One biblical passage often cited as evidence of Jesus interceding on behalf of believers is Romans 8:34, which states, "Who then is the one who condemns? No one. Christ Jesus who died-more than that, who was raised to life-is at the right hand of God and is also interceding for us." This verse suggests that Jesus, now seated at the right hand of God, is actively interceding for believers.
Haletawoch egziabher yakeberelen. Gn be Orthodox bekul be bezu re'esoch bexam gobez yehonu wexat apologists alu Like Aklil, Gadissa, Zemaryam, eyob, ... ena enesun betaqerbulen enelalen
Pleasw Orthodoxn mimetnu yemeawku sewochin akrbuuu ende ...i think haletaw media you are trying to show that Orthodox christians are not reading the bible please just stop the movie 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ኦቶዶክሶች እውነት ስለክርስቶስ የተረዱበት መንገድ እጂግ ይደንቃል ቃለህይወት ያሰማልን
በጣም እንጂ መታደል ነው ኦርቶዶክስ መሆን❤
ክብር ይግባውና ጌታችን መደሀኒታችን ይእየሱስ ክርስቶስ ፈራጅ ነው❤❤❤❤❤❤❤❤❤
የሰው ልጅ እንዴት አዳኜ ነው የሚለውን አምላክ ከሌላ አማልዶ ሌላ ኢየሱስ ነው የሚያድነኝ ይባላል።ልመና ትንሽ ነው።እናንተ እኮ ኢየሱስ ክርስቶስን ለማኝ አደረጋችሁት።ሎቱ ስብሀት።ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላካችን ሁሉን ፈፃሚ እንጅ አስፈፃሚያችን አይደለም።
እና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ ኮሆነ እኔ ሃጥያተኛ ነኝ ለአባትህ አብ ይቅር በልለት በየ ልፀልይ ነው አቶ ይመኑ ተማር በደምብ መምህር ናትናኤል ደሞ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርክህ ይባርክህ
ጴንጤዎች ጋር ስትነጋገሩ አንዱን ነገር አንስተው ሌላ ነገር ውስጥ ስለሚገቡ ወደ ዋናው ነገር መልሷቸው አለበዚያ አንዱን ይዘው ሌላ ነገር ውስጥ ነው የሚገቡት።ጴንጤው ሲያታልል ጌታችን መድሃኒታችን ይልና እራሱን ሲረሳ ጌታ ኢየሱስ ይላል።
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
ኦርቶዶክስ የሆናችሁ ባላችሁበት ኦርቶዶክስ በመሆናችሁ ብቻ አመስግኑ
እየሱስ ክርስቶስ እስከ ኣርብ ስቅለት ኣው ኣማልድውዋል ከሞተ ከተንሳ ብሃላ ግን ይፈርዳል እንጂ ኣያማልድም የቅዱስ ስቲፋኖስ ማስረጃ ይበቃል
የመናፍቅ ጉድ ጀርመኖች እነ ሉተር የጫነባቸውን እንዴት ያድርጉት
Milja ena bezanet temtatobet eko new pentew
ፍጹም አምላክ እያለ ይማልዳል ይላል እንዴ😳
ፍፁም ሰውስ
@@NoahAshenafi-ns3yvበከበረ ስጋ ተነስቷል so ይጠማል ይራባል በሰማይ?👀
በእውነት እግዚአብሔር ያብራላችሁ የኛ አምላክ ፈራጅ ነው። መምህራኖቹ አይመጣጠኑም ብራቦ ናትናኤል !!!
ፓስተር ተብዬው የሚለምን አምላ ነው የሚያመልከው?
ቤተክርስትያን ሄደሽ የምትቆርሺው የምትጠጨው የማንን ደምና ስጋ ነው ለምን ትበይያለሽ ትጠጭያለሽ ?
ይህ ልጅ የኦርቶዶክስን የስላሴን አስተምሮ ዝብርቅርቅ አደረገው ወደፍልስፍና ሁሉ ገብቷል ለምሳሌ አብ ወላዴ ነው ወልድ ተወላዲ መንፈስ ቅዱስ ሰራፂ ብላ ታስተምራለች በግብር ሶስት በአካል ሶስት በስም ሶስት በመሎኮትን አንድ አምላክ ብላ የምታስተምረውን ትምህርት ልጁ አያውቀውም ስለዚ ያሳዝናል ልጁ እልም ያለ መናፍቅ ነው በስራ አንድ ነው አለ
@@yohannesalemayehu3667 haha yemerhen new
መምህር ናቲናል ጽቡቕ ተማሂሩ ነቲ ፍሉይ ሕቶን ነቲ ሓቀኛን መሰረታውን መሰረት ትምህርቲ መጽሓፍ ቅዱስን መልሲ ሂቡ።
ወዲ 20 ዓመት ኾይኑ ከምዚ ዓይነት ትምህርቲ ምብፃሑ ብጣዕሚ ገሪሙኒ።
ወንድሜ አንድ ነገር ልጠይቅህ ፕሮግራሙ ስትሰራ ለተወሰነ ሰው በስልክ ጥያቄ አስተናግድ ።ወንድሜ ፕሮቴስታንቱን ጠይቅልኝ እየሱስ ክርስቶስ በተሰቀለበት ሰአት በቀኝ ለተሰቀለው ፊያታዊ. አላማለደውም ዛሬ በገነት ከኔ ጋር ታሳልፋለክ ነው ያለው ምክንያቱም አምላክ ስለሆነ አማላጅ ቢሆን ኖሮ ይጽልይለት ነበር ።እስቲ መልስ ካለው ጠይቅልኝ
በዝ ጉዳይ ለላ እውቀት ያላቸው የኦርቶዶክ መምህራን ይቅረቡ የምትሉ
ጴንጤ በቃ ጥቅስ መሸምደድ ብቻ ነው?
የኦርቶዶክስን ወንጌል የሚናገረው መምህር ፍፁም ማስረዳት አይችልም ጭራሽ ልምድ የለውም...ፕሮቴስታንቱ ደግሞ ጮሆ ስላወራ ልክ ይሆነ ይመስለዋል እንጂ በተለይ ፕሮቴስታንቱ ጭራሽ የወንጌል ሀ ሁ ሂሃሄ ህሆ ላይ ነው ያለው እንጂ ትልቅ የውይይት አርእስት ነበር!!!
ጋዜጠኛው ግን ነውረኛ ነህ ሁሌ ከኦርቶዶክስ በኩል አቅም የሌላቸውን በማቅረብ ኦርቶዶክስ መልስ እንደሌላት ልክእንዳልሆነ እምነቱን በማድረግ ጨዋታ ነውየሚጫወተው ይህም ነውር ነው!!!ስንት የሚመጥን ኦርቶዶክስ እያለ ተራ ከኔ ምዕምን የማይሻል በማቅረብ unfair game ነው!!!
የጴንጤዎች ችግር ሀሳብ አያስጨርሱም። ሀሳባቸው እርስ በእርስ የተቃረነ የተምታታ ከመሆኑም በላይ ይዋሻሉ።
ወይ ጴንጤ 😂ግራ ገባው እኮ
እውነት ተንገላታች 😢 እነሆ ከሰቀሉት አይሁድ የከፋ በደል በኢትዮጵያ ! አሁንም እሩቅ ብእሲ ሲያደርጉት ።
አይሁድ አልሰቀሉትም ያልተፃፈ አታንብቢ
“..ወድልዋኒክሙ ሀልው በኵሉ ጊዜ ከመ ታውሥእዎሙ ቃለ ለእለ ይሴአሉክሙ በእንተ ዛቲ ተስፋክሙ፤በእናንተ ስላለ ተስፋ ምክንያት ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ” ይላል፡፡(፩ኛ ዼጥ ፫፡፲፭ ) ኦርቶዶክስ መሆኔ የድንግል ልጅ ይመስገን ክብር ይግባህ የኔ ጌታ አንተን በማወቄ የጌቶች ጌታ የአማላክቶች አምላክ የንጉሶች ንጉስ ክብር ሁሉ ላንተ ይሁን💯🙏
GETACHIN EYESUS Fitsum Amilakinetu Fitsum Sebawunetu kawuku iwunetun beKelalu yagegnalu.... BeAmilakinetu_Feraji BeSebawunetu_Amalaji nw
Ihe YeMesetef kidus iwunet nw
እየሱስ በርግጥም የአላህ መልክተኛ ነው. እሱ እየሱስ ያመለከውን በደስታው ያመሰገነውን በፍርሀቱ እና በጭንቀቱ ግዜ የለምነውን አላህን እንገዛል እንተናነሳልን. እየሱስ አላህን እቺ ፅዋ ከኔ ትለፍ ባለው ግዜ እውነትም አልህ ሰማው ወደርሱም ወሰደው. ልመናውን ሰምቶ ከሞት አድኖ የወሰደው አላህ ልመናን እሚቀበል ሩህሩህ በመሆኑ ነው ነገር ግን ሁሉአም ነብስ ሞትን ቀማሽ ነች ብሎ አላህ በነገረን መሰት እየሱስም ሰው እንደመሆኑ ዳግም ወደ ምድር ስለ አላህ ሊሰብክ እንዲሁም ሞት ሊቀምስ ይመጣል
ኢየሱስ ክርስቶስ /ጌታችን መድኃኒታችን አምላካችን/ ብሎ እንደገና አማላጅ የምንል ከሆነ ወደማን ያማልዳል የበላይ አለ ወይ ይህ ሀሳብ አይፋለስም ወይ?
የመናፍቅ ትምርት ይቺ ናት እንግዲ አፈርኩ ወዮ መናፍቅ የሆናችሁ
አይ መናፍቅ እንዴት እድሜ አያስተምረሁም እንዲው ወደ ሲኦል
የሚያማልድ ማለት የሚጠይቅ የሚለምን ማለት ነው እየሱስ ክርስቶት እራሱ አምላክ ነው በራሱ ማድረግ ይችላል ለምን ይለምናል አይለምንም ወደቀደመ ክብሩ ተመልሷል ከእንግዲህ አይማልድም። ቅዱሳን ናቸው የሚማልዱት።
ማማለድ ማለት ሰው በአዳም ምክንያት ከእግዚአብሔር ጋር ጥል ስለነበረ የጥልን ግድግዳ በሞቱ አፍርሶ ስለእኛ በአባቱ ፊት መታየት እና ከአባታችን ማስታረቅ ማለት እንጂ እንደ እናንተ አይነት የመቆም የመቀመጥ ትርጉም የለውም!!
@@abayabay690መታየት ?ከአባታችን ማስታረቅ? የፕሮቴስታንታዊ ትልቁ ችግር ምስጢረ ሥላሴን አለማወቅ ነው እሱን ካልተማራችሁ መቼ አንድ አምላክነት አይገባችሁም ::
እብራዉያን 7:25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በህይወት ይኖራል::ዘወትር ማለት እስካሁን የሚለዉን ያመለክታል
@@abayabay690 ማስረጃ
Oooo orthodox emnet teketayoch yawm ye Ethiopia tmrte slase yalgebachu.slezi beneante akahed kesemay werdo sew hono yemotew ab(God the father)new malet new?@@frehaymanot2324
መምህር ናትናኤል ቃለ ሕይወት ያሰማህ።
አይ ፕሮቴስታንት ነገር ወደ እግዚአብሔር ያቀርባል ይላል እርሱ ራሱ ኢየሱስ እግዚአብሔር መሆኑን ረስቶ!
ጌታን እንኳን እስክ ሙሉ ክብሩ ለመጥራት አበቃህ
ቀፎ አመንክዮ ስለያዘ። ተዋህዶ የነጠረ ወርቅ ምክንያታዊ ሎጂካል ነው። ክርስትና አስተምህሮ በህግ በዳኛ ፊት ተቀምጣ፣ በፍልስፍና ተፈትና፣ በሎጅክ ተመሳጥራ፣ በታሪክ ተጎልጉላ፣ በኬሚስትሪ በጨረር ተምርምራም እውነት ስትወጣት ነው እውነትነቷ የሚወጣው። ተዋህዶ የመጨረሻው የክርሰቲያኖች ዋሻ ቤት ነች።
እኮ እያዋረዱት ይሱሴ ሲሉ እንዴት እንደምሳቀቅ በሥላሴ 😢
አንደው መምህር ቃለ ሂወት ያሰማልን በጣም የታመቀ አውቀት አንዳለኦት ተረድቻለሁ በሌላ ጊዜ ባየው አራሱ ደስ ይለኛል ❤❤❤❤
ኦርቶዶክስ ሀይማኖቴ❤❤❤❤❤
One biblical passage often cited as evidence of Jesus interceding on behalf of believers is Romans 8:34, which states, "Who then is the one who condemns? No one. Christ Jesus who died-more than that, who was raised to life-is at the right hand of God and is also interceding for us." This verse suggests that Jesus, now seated at the right hand of God, is actively interceding for believers.
መዳን በሌላ የለም ብሎ
መልሶ ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ ነው
ማለት እንዴት ሊሆን ይችላል
አንድ ግዜ ከእራሱጋር አስታረቀን
እንጅ ወደ ማነው የሚለምነውና የሚማልደው
እራሱ ጌታና አምላክ ነው ወዳጀ
መምህር ናትናኤል አምላከ ቅዱሳን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን የእኛ ብርቱ መምህር❤❤❤
መምህር ናትናኤል ቃለ ህይዎት ያሰማልን
መምህር ናትናኤል ቃለ ህይወት ያሠማልን አምላከ እስራኤል በዕድሜ በጤና ያቆይል፡፡ ያላመነ አሁን ተፈርዶበታል ሲል ምን ማለት ነዉ ;;;; ክርስቶስ በእርሱ ላላመኑቱ አሁንም ይፈርዳል ማለት እንደሆነ እንኳን ለመገመት ምንድነዉ የጨለመባችሁ.....ያሳዝናል ፍርድ ሲመጣ ነዉ ብሎ እርፍ
መምህር ናትናኤል ቃለ ህይወት ያሠማልን አምላከ እስራኤል በዕድሜ በጤና ያቆይልን❤❤
መምህር ናትናኤል ቃለ ሕይወት ያሰማልን ምን አይነት እርጋታ ያላቸው መምህር ናቸው
ቅዱስ ቃሉ ይላልና ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅም÷ፈራጅም ነው:: እንዴት ሆነ..ለሚለው ቃሉን ማጥናት ብቻ ነው::
ኦርቶዶክስ እስቲ ድርቅ አትበይ---ቃሉ የሚለውን ባይዋጥልሽም እመኚ÷ይጠቅምሻል!
ምንም ሚመሰጠር ነገር የለም እዝህ ጋር:: Right?
ክርስቶስ የማዳን ስራውን አንድ ግዜ በመስቀል ሞት ፈፅሟል።ከትንሳኤ በኋላ ሰዎች የሚድኑት የመስቀል ላይ ሞቱን በማመን ነው።ማመን፣መጠመቅ፣ስጋ ወደሙ መቀበል፣የፅድቅ ስራዎችን መፈፀም አለበት
ጌታችን መዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና ለኛ 19:13 ፈራጅ እንጂ አማላጃችን አደለም መምህር ናትናኤል ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏
ኤ ርምያስ 7;25 እግዚአብሔር አብ የማልዳል።። ሮ!ሜ8:26 መንፈስ ቅዱስ ይማልዳል ሮ።ሜ 8.34 ወልድ ኢየሱስ ይማልዳል እንግዲህ እዩት ማነው አማላጅ ።።።አብ እግዚአብሔር ነው። ወልድ እግዚአብሔር ነው መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር ነው።።።ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ ሳይሆን ፈራጅ ነው
ጴንጤዎች ፈራጅ ይሆናሉ ሁሉንም አማላጅ ካደረጉ።
በስላሴ መካከል መበላለጥ ባይኖርም በፍቅር የሆነ መገዛዛት እንዲሁም functional subordination የሚባል ነገር አለ ሊቃካህናት በህዝቡ እና በእግዚአብሔር መካከል ሆኖ ህዝቡን ከእግዚአብሔር ጋር ለማስታረቅ የጠቦት ደም እንደሚያቀርብ ጌታችን ደግሞ የራሱን ደም ይዞ ወደ አብ የሚቀርብ ሊቀካህን ሆኗል ስለአጥያታችን እንደገና መስዋህት መሆን አያሻውም አንድ ጊዜ ያቀረበውን መስዋህት ይዞ ዘወትር
ሊማልድ በአብ ፊት ይቆማል ይህ መንፈስ ቅዱስ በዕብራዊያን መልዕክት ፀሐፊ የተናገረው የመለኮት ሃሳብ ነው ይህ ትንሽ ልጅ የሚለው ግን የሰጋ ለባሽ ሃሳብ ነው ጌታ ሰው መሆን ያስፈለገው ራሱ በድካማችን ሊራራልን የሚችል ሊቀካህን(አስታራቂ/አማላጅ/መካከለኛ) ይሆን ዘንድ ነው።
ጴንጤ ከክርስቲያን ጋር ሌላዉ ትተን በነገረ ክርስቶስ እንኳን እዚህ ግባ ሚባል ሀሳብ ይዘው መቅረብ አይችሉም ፡፡እዛው አዳራሽህ ገድል ጣኦት ፈውስ እያልክ ተረትህን ሚሠሙትን አጃጅል፡፡
መምህር ናትናኤል የራሱን ሀሳብ ይጋጫል ለማዳን ሰው መሆኑን ይቀበላል ለምልጃ ሲሆን እንዴት ይላል እና የክርስቶስን ስራ ምሳሌ ነው ይላል አምላክነት ባህሪውን መጠቀም ሲችል ለምን ይላል ብቻ ኦርቶዶክስ እንደዚ የምታስተምር አይመስለኝም
ኦርቶዶክሶች ርግዚእብሄን አይናችሁን ይክፍትላችሁ እንጂ የክርስቶስን ነገር እንዳይገባችሁ ሴጣን አይናችሁን ሸፍኖባችሀል
መናፍቂን ስለ ስላሴ ጠይቁ ወፊ የለም አማልጅ ብላ የምትቻቻ ወፊ የለም ዓለም ይግረመው ስለ ስላሴ ጠይቁ
ደስ ያለኚ መናፍቃአኖቺ በዚ አጋጣሚ መማራቸው
ምን አስኪ ምን ተማሩ ብለህ ታስባለህ???
Please haletaw media .....orthodox Churchn mimetnu betam bzu gobez wotat apologist aluu lemn enesun atakerbum Please 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እንደዚ ኣይነት ት/ት በጣም ጡሩ ነው ምክንያቱ ህዝብ እየጠፊ የለ እየ ኣሚታቱቤተ ነወ እንጂ ተረዲቶ ከተዋህዶ ኣይወጣም ፕሮትስታንት ኣሰተዉሉ የሂወት ጉዲይ ነው
ጋሽ ፓስተር ልጁን አይቆጡት ቀስ
የልብ ካውያ መምህር ናትናኤል😂
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ናትናኤል እንደርስዎ ያሉትን መምህራንን ያብዛልን!!!
ሚስጢረ ስላሴን አለማወቅ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን አንድነትና ልዪነትን ለመረዳት አይችልም ብዙዎቹ መናፍቁች ክርስቶስ አማላጂ ነው የሚሉት ለዛ ነው
እግዚእቤር። ማስተዋል ይስጠን። እየሱስ ጌታ ነው
አይ ጴጤ ጥቅስ ብቻ ማብራሪያ የለም ድንቁርና
ወይኔ ቤተክርስቲያን በእነዚ ነው አስተምሮቷ የሚገለፀው በቃ ኢየሱስ ሊቀ ካህን መሆኑን እኮ ካደ አረ በማሪያም ዓይማኖተ አበው አንብብ የዕብራዊያን ትርጓሜ አንብብ አረሁሁሁ ተቃጠልን እኮ ተረት ተረት
እንዳልሆንክ እኮ ንግግርህ ያስታውቃል
እዳተ ተረት ስላላወራ ነው ምኑላይ ስህተቱ እይሱስ አምሌክ እጂ አማላጂ አደለም
መናፍቁ
አሃ አሁን ተጋባባን
So መስቀል ላይ የተክናወነው ሁሉ እየፋረደ ነበር ማለት ነው ወይስ እያስተማራችው ነበር ላልክው እንድኔ ተስቅላቸሁ እድኑእችው እያለ ነው this is big mistake. እማላጅ ማለት እስታራቂ ማለት ነው stil የኢየሱስ ደም ያ የፋስስው ደም እሁንም ትኩስ ነው ::እንድ እዲስ ስው ክርስቶስ በስራለት ስራ ሲያምን ይድናል steel, and forever until we go.
ታዲያ እሱ ያማልዳል ማለት ነው?
@@frehaymanot2324 awo
ኦርቶዶክስ የክርስቶስን አዳኝነት ክዳለች ከማነው የሚያማልደን ካለች ከመማነው የታረቅነው ደሙስ ለምንድነው የፈሰሰው
የስላሴ እንድነትና ሧስትነት አልገባውም :: መስሐፍ ቅድስን ተመልከቱህ
መምህር ናትናሄል ቃለ ሕይወት ያሰማልን። እኔ እራሱ ተማርኩብህ። ቢገባው ፓስተሩ ይማርበት ነበር። ልባቸው የደነደነ ስለሆነ ነው እንጂ።
ደሞ ጴንጤዎች ሁሌ ሲመጡ በሁለት ሃሳብ ይዘው ነው። እንዲህ አላቹ ሲባሉ እንዲም ብያለው ለማለት በጣም ያስቃሉ ለማምለጫ
1 korontos 2:14-16 le ante ena lememihir Natinael degimom end enante yale meredat lalachihu tetsafe anbibut amilak yiridachihu
እንኳን ደስአለሽ ተማርሽ
ሀሌታዎች በትሕትና ልጠይቃችሁ እኔን ማቅረብ ትችላችሁ በፈራጅነቱ ገዳይ ከኦርቶዶክስ ወገን
አላዋቂ ከሆኑ ብዙ የኦርቶዶክስ መምህራን መካከል አንዱን ዛሬ አየሁ
ከማለደክ ካስታረቀክ እንዴት ሊፈርድብክ ይችላል?????
አይኔን ግንባር ያርገው ካልሆነ አምላክ እራቁቱን በመስቀል ሞተ እኮ አምላክ ለኛ ተዋረደ እኮ ማለደ የሚለው ምን ይገርማል ከመማለድ በላይ እራቁቱን አምላክ በአደባባይ ሞተ እኮ ከዚ በላይ ዝቅ ማለት አለ አውቆ የተኛ ነው ነገሩ።
እየሱስ ያማልዳል !! በሰውነቱ ያማልዳል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ልያድናቸው ይችላል ፡፡ ቁላ 2:9
Evangelical theological teacher well educated one.
ድድብና እና መማር መለየት አቃተህ 😂😂😂
ተሳዳቢዉ እንጂ ያልተማረ መባል ያለበት
እባክህ ሀሌታ የማይመጥን /ናትናኤል አታቅርብ ።ስንት እያሉ ?
የተገብኦ ያይደለ የካሳ ነው ከትንሳኤ በኋላ እንደማያማልድ ተናግሯል ዮሐንስ ዮሐንስ 16-24-16 ከትንሳኤ በኋላ አላማልድም እያለ ታማልዳለህ ማለት ጤንነት አይመስለኝም
መንፈሳዊዉን ነገር 1% የማንሞላ ሰዎች በማናዉቀዉ የግእዝ ቁዋንቁዋ መናገሩ ለምን አስፈለገ ????
ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ የነበረው ሰው ሆኖ በነበረበት ጊዜ ይመስለኛል። እግዚአብሄር ሰው ሆኖ ከራሱ ጋር አስታረቀን እላለሁ።
አይ ምላስ የሺንገላ ምላስ ይላል መናፍቃኖቺን
ይድረስ ለጴንጤዎች። መማለድ የፍፁም ሰው ድርሻ ከሆነ ክርስቶስ ከትንሳኤም በኋላ አሁንም በክብሩ አይደለም ፍፁም ሰዉ ነው ማለት ነው??? ለዛ ነው አሁንም እየማለደ ያለው???
መምህር ይመኑ አድማስ ማስተዋል እና እውቀት በሞላበት ሙግት ታጥቀህ አይቼሀለው....ልጁ የራሱ ንግግር እንኳ ሲምታታ ረግቶ ከማስረዳት የፊጥኝ መጋለቡን በእድሜም ሲበስል ይደርስበታል
ኸረ ይሄ ሰውዬ ምን ነካው...አንድ ጥያቄ ሙሉ ሰዓቱን እንዴት ይጠይቃል"እንዴት አዳነ" የሚለው ከሆነ ጥያቄው ወይ ርአሱ እሱ ይሁን....በዛ ለይ ሀሳብ አያስጨርስም...መምህረ ናትናኤል እናመሰግናለን ለትዕግስቶ
ፕሮቴስታንት ማለት ምንም መሠረተ እምነት ሐዋርያዊ ትውፊትና ውርስ የሌላቸው ዝም ብለው በድንግዝግዝ የሚጓዙ ጨለምተኞች ምስኪኖች ለተጠየኩት ጥያቄ እንኳን የሚመልሱትን የማያውቁ ግብዞች ወይ አያውቁ ወይ አይጸድቁ !?
እንኳንም ኦርቶዶክስ ሆንኩ ልዮነቱን እንኳን እኛ አንድ እነሰሳ እንኳ ይለየዋል ።
መምህር የተዋህዶ ልጅ ናትናኤል ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በጸጋ ይጠብቅልን !!!
ኢየሱስ አረያ ለመሆን ነው ለሌሎቹ የጸለየው የሚለው ሃሳብ መጽሓፍ ቅዱሳዊ አይደለም ፤ አረያ ለመሆን ሳይሆን አማልዶ ከአብ ጋር ልያስታርቀን ነው ። ደግሞም አስታርቆናል።
ቆይ ለምን ናትናዬል የምትባለው መምህር መጀመሪያ ለማዳመጥ አሞክርም ለማስተማር ሳይሆን ለመከራከር ነው እንዴ የመጣው
Haletawoch egziabher yakeberelen.
Gn be Orthodox bekul be bezu re'esoch bexam gobez yehonu wexat apologists alu Like Aklil, Gadissa, Zemaryam, eyob, ... ena enesun betaqerbulen enelalen
የንግግር ተአርሞ ሳላደቅ አላልፍም ጌታችን መዳኒታችን ብሎ መጥራት ድግል ማርያም ብሎ መጥራት ከመናፍቅ አንጠብቅም😎 ይመስለኛል በቤተክርስቲያን ጠልቀህ ባትማርም በበራ አልፈሀል ግን አተልትወያይ ሳይሆን ልትማር ነው የመጣፈው ተማር 1:21:10
በነገራችን ላይ ኢየሱስ ወደ እግዚአብሔር ይማልዳል ይላሉ መናፍቃኑ እዚህ ጋር ዮሐ 1:1 ቃል እግዚአብሔር ነው ይላል።ይህ ማለት ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ። መናፍቃን ግን ኢየሱስ ሌላ እግዚአብሔር ሌላ ብለው እርኩስ መንፈስ አስታችዋል።ወገኔ ሳትማር በእራሴ መንገድ መፅሐፍ ቅዱስን እተረጉማለው ብለህ እራስህን በትዕቢት አዋቂ ስታደርግ ሰይጣን ልቦናህን ይቆጣጠርሃል።የምናየው ነገር ይሄ ነው።ምንም ነገር ብትነግሯቸው አይሰሟችሁም።
ዛሬም መናፍቃኖቺ እየሱስን እንደት ይፈርዳል ያማልዳል እንጅ እያሉ በእግዚአብሔር ይነሱበታል
ማሀዬብ ጴንጤ እኛ ኦርቶዶክስን በመጨው ልጅን ልታደናብረው ትሞክራል
ደደብ ጴንጤ ኦርቶዶክስ ትለያለች
የምማልደው ማለትና የሚያማልደው የምል ትርጉም የተለያየ ሀሣብ ነው ። የምማልደው ማለት ማለዳ ከምል ትርጉም ነው የምማልደው ማለት በማለዳ ማንም ሣይቀድም ማለት ነው ከላወቃቹ ት/ት ቤት ገብታቹ ብትማሩ ሮሜ 8÷34 ላይ ያለውን በደምብ ሣታጣምሙ ብትመለከቱ ፕሮቴስታንቶች
የሁሉም እምነት ተከታዮች እሚጠይቁት ጥያቄ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ነው ለምን ትክክለኛ በእውነት የተመሰረተች ስለሆነች ነው እኔ እምለው ግን መንፍቆቹ የጥያቄ መፍለቂያ ነቸው እንዴ መምህርችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ✝️
Pleasw Orthodoxn mimetnu yemeawku sewochin akrbuuu ende ...i think haletaw media you are trying to show that Orthodox christians are not reading the bible please just stop the movie 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ታሪካዊው ሥላሴ
ሥላሴ በታሪካዊ ሂደት ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገና እየተለወጠ የመጣ አስተምህሮት እንጅ በአንድ ጊዜ አሁን የያዘውን ቅርፅና ይዘት እንዳልያዘ የታሪክ መዛግብት ያስረዱናል። ከክርስትና መምጣት በፊት ያሉትን የነቢያት አስተምህሮቶችና በታሪክ የተመዘገቡትን የቀደምት ፃድቃን ሰዎች እምነት በምናጠናበት ወቅትም የአምላክን ሶስትነት አንዳቸውም ሰብከው እንደማያውቁ እንረዳለን። ይህም ሥላሴ የኢየሱስን መምጣት ተከትሎ የተነሳ እሳቤ እንጅ ቀድሞም የነበረ የነቢያት መንገድ እንዳልሆነ ማሳያ ነው። ለዚህም ይመስላል የቤተክርስቲያን አስተማሪዎች ስለሥላሴ ሲናገሩ ከመጽሐፍ ቅዱስ አንቀፆች ይልቅ የቀደምት አባቶች ድንጋጌ ላይ ትኩረት የሚያደርጉት።
‹‹ሥላሴ›› የሚለው ቃል ወይም ‹‹አንድ አምላክ በሶስት አካላት›› የሚለው ትንተና በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በቀጥታ የተገለፀ እንዳልሆነ ሁሉም የክርስትና ምሁራን ይስማሙበታል። ‹‹ሥላሴ›› በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንድም ቦታ ያልተጠቀሰ ባዕድ ቃል ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ስያሜው የተሰጠው ከመጽሐፉ የተለያዩ ጥቅሶች በመነሳት እንደሆነም ይነገራል። እርግጥ በመጠኑ በጣም ትልቅ እና የመጽሐፍት ስብስብበ ሆነው መጽሐፍ ውስጥ ቃሉ አንድም ጊዜ እንኳን አለመጠቀሱ አለባብሰን የምናልፈው ነገር አይደለም::
ለመሆኑ የቃሉ መነሻ ከየት መጣ? የአስተምህሮቱ አጀማመር ምን ይመስል ነበር? የሚለውን ስናጠና መጀመሪያ ስሙ የሚጠቀሰው ቴዎፍሎስ የአንፆኪያው (170 ዓ.ል) ነው። ይህ ሰው በአሁኗ ቱርክ በምትገኘው ጥንታዊቷ የአንፆኪያ ከተማ ጳጳስ ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ ስለ ሥላሴ ፍንጭ ሰጪ ሃሳቦችን የፃፈ ነው ተብሎም ይታመናል። ኢየሱስ ወደ አባቱ ካረገበት ጊዜ ጀምሮና ይህ ሰው እስከነበረበት ድረስ ባሉት 140 ዓመታት ውስጥ ስለ ሥላሴ የሚገልፅ ምንም ፅሁፍ አልተገኘም።
የአንፆኪያው ጳጳስ ከሥላሴ አስተምህሮት ጋር ይቀራረባል የሚባልለት ፅሁፉ እንዲህ የሚል ነው፡-
‹‹ፀሐይ ከመፈጠሯ በፊት ያሉት ሶስት ቀናት የሥላሴ ምሳሌዎች ናቸው። የአምላክን፤ የቃሉን እና የጥበቡን። አራተኛው ቀን የሰው ምሳሌ ነው፤ ብርሃን ይፈልጋል። ስለዚህ አምላክ አለ፣ ቃሉም አለ፣ ጥበቡም አለ፣ እንዲሁም ሰው አለ።››
(1)
ከዚህ ፅሁፍ የምንረዳው እግዚአብሔር ፀሐይን ከመፍጠሩ በፊት ያሉት ሶስት ቀናት ‹‹የፈጣሪ፣ የቃሉ እና የጥበቡ›› ምሳሌዎች መሆናቸውን ከመናገሩ በስተቀር የአብ የወልድና የመንፈስ ቅዱስ አምላክነትን በትክክል እንደማይገልፅ ወይም አስተምህሮቱን እንዳልደረሰበት ነው።
ቴርቱሊያን (160-225 ዓ.ል) የተባለው የኃይማኖት አበው ሁለተኛው ተጠቃሽ ሰው ሲሆን ከቴዎፍሎስ ቀጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲነኛ ‹‹trinitas›› ወይም ‹‹ሥላሴ›› የሚለውን ቃል የፃፈ ነው። ‹‹ሥላሴ››፣ ‹‹አካል›› እና ‹‹ባህርይ›› የሚሉትን ቃላት ለያይቶ ከመፃፉም በተጨማሪ አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ‹‹በባህርይ አንድ በአካል ሶስት ናቸው።››
ሲል አትቷል። ይሁን እንጅ የእሱም አስተምህሮት በሥላሴ ላይ ባለው የባህርይ ልዩነት ከዛሬው አስተምህሮት ጋር የተዛመደ አልነበረም።(2)
ሌላው ስመጥር ሰው አግናጥዮስ የአንፆኪያው (35-107 ዓ.ል) ነው። ይህ ሰው የሥላሴን ትምህርት በክርስትናው ዓለም ሰብኳል የሚባልለት ሲሆን በዚህም አስተምህሮቱ ከፍተኛ እውቅናና ዝናን አግኝቷል። አግናጥዮስ በቀደምት አባቶች ዘንድ የሚታወቀውና በተለይ በሶስቱ ሥላሴዎች መካከል ስላለው አንድነትና ልዩነት የፃፈው እንዲህ የሚል ነው፡-
‹‹አብ አብ ነው እንጅ ወልድን መንፈስ ቅዱስን አይደለም፤ ወልድም ወልድ ነው እንጅ አብን መንፈስ ቅዱስን አይደለም፤ መንፈስ ቅዱስም መንፈስ ቅዱስ ነው እንጅ አብን ወልድን አይደለም።››
(3)
ከዚህ ሁሉ ሂደት በኋላ የሥላሴን አስተምህሮት አንድ ወጥ ድንጋጌ ይዞ እንዲንቀሳቀስ ያደረገው ደግሞ አትናቴዎስ የእስክንድርያው (296-373 ዓ.ል) ነው። አትናቴዎስ በሥላሴ አስተምህሮት ላይ ትልቁን ለውጥና መሻሻል ያመጣው ሃያኛው የእስክንድርያ ጳጳስ ስለመሆኑ ሁሉም የታሪክ ምሁራን ይስማሙበታል። የዓለም አብያተክርስቲያናት ወደውም ይሁን በጫና ሥላሴን የክርስትናቸው መሰረት እንዲያደርጉት ትልቅ የፖለቲካ ጨዋታ የተጫወተ ሰው እንደሆነ ይነገራል። በአሁኑ ሰዓት ያለው የሥላሴ አስተምህሮት ሙሉ በሙሉ የአትናቴዎስ ነው ቢባልም የሚታበል አይደለም።
አትናቴዎስ በሥላሴ አስተምህሮት ላይ ሁለት ዓበይት ለውጦችን አምጥቷል። አንደኛው ቀድሞ በእነ ቴዎፍሎስ፣ ቴርቱሊያን እና አግናጥዮስ እያደገ የመጣውን የሥላሴ ትምህርትለውጥና መሻሻል በማድረግ አንድ ወጥ ድንጋጌ እንዲኖረው አድርጓል። ሁለተኛው ደግሞ የመንፈስ ቅዱስን ፍፁማዊ አምላክነት ማፅደቁ ነው። ቀደምት አባቶች በመንፈስ ቅዱስ ምንነት ጉዳይ ላይ ሲወዛገቡና የተለያየ ትርጉም ሲሰጡት ቆይተዋል። ይህንን ክፍፍል ለማስወገድ አትናቴዎስ በእድሜው መገባደጃ አካባቢ ‹‹መንፈስ ቅዱስ አካል ያለው አምላክ ነው።››
ሲል ብይን ሰጥቷል። በዚህም መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ እኩል ፍፁማዊ አምላክ ተብሎ እንዲታመን ለየአብያተክርስቲያናቱ ውሳኔውን አስተላልፏል።
‹‹አብ በአካሉ በገፁ በመልኩ ያለ ነውና፤ ወልድም እንዲሁ በአካሉ በገፁ በመልኩ ያለ ነውና፤ መንፈስ ቅዱስም እንዲሁ በአካሉ በገፁ በመልኩ ያለ ነውና። እንደ ሰውም አይወሰኑም፤ አምላክነት ያለው አካላት ናቸው። በአካል ሶስት በባህርይ አንድ ብሎ ይህን ኃይማኖት የማያምን እንዲህ እኛ እንደወሰንነው አድርጎ ሃይማኖቱን የማይፅፍ ቢኖር ሃዋርያት ያስተማሯት ቅድስት ቤተክርስቲያን ታወግዛለች።››
______________
(1) Early Christian Writingde: Theophilus of Antioch”, II.XV
(2) Justo L. Gonzalez (2010). “The Story of Christianity, Vol. 1: The Early Church to the Dawn of the Reformation”, pp.91-93
(3) ሃይማኖተ አበው ዘአግንጥዮስ፡ ገፅ 37 - ክ፡1 ቁ፡8
(4) Trinity Britannica Encyclopedia of World Religions, Chicago: Encyclopedia Britannica. 2006
(5) 1ሃይማኖተ አበው ዘአትናቴዎስ ገፅ-55
(6) ሃይማኖተ አበው ዘአትናቴዎስ ገፅ-81
.
.
.
በ አንድ ፈጣሪ እመኑ ትድናላችሁ!!.. መልእክቴ ነው::.... እየሱስም እኮ በሕይወት እያለ መንግስተ ሰማያትን ለመውረስ ምን እናድርግ ብለው ሲጠይቁት ምን አላቸው?... በፍጹም ልብህ አንድ እግዚአብሔርን አምልክ ነው.... የሱ ትምህርት ብቻ ነጻ ያወጣችሁዋል... ብቻህን አምላክ የሆንከውን እንገዛለን በሉ
እየሱስ ክርስቶሰ ያማልዳል ይላል መጻፍቅዱስ ነጌር ነገር ግን ስሌ ፍርድ ነው እንጅ ምናጌርው እዬሱስአማላጅ ካላችው አብም መንፈስ ቅዱስም አማላጅ ይላል መጻፍ ቅዱስ ታድያ ፈራጅ ማን ልትሉነው አናንቴ ጰንጤዎች ፈራጅ እናንቴ ናችሁን ወይ
ክንቱ ክርክር 1 ሚጠቅማቹን ልንገራቹ ላ ኢላሀ ኢለላህ ሙሀመዱ ረሱሉላህ በሉ ለዝች አለምም ከሞት ቦሀላ ላለው አለምም ብቸኛው ነፃ መውጫቹ ኢስላሞ ብቻ ነው።
ምነው አቅማችሁን አውቃችሁ ባትከራከሩ
በነሱ ዘንድ
የሐዋርያት ስራ 4--12
ዮሐንስ ወንጌል ም 14- 6
ሮሜ 8-34
እብራውያን 7-25 በነሱ ቤት ሁሉም
አማላጅ ነው
አንድ ብቻ ልበል መፅሐፍ ቅዱስን ሲያነቡ ዝቅ ብለውና ከፍ ብለው አያነቡም
እብራውያን 7-25 አንድ መስመር ይዘው
ነው የሚከራከሩት
ቁጥር 27 - 28 ምንድ ነው የሚለው
በደንብ ይነበብ
ኢየሱስን አማላጅ የምትሉ
ሁሉ ንስሃ ግቡ
እግዚአብሔር ጌታ ነው አምላክም ነው
ወልድም ጌታ ነው አምላክም ነው
መንፈስ ቅዱስም ጌታ ነው አምላክም ነው
አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ
እንጅ ስወት አምላክ አንልም ።
“ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
- 1ኛ ዮሐንስ 2፥1
እግዚአብሄር ይመስገን ትንሽ ማምህር በደንብ ገልፃታል❤❤❤
yes
ምድረ ጥራጊ ሀሌታ እራሱ ገገማ ሰው ነህ ገማህይም ጋር ቤተ ክርስቲያንን ለማከራከር ይዘይ የመጣህ ማህይም ነህ
ortodoxche mnm slematawuku betkrstiyanm sdb slemtmaru lk mmehranochachu and nege sinageru likm yehu sitet madenek newu matakut yehunna yemisma goro yalewu binor yesma
የእኔ ወድም መምህር ናትናኤል በርታ ጎበዝ በዚህ እድሜህ ከ አባትህ ጋ ንፅፅር ማድረግህ ኮርቼብሀለሁ ፡፡
መዝጋት የነበረባችሁ በኦርቶዶክስ አስተምህሮት ነው። ለምን አማላጅነትን እንደሚውዱት አይገባኝም። አንድ ከሆነ ከማን ለምን?????
መምህር ናትናኤል መፃፍቅዱስ ያንብቡ እባኮት
ቅዝምዝም ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ አሉ ግራ የገባው ቋንቋ ራስ ጭራ የሌለው ንግግር መምህር ናትናኤል ግሩም ነዎት በእውነት
😂😂 ቀጭኑ ልጅ እምነቱ ምንድን ነው? 👉😀 ግዕዝ የሚችል እስላም ነው?