ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
መናፍቃንም ጌቶቻቸው ያመጡትን ነው የሚሰብኩት አዎ ጌታ ያከበራቸውን እናከብራለን እግዚአብሔር ያከበራቸውን ቅዱሳንን እናከብራለን ምክንያቱም በናንተ ሥም ቀዝቃዛ ውሃ ያጠጣ ዋጋው አይጠፋም ይላል አምላካዊ ቃል ነው እነዚህንም ለእነዝህ መልስ አትስጥ
ኡኡኡኡ ኤርሚና ወንድሞችህ ግን ምን ኣይነት የትእግስት ጸጋ ነው ያላቹ ያ ሁሉ ስድብ ያ ሁሉ ትችት ኸረ እግዚኣብሄር ረጅም እድሜ እውቀት ትእግስት ኣብዝቶ ይስጣቹ እኔ ትንሽ መሰረታዊ የሆነ የኣምላኽ ቃል እውቀት ኣለኝ ስለ ትእግስታዊ ኣገልግሎታቹ ኣምላክ ይባርካቹ እኔ በጣም ግንፍልተኛ ነኝ በኣምላክ ቃል ዙርያ ለካ የእውቀት ማነስ ነው ግንፍልተኛ ሚያርግ ልክ እንደ ኣፉን ያልከፈተ ህጻን ሚገነፍለው ስለዚህ ተሳዳቢዎች ሁሌ እንደ ኣፉ ያልከፈተ ህጻን ወይ ማልቀስ ነው ወይ መሬት ላይ መፈራገጥ ወይ መሳደብ ነው ጌታ ይባርካቹ ወንጌላውያን እየተማርን ነው
ኣኛ ሰውን እንከተልም አናመክክምም እኛ የምንከተለው ቀኝህን ለሚመታህ ግራህን ስጠው የሚለውን የአምላክን ትዕዛዝ የምንከተለውና የምናምነው ስውንና ደም አፍሳሹን ሰው ግደሉ የሚለውን አይደለም
አሰተሳሰብህ እንደጋሪ አይሁን እንደሰው ይሁን
ምክንያቱም የማርቲን ሉተር ምልምሎች ናቸው ፈጣሪን ዝቅ አድርገው ኢየሱስ አማላጅ ነው የሚሉ እርኩሶች ናቸው
ኤርሚ ፦ የእንሰሳትን ተዋፅዖ እንጂ መጠጥን አይዖሙም ። ስካር አመቱን ሁሉ ነው።
ትንቢተ ኤርምያስ የሚለው የቀደመቿን መንገድ ጠይቁ በሷም ተመላለሱ የሚለው ቀደምት አባቶቻችንን እንከተላለን እግዚአብሔር ያከበራቸውን እናከብራለን እንጂ አናመልካቸውም እኛ የምናመልከው ኢየሱስ አማላጅ ሳይሆን አምላክና ፈሪጅ መሆኑን አውቀን የምናመልከው
ጆሮም ጆሮም ሰውን የምትከተሉት
እዋይ ዙርያ ጥምጥም ኢዮም ዝኸዱ ኦርቶዶክስ
ላንት ኢየሱስ አዲስህ ሊሆን ይችላል እኛ የምናመልከው ፈረንጆች በአንድ ኪሳቸው ሰውን የሚያማሉበትን ገንዘብ በአንድ እጃቸው ደግሞ ኢየሱስ አማላጅ ነው ብለው የውሸት ችምህርት ይዘው የሚመጡትን ሳይሆን በትንቢተ ኤርምያስ ም 6 ቁጥር16ን አንብቡ
ቅዱስ ሚካኤልን በጣውላ መስለው አዋርደውታል ! በአምልኳቸው ያልጠሩትን ኢየሱስን አምልከናል ብለው ዘብተውበታል ። እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል !!! ኦርቶዶክሶች ፦ ስእልና ጣውላችሁን ተውና ህያው ወደሆነው ኢየሱስ ዘወር በሉ !!
Ante tawela eras machi yehon erashchun metatalut mechi yehon metadegut mechi yehon .lengeru memert yenorbahal ortodox mehon
መናፍቃንም ጌቶቻቸው ያመጡትን ነው የሚሰብኩት አዎ ጌታ ያከበራቸውን እናከብራለን እግዚአብሔር ያከበራቸውን ቅዱሳንን እናከብራለን ምክንያቱም በናንተ ሥም ቀዝቃዛ ውሃ ያጠጣ ዋጋው አይጠፋም ይላል አምላካዊ ቃል ነው እነዚህንም ለእነዝህ መልስ አትስጥ
ኡኡኡኡ ኤርሚና ወንድሞችህ ግን ምን ኣይነት የትእግስት ጸጋ ነው ያላቹ ያ ሁሉ ስድብ ያ ሁሉ ትችት ኸረ እግዚኣብሄር ረጅም እድሜ እውቀት ትእግስት ኣብዝቶ ይስጣቹ እኔ ትንሽ መሰረታዊ የሆነ የኣምላኽ ቃል እውቀት ኣለኝ ስለ ትእግስታዊ ኣገልግሎታቹ ኣምላክ ይባርካቹ እኔ በጣም ግንፍልተኛ ነኝ በኣምላክ ቃል ዙርያ ለካ የእውቀት ማነስ ነው ግንፍልተኛ ሚያርግ ልክ እንደ ኣፉን ያልከፈተ ህጻን ሚገነፍለው ስለዚህ ተሳዳቢዎች ሁሌ እንደ ኣፉ ያልከፈተ ህጻን ወይ ማልቀስ ነው ወይ መሬት ላይ መፈራገጥ ወይ መሳደብ ነው ጌታ ይባርካቹ ወንጌላውያን እየተማርን ነው
ኣኛ ሰውን እንከተልም አናመክክምም እኛ የምንከተለው ቀኝህን ለሚመታህ ግራህን ስጠው የሚለውን የአምላክን ትዕዛዝ የምንከተለውና የምናምነው ስውንና ደም አፍሳሹን ሰው ግደሉ የሚለውን አይደለም
አሰተሳሰብህ እንደጋሪ አይሁን እንደሰው ይሁን
ምክንያቱም የማርቲን ሉተር ምልምሎች ናቸው ፈጣሪን ዝቅ አድርገው ኢየሱስ አማላጅ ነው የሚሉ እርኩሶች ናቸው
ኤርሚ ፦ የእንሰሳትን ተዋፅዖ እንጂ መጠጥን አይዖሙም ። ስካር አመቱን ሁሉ ነው።
ትንቢተ ኤርምያስ የሚለው የቀደመቿን መንገድ ጠይቁ በሷም ተመላለሱ የሚለው ቀደምት አባቶቻችንን እንከተላለን እግዚአብሔር ያከበራቸውን እናከብራለን እንጂ አናመልካቸውም እኛ የምናመልከው ኢየሱስ አማላጅ ሳይሆን አምላክና ፈሪጅ መሆኑን አውቀን የምናመልከው
ጆሮም ጆሮም ሰውን የምትከተሉት
እዋይ ዙርያ ጥምጥም ኢዮም ዝኸዱ ኦርቶዶክስ
ላንት ኢየሱስ አዲስህ ሊሆን ይችላል እኛ የምናመልከው ፈረንጆች በአንድ ኪሳቸው ሰውን የሚያማሉበትን ገንዘብ በአንድ እጃቸው ደግሞ ኢየሱስ አማላጅ ነው ብለው የውሸት ችምህርት ይዘው የሚመጡትን ሳይሆን በትንቢተ ኤርምያስ ም 6 ቁጥር16ን አንብቡ
ቅዱስ ሚካኤልን በጣውላ መስለው አዋርደውታል ! በአምልኳቸው ያልጠሩትን ኢየሱስን አምልከናል ብለው ዘብተውበታል ። እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል !!! ኦርቶዶክሶች ፦ ስእልና ጣውላችሁን ተውና ህያው ወደሆነው ኢየሱስ ዘወር በሉ !!
Ante tawela eras machi yehon erashchun metatalut mechi yehon metadegut mechi yehon .lengeru memert yenorbahal ortodox mehon