው። ምሁር ተብዬዎቹን አላዋቂዎች ለመድረኩ የማይመጥኑትን ህዝቡም ታዝቧቸዋል
@@mantheman4900👌
ላንተ ደግሞ ዕድሜም ጤናም አይስጥህ !
Solomon Yetelemedewun ye Amharha ye kegn gizat peopoganda lematenaker eyekebatere newu.
አስቴር ዳግማዊ ጣይቱ ❤❤❤
ልጆች እንኳን አስተማሪያቸውን ይሰማሉ። ሁለት ፀጉር ያወጡ ከሕጻን በበለጠ እኔ ብቻ ካልተናገርኩ እያሉ ይጮሃሉ ። በእንደዚ አይነት አለመደማመጥ እንዴት ነው የሚያሳድጉዋቸውን ልጆች ጥሩ ዜጋ አድርገው የሚያሳድጉዋቸው??????
አስቴርየ ተባረኪ፡ የኢትዮጵያ አምላክ ይጠብቅሽ፡፡
Ye Ethiopia amlak... alem lela amlak alat ende?
ሰለሞን ይችን ህታችንን በጣም አመስግናት
ውድ ሰለሞን በመጀመሪያ ያለህን ትግስትና የማወያየት ብቃት ማድነቅ እፈልጋለሁ። በመቀጠል ግን አንድ ስሙን መጥራት የማልፈልግ የተማረ መሃይም መድረኩን እንዲበጠብጥ ባትፈቅድ፤ የእንደዚህ አይነት ሰዎች የተመረዘ አስተሳሰብ ነው ዛሬ ላለንበት ሁኔታ መንስኤው ። ተራ የመንደር ወረኞች ባትጋብዝብን። በተረፈ በርታል በፈጣሪ እርዳታ አንድ ቀን ለውጥ ይመጣል።
ሰለሞን ትዕግስትህን አደንቃለሁ ።
ሶል ጥናቱን ይስጥህ። እኛ ኢትዮጵያውያን በዚህ ደረጃ የዘቀጥን መሆናችንን አልተረዳሁትም ነበር።ለቃሉ ወይም ለአባባሉ ይቅርታ።አመሰግናለሁ።
ውድ ሰለሞን ቻለንጅ አድርገው ሀሳባቸውን ማስረጽ ስለማይችሉና አንተ ደግሞ ድክመታቸውን አደባባይ ላይ እያሰጣህባቸው ስለሆነ ፕሮግራሙን እየበጠበጡ እንዳይቀጥል ማድረግ ፈልገው ሊሆኅ ስለሚችል በርታልን፤ ጠንክርልን።
ብራቮ አስቱ : ሁሌም የልቤ ነሽ።
ዋው ! ብራቮ ደሜ ከስሜት ውጭ ምንም ርባና ያለዉ ሀሳብ አያወራም : እናም እዚህ መጋበዝ የለበትም ፡. : ቆንጆ ደንቆሮ ነዉ።
ለህዝቡ መሠጠቱ አግባብ ነው መድረኩ አልፈታውም!! መስማት ያልፈለገ መውጣት እንጂ ቁጭ ብሎ ለመረበሸ የመጡም አሉ።
ይሄ ባለቀይ ኮፍያ የትነው የየደገው የዚህሰውዬ ልጆች በጣም ያሳዝናሉ እባክህ ይህንሰው አታምጣብን ሰለቸን
ሰሌ ትእግስትህን በጣም አደንቀዋለሁ የውይይት መድረክን የማያከብሩ ብዙ አሉ ትክክል ነው አሁን መስራት ያለብን ለኛእና ለልጆቻችን ነው አያቶቻችን የሰሩትን እያነሱ መከራከር መቆም አለበት በቃቃቃቃቃ የበታችነት መሰማት በቃ!!!!!! በርታ ሰሌ
ፈጣሪ ዘንድ ሰው ሁሉ እኩል ነው። ነገር ግን በችሎታ በሰራ ልምድና ብቃት ይበላለጣል።
መጥፎ ሰነ ምግባር ላይ የሚሠማራ ሰው ባህሪው ምቀኛ፣ ራሰ ወዳድ፣ ደባል ሱስ ያለበት፣ ሃሜተኛ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለማሰወገድ ከአንደኛ ደረጃ እሰከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውሰጥ የግብረ ገብና የሰነ ዜጋ ትምህርት መሰጠት አለበት።
" ከ ስሜት ውጪ ሳይንስ የለህም " የዘመኑ ምርጥ አባባል :: ለዛ ሰውዬ በትክክል የሚገባው ስም ይመስላል ::
Do you have earth shaking science except preaching the dogmatic barbaric mentality ?? ስድብ የደካሞች በትር ነው ፡ ፡ እሱ ጥሩ እና አሳማኝ ሳይንስ ካለው መንበጫብጭ ለምን አስፈለገ ?? የሰው ሀሳብ የፈለገውን መጥፎ ቢሆን መድረክ መሪው ለሰፊው አድማጭ ህዝብ እና ለተሳታፊዎች ክብር መስጠት አለበት ፡ ፡ በመጥፎ አንደበት የጠጅ ቤት ሲድብ ለማደመጥ ነው እንደ እዛ የተቀመጡት ?? Take the best and leave the rest ! A subtle moderator can mask taboo idea with wisest words than insulting and blackmailing
@@BooreeBooranaa you have to be born again to criticize solomon. servanthood down
ትግስትህ ን እና ችሎታህን አደንቃለሁኝ በርታልን ሶል "ኢንሻአላህ"
ሰለሞን ትክክል ነው፣ኢትዮጵያዊ ብሄርተኝነቸት አለ ፣እኔም ነኝ ወንድሜ
አቤቱ ጌታ ሆይ በዚህ ዕድሜ ወደፈጣሪ መፀልይ ሲገባ ከዚህ መቶ ቋንቋችን ተንቆ ነበር ይሉናል ልብ ይስጥኦት ሁለት ፀጉር አውጥቶ ውሸትን መትፋት ቅሌት ነው አባቴ እንግዲህ ብዙ ስው ተፈናቅሎ ታርዶ ተዘርፎ ተደፍሮ ሂሳባችሁ አልተወራረደም መቼ ነው ያ የምትጠሉት ብሔር ከምድሪቷ ላይ መጥፋት ያለበት ይመስለኛል የእርስዎ እርካታ ፈጣሪ ይቅር ይበልዎት
የአንድ ብሄር ማውራት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ብሄር መብት መጠበቅ ግድ ነው።
ማንም ሰው ሀምሳ ፐርሰንት ትቶ እምንስማማበት ቢፈጥርና ኢትዮጲያን ብናተርፋት
ወሰን ስላወኩህ ደስ ይለኛል
የዶክተር ኤርሲዶ ሃሳብ ተመችቾኛል።
ግርድና ክብር የሚመስላት ወፍ ዘራሿ አሰቴር በዳኔ , ቀበሮ ልብስ ለብሳ ሰው መስላ አፍ አውጥታ አወራች !
ሰለሞን እንደዘመኑ ነቢያቶች ቦዲጋርድ ይኑርህ
ተባረኪ አስቲ እኛ ሌሎች ውጪ አድርገውናል።ለድህነታችን ተጠያቂ ሦስቱ ብሄርተኞች ናቸው
ሳል እናመሰግናለና በጣም ገዢና ትክክለኛ ሃሳብ ነው❤❤❤❤❤❤
ሰለሞን እጅግ በጣም የሚገርም ትዕግስት ነው ያለህ ላንተ ያለኝን አድናቆትመግለፅ እፈልጋለሁ በተረፈ በመድረኩ ላይ ምድረ የጥላቻ ነጋዴ የዘር ምንዝር በሀሳባቸው እየዘቀጡ እንድሄዱ እድሉን መስጠትህ ተመችቶኛል በተረፈ ዘለአለማዊ ክብር ታላቅ ሀገር ላስረከቡን አባቶቻችን የፀና እትዮጵያዊ ብሄረተኝነት ትላንትም ነበረ ዛሬም አለ ለዘለአለም ይኖራል ተከባብረንና ተረዳድተን ሀገራችንን እንገንባ ለልጆቻችን ጥላቻን እንመግብ እግዝህሐብሄር ስክነቱን ይስጠን!!!
ሰለሞን ልክ ነህ መነገጃ ካልሆነ በስተቀር የእያንዳንዱ ግለሰብ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጥያቄ ተመሣሣይ ነው።
የወጣቱ ደስ የሚል ሃሳብ፣የተማረ ይግደለኝ፣እነዚ ሽማግለዎች ዕድሜቸው ተጠቅሞ በወጣት ዕድሜ የሚጫወቱ ቱልቱላዎች ናቸው
ጽናቱ ይስጥህ ፈጣሪ ሰለሞን
ትክክል አስቱ እግዚአብሔር ይባርክሽ
የሚገርመኝ ነገር ኦሮሞው ኦሮሞ በድሎት ወላይታውም አፋሩም ወዘተ ሁሉም ባንድ ላይ ይመጡና የአማራ ግዥዎች በደሉኝ ይላል ፈጣሪ ብቻ ደህና ቀን ያምጣ ሁሌ ለቅሶ አይበቃችሁም ምኒልክ ኃ/ሥላሴ ደርግ አሁንም ብልፅግና የናንተው ብሔሮች ናቸው ታዲያ አማራን በክፉ ካላነሳችሁ ሀገር መምራት አትችሉም ማለት ነው አልገባኝም
ሀገር በጥባጮቹ እራሳቸውን ችለው መቆም የማይችሉትና ሃሳብ አልባዎች ያልወከልናቸው ወካዮቻችን ናቸው። የነዚህ ሰዎች ምሽግ ደግሞ ብሄር ና እምነት ነው።
ስማ ቆሻሻ ነህ እሺ ?
ይቅርታ ሃሳብ የላቸውም ላልኩት ። አላቸው አነሱም ስ ድ ብ እና ፍ ረ ጃ ናቸው።
ሰለሞን ወንድሜ አንተ በጣም ትእግስተኛ በመሆንህ ፕሮግራምህ ሊቀጥል ችሏል። እኔ ግን ይህንን እንደ እንትን የሚያስቡትን ይዤ መጓዝ ስለማልችል አቋርጠው ነበር።
አሁንም ያስችልህ ብዬ እመኝልሀለሁ።
ድንቅ ነው የማጠቃለያህ ንግግርህ ጆሮ ያለው ይስማህ::
እኝህ ኢትዮጵያ የተሰራችው በጉልበት ነው ያሉት ታዳሚ፡ ያለ ገዥዎች ጥረትና ትልቅ ሐገር የመሆ ራዕይና ያለ ጉልበት የተመሠረተ ሐገር አንድ ይጥቀሱልን፡ ፡
Fano on the way.
ያልበሰለ ጭንቅላት እነዚህ ናቸዉ የተማሩት የሚባሉት
አይ ፡ ሰሌ ፡ እንዴት። ነህ ፡ ውይይት ፡ ጥሩ ፡ ነበር ፡ ግን ፡ አንድ ፡ አንዱ ፡ እንዳያስቸግርህ ፡ ሲገቡ ፡ የመናገርያ ፡ ተራ ፡ ቁጥር ፡ ልክ ፡ እንደ ፡ እጣ ፡ ይዘው ፡ እንዲገቡ ፡ አድርገህ ፡ በተራ ፡ ቁጥር ፡ መሰረት ፡ አድርገው ፡
ባለ ቀዩ ኮፍያን መንግስቱ ኃ/ማርያምን አምጥቶ በቀይ ሽብር ያስተካክለዋል
"ነኝ ያልከኝን ተቀብዬ ነኝ ያልኩህን አክብርልኝ🙏🙏🙏"
አቶ ጥሩነህ ትክክል ናቸው ያለፈውን ችግሮች በሚገባ ተነጋግረንበት ይሄ መጥፎ ነው ይሄ ጥሩ ነው ብለን ለወደፊቱስ ምን እናድርግ መባል አለበት ። ቆይ ቆይ ሰለሞን አንተ ያለፍንበት መንገድ መነሳት የለበትም ለምን ትላለህ? በቃ የኢትዮጵያ ብሔርትኝነት አንቀበልም የለም።
እነዚህ ወገኖቻችን በምን ሁኔታ ተወያይተው ሀገር ልመሩ ይችሉ ይሆን? ለአንድ የውይይት ወይንም መድረክ መር የማይታዘዙ ለእነርሱ በማይታዘዙት ላይ ለምን ያዝናሉ ? እነሱ ሰው አይሰሙም ሌላው እንድሰማቸው ይፈልጋሉ የሳዚናል።
አይ ሰሌ አንተ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ብትሆን ሀገሬ የት በደረሰች!!!!!!!!!!
አስቱ የኛ ድምፃችን አንቺ ነሽ።ኢትዮጵያዊነት ብቻ ለምንቀበለው አንቺ ነሽ ክበሪልኝ ትክክል ሰሎሞን ሀሳብክ።
ሶል አድናቂህ ነኝ ! የሺህ ሰው ግምት! ተጨምቀው አንተን አያክሉም በሀሳብ ብስለት::
አስቴር የምትባል ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ የምትጫወተው fake ነዉ ወገን ንቃ ምክንያቱም ባለጊዜ ነኝ እያለ ኦሮምማ የሚጫወተው ባዶ ማይንድ መንሱር አኔ ነኝ ለዚዝህ ያበቃውት እያለች የለእፍረት በድፍረት በየሚዲያው የምትደሰኩረው ጎበዝ ንቃ እነደዝች አይነቱ ሰው ነዉ ያልታወቀበት ሀገር አጥፍ
በዝህ አጋጣሚ ለሰለሞን ሹምዩ ላቅ ያለ አክሮት አለኝ ❤
አቶ ጥሩነህ ተረጋጉ
በጣም ገሺ ሃሳብ ነው ያነሳከው።
ዛሬን በትናትና አእምሮ የሚኖሩ ሰዎች ናቸው የዚህ ሁሉ ሰው ደም መፍሰስ ምክንያት ዮሆኑት።
የሚያሳዝነው ግን ቀጣዩ ትውልድም እነሱ በጥንት እንዲህ ተደርገናል እንዳሉት በልጆቻቸው ላይ አሁን የሚበድሉት ብሄር እንዳያደርግ ብለአውእንኩዋን መጠንቀቅ እና መታረም አይፈልጉም ምክንያቱም እነሱ የሚያስቡት አሁን ስለራሳቸው በቻና ብቻ ነው።
ፈጣሪ ልቦናቸውን ይክፈትላቸው።
ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት እንደ አድስ መፍጠር ትችላለህ
ግን እትዮጵያዊ ዜግነት እንጅ ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት የለም
እቲይጵይን፡የበጠበጣት፡ተማርንብለው፡ሱፍየለበሱ፡ደንቆሮወች፡ናቸው፡እነዚካልተወገድ፡እኛሰላም፡አናገኝም።
ፋኖ ፋኖ ፋኖ እየመጣን ነው።
አቦ እብረን እንድአደግን እብረን እንኑር ።።። ለእንዳንድ ፖለቲከኞች መጠቀምያ አንሑን ።
ቆሞ መቅረት በስተርጅና! ወጊድ!
ሰለሞን ሹምዬ ጎበዝ አወያይ ነህ:: ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነትና ኢትዮጵያዊ ዜግነት ልዩነታቸዉን አስረዳኝ እባክህ???
ሰሌ! ልክ ነህ ሰው ሲባል እኩልነት ነው ጥያቄው :: በተረፈ ፖለቲከኞች ናቸው ለስልጣን ሲሉ እንድንባላ የሚፈለጉት :: ማጠቃለያው ቆንጆ ነው :: አመሰግናለሁ ::
እዛ ቤት ግን የሆነ ችግር አለ። (የሆነ የበታችነት)
ሰለሞንዬ አብዝቶ ጌታ ይባርክህ። ያለፈውን ተበደልን የምንለውን እንደሞተ ሰው ቀብረን ለቀጣዩ ትውልድ ልጆቻችን ስንል በእኩል መብት በመከባበር አንዱ አንዱን ሳይንቅ ሳይበድል በመከባበር መኖር እንቻል ጦርነቱ መገፋፋቱ መገዳደሉ ቀርቶ ሞት ጦርነት ስደት በቃ በአንድነት እንደግ በአንድነት ድህነትን እናሸንፍ ያለፈውን እያነሳን ከተወቃቀስን መጭውን ትውልድና ሃገር እንበድላለን።እባካችሁ ተው ስለፈጣሪ ብላችሁ።ሰለሞን ፈጣሪ እረዥም ዕድሜ ፈጣሪ ይስጥህ ሳላመሠግንህ አላልፍም።
በጣም ይፈረማል
በነገራችን ላይ አማርኛን የአማራ ሕዝብ በማንም ላይ አልጫነም፡
Amarigna berasu gize official language yehone new ! Lezihim 300 amet fejtobetal ( 9th c _ 13th c). ..ahun gin be teezaz enedihon yefelgalu
እገር የተሰራችው በጉልበት ነው ያልከው ሶዬ አሁን ብጤዎችህ በጉልበት ሊመስርቱት እንደሚፈልጉት ሳይሆን ማንኛውም አገር እንደሚመሰረተው መስርተውልናል። እኔ ካልመሰረትኩት አገር አይደለችም ማለት አትችልምና ቁርጥህን አውቀህ ከቻልክ አብረን እንጓዝ። አይሆንም ካልክ መንገዱን ረመጥ ያድርግልህ።
አከተመ!
አስቴሯ ምርጧ የኢትዮጵያ ልጅ !!!!!!!!
Waawi Asitu yelibachi newi yengershiln Inameseginalen 🙏
ዋናና ንዑስ ብሒርተኛ በሚል መግለፁ ለማግባባት ወይስ ለማለያየት?
አስቴር ሌሎቹ ሰላማውያን ናቸው። ሰርተው የሚበሉ አገራቸውን የሚወዱ ይህቺን የኮንትራት ዓለም በሰላም መኖር እና በሰላም ለመሄድ የሚፈልጉ ናቸው።
እባካችሁ አስቴር ለዚህ መድረክ አትመጥንም፥ ለነገሩ መድረኩም የኢትዮጽያን ችግር ሊፈታ አይችልም። ኢትዮጽያ ብዙ ወረኞች አሏት እንደናንተ ዋልታ ረገጥ የግል ክርክር
በስነስርአት አስተያት መስጠት ስገባ ማናልብኝ በማለት ያለፍ ታርክ ክፉውን ብቻ ሳይሆን ድምፅ ግን የማይናግርው ጋጠወጦችን ችለህ በትግስት በምታደርግ ውይይት ትልቅ አድናቆት አለኝ ስለምን እግዚአብሔር ይባርክ
የደናቁርት ጥረቅም መፍትሔ የለለው የ60ች ደም መጣጭ ሽማግሌ ፈጣሪ ያጥፍልን
የትግራይ የኦሮሞ የሦማሌ አፍሪካዊ የሖኑ ከባንዳነት የነፁ ሑሉ ውድ ወገኖቻችን አቻችን ዘመኑን የ ሚመጥኑ አፍሪካን የሚያድኑ ሐይሎች ናቸው ጠላት ተደርገው የተቆጠሩበት ወቅትም የለም። ጠላቶቻችን ዕኛን አፍሪካውያኖቹን አንድ አይደላችሑም ዕያሉ በመንደር በጎጥ የወረደ ደረጃ ዕየበታተኑን ዕያጠላሉን ዕያሸማቀቁን ዕያሣደዱን ዕየተፈናቀልን ዕየተገደልን ለአረቦችና ለአውሮፓውያን አንድነት ሕብረት መሥፋፋትና መጠናከር ጣልቃገብነትና የበላይነት ዕየሠሩ ገንዘብ ማዕድንና የተማረ ሐይል በተለያዩ መንገዶች አፍሪካን ጥለው ዕንዲወጡ ዕየሠሩ አፍሪካን ሕዝባችንን ዕርቃናቸውን ዕያሥቀሩብን ባርነትን አንግሠው ሕዝባችን ደላላ ቆሞላቸው ዕየተሸጡ ዕያየን ነው፤ ነው፤ ነው፤ነው። ይሕን አይነት ነውሮች በብልግና ሥለሚሥተናገድ ተነሥ ነፍሥሕ ያልወጣች ሑሉ። ተነሡ ሕፃን አረጋዊ፣ ሤት ወንድ ሣትሉ ፤ ተነሡ በነዚሕ ፀረ አፍሪካውያን ተገንጣይ የክልል አመራር ሠጪዎች ላይ። መግቢያ አሣጣው ይሔንን ባንዳ ።
ሶልይህን እብድ ሰውለምን ትጋብዛለህ አይምሮው በባዶነት የተሞላው ቀፎን ሁሌሲረብሽ ነው የማየው የበታችነት ስሜትናጥላቻየተሞላን ሰው ባትጋብዝ
ባለ ቀይ ኮፍያውን ሽመልስ አብዲሳ ነው
ሠለሞን ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነትን አንተና አንተን የመሠሉት የፈጠሩት እንጂ በሀገራችን እንዲህ አይነት ብሔርተኝነት የለም።
ወንድሜ።ያንተ።ምርሀሳብ።ነዉሁሉ።እዳንተ።ቢያሰቡአገራች።ወደትልቅ።ማማ።ትደርስነበር
I wish if you have a discussion about history .
Namtii kofiyaa damaa kessaa bassaa wayee Ethiopia hasa
Finally, you made a good conclusion, Solomon.
ጊዜውን ተጠቅሞ የራስን ፍላጉት መጫን አያዋጣም አይሠራም ሁሉን የኔ ለእኔ ጉጉት አይሠራም ከንቱ መጋጋጥ ይሆናል ከማፍረስ መገንባትን ምረጡ፣
ኦሮሞዎች ውሰጥ ኖሬያለሁ ፣ አልኮሆል መጠጥን
ከምግብ አብልጠው ይወዳሉ
ሻይ -ቡና ቤት የሚመጡ ኦሮሞዎች ካቲካላ ለግተው
የሚመጡ ናቸው ፣ አለበለዚያ የመናገር ድፍረት የላቸውም
አይ ዐመል ከቤት ያስወጣል !
ኧረ ሠሌ ለዚ አበባየው እንዲ ግባለት,ሆሆሆሆ አለማወቅ ደጉ አለች አያቴ።
ሶል አበባየሁን ማቅረብ ተመችቶኛል። ብዙሀን ነን ስንል እንደዚህ ዓይነትም ሰዎች መኖራቸውን መታወቅ ስላለበት፤ አበባየሁ ማለት ለውጡን ተከትሎ የአራት ልጆችን እናት አማራ ናት ብሎ የፈታ እና ቤተሰቡን የበተነ። የተከራዩን ቤት ቤቴል ጋር አልከፍልም ምክንያቱም ኦሮሞ ነኝ የሚል ነው። ስለቴውድሮስ አንገት መቁረጥ የ19ኛ ክ/ዘ ሲያነሳ የእሱ ዘመዶች ዛሬም ብልት ቆርጠው ግንባር ላይ ያደርጋሉ።
አቶ አበባየው የ6 ወር የቤታችንን ክራይ ፍርድ ቤትም ፈርዶበት እንኳን አልከፈለንም እያሉ ነው ።
ስለሌላው አላቅም.ትግራየይ.ግን ሀገር ናት ከናንተ ጋር ስንነታረክ.አንኖርም የራሳቹ.ጉዳይ ኤጭ
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
አማራው ክብሩን ርስቱን በክንዱ ያስከብራል፣ no more game
ለምን ኮፍያና ከረባቱ ላይ ያለውን ከለር ሰጥተህ አታባረውም
ሰለሞን ምን አለ ይሄን ሰውዬ ብታስወጠዉ
አስቴር የምታወራው ምንድነው?😂😂
ጽናቱን ይስጥህ ሰለሞን ከነዚህ አይነት ኅላ ቀር አስተሳሰብ ካላቸው
የኔ አባት በአባቱ ሙሉ ህንድ በናቱ ኦሮሞ እናቴ አማራ ናት ባባቷም በናቷም እና ወዴት ወንዝ መፍሰስ ነው ያለብኝ? አውቃለሁ ሰው ሰው መሽተት ኢትዮጲያዊነት የእየሱስ ክርስቶ ልጅነት ምክንያቱም አምላካች እየሱስ በደሙ ከነገድና ከዘር ዋጅቶኛል!!
አቶ ጥሩነህ ከሁለት ጎሳዎች የተጋባና የተዋለደ ሰው የት ይሂድና ይኑር? ማን እንበለው?
አስቴር ያልሺው ትክክል ነው :: በርቱ ::
ስሙ እድሜና አውቀት ! ያለማድመጥ፣ተው ሲባል ልጓሙን እንደበጠሰ ፈረስ ያለማቆም፣ጠባብ ጭንቅላትን ማስመዝገብ፣ከኢትዮጵየዊነት ይልቅ ብሔረተኝነትና ዘረኝነት አእምሮውን የደፈነበት አዋቂ ነን ባዮች ስልጣንና ምቾት ያሰከራቸው ! ለልጆቻቸው ምንም ደንታ የሌላቸው! ከብት እንጂ ወልዶ...
ስለሞን ትዕግስትህን በጣም አድንቃልሁ እኔ በአንተ ማጠቃለያ እስማማለሁ
የበታችነት ስሜት በጋላው ላ ላይወርድ ተጭናኗል
Every country build by force
በተለይ😊ቀይ ኮፍያ
Sawuun allaha ba gosaa ye layaayyewu indittawaawoquu nawu injii ba biheer takafaaflen indinwaaggaa aaydellem allaha salaam yaamixallin.
እርሶ አት ጥሩነህ የሚባሉ እርሶ ብሬሶ ሲታመኑ በጣም ጥሩ ነበር ኦሮሞን በየቦው እያስቡ የማይሆን ትረካ ባይጀምሩ እሳፋሪዎች ናቸው አየኽው ብዙ አላዋቂዎች አሌ ዝም ብለው ጥራነጠቆች አሌ የስለጠኑ ይመስላቸዋዋ እስወጣቸው ይኽውልህ በጣም ያሳዝናሉ ማስወጣት ይኖርብሃል የውይይት ስርዓት የሎለውን ማዳሙጥ የለብህም ለመበጥበጥ የተላከ ሌሆን ይችላል አማራ ወይም ኦሮሞ እያለ ከማውሬት እኔ እያሉ ቢያወሩ ይሻላል ፈውስ. ያገኚኙ እንደሆን
ኢትዮጵያዊ ብሔረተኝነት የለም? የሚገርም አስተያየት ነው። ከ1967 ዓ/ም ጀምሮ ኢትዮጵያ እንዳትጠፋ ገምዶ የያዛት የትኛው ብሔረተኝነት ነው? ኢትዮጵያ ውስጥ የተናቀ ቋንቋ አልነበረም 1። ኢትዮጵያዊ ብሔረተኝነት አለ 2።