ከIMF ቦርድ ለኢትዮጵያ የቀረቡ 5 ማሳሰቢያዎች! ኢትዮጵያ ውስጥ የኢኮኖሚ እርምጃዎች መጥበቅ አለባቸው እያለ ነው....
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 22 ต.ค. 2024
- ዓለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት(IMF) ለኢትዮጵያ የተራዘመ ብድር ለመልቀቅ ሲያደርግ የቆየውን ግምገማ ማጠናቀቁንና አገሪቱ የክፍያ ሚዛን ጉድለቷን ማስተካከል እንድትችል ባፋጣኝ 340 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር ብድር እንዲለቀቅላት ከፍተኛ የሥራ አስፈጻሚ ቦርዱ መወሰኑን ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
IMF ከግምገማው በኋላ ያቀረባቸውን 5 Statements በዝርዝር እንመለከታለን...
ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት...
Phone፡- 0913-24-39-56
Email: - Wase.belay12@gmail.com
Facebook: - / economistwasyhun
Telegram: - t.me/WaseAlpha.
Thanks for ur update Wasu.
Thank you
Thank you!
You good
Already ድሮን ተገዝቶበት ይሆናል በዱቤ
የ IMF ምክረ ሀሳብ የመንግስትን ወጭ መቀነስ እና ገቢ መጨመር ከሆነ ሴፍቲኔት ድጋፍ ማድረግ እና ደሞዝ መጨመር የመንግስትን ወጭ አይጨምሩትም ወይ?
ድጎማ እጅግ ለከፋ ችግር ተጋላጭ ብቻ መሆን አለበት በሚል Principle ነው! መኪና መግዛት ለቻለ የነዳጅ ወጪ ከመደጎም የሚበላው ለሌለለው የዕለት ምግብ መርዳት አለበት ከሚል ምክረሃሳብ የመነጨ ነው።
Imf ማመን ቀብሮ ነው እነሱ ለየትኛውም ሀገር ጥሩ አስበው አያውቁም። እዳ ውስጥ ሊከቱን እንጂ ለየትኛውም ሀገር ጥሩ አስበው አያቁም። ኢትዮጰያ በራሷ ሀሳብና እቅድ ነው መሄድ ያለባት።
Keza dolaru ket ymetal
ድሮን ሸመትና
Great update. IMF didn't say anything about senseless war? Utterly funny
beka birre yamgazate akem eyawrada nawe