የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ከሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ዮናስ ንጉሰ Ethiopia | ዘወትር አዲስ |
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 20 ก.ย. 2024
- የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሀገሪቱ ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው የትግራይ ፣ የቓላሚኖ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪው ዮናስ ንጉሰ ነው። Ethiopia Amharic
የአዲስ አበባዋ ተማሪ ሲፈን ተክሉ በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600ው 575 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች።