የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ከሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ዮናስ ንጉሰ Ethiopia | ዘወትር አዲስ |

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 20 ก.ย. 2024
  • የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
    በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው የትግራይ ፣ የቓላሚኖ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪው ዮናስ ንጉሰ ነው። Ethiopia Amharic
    የአዲስ አበባዋ ተማሪ ሲፈን ተክሉ በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 575 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች።

ความคิดเห็น •