ገነትን አዘግቶ የነበረው የአዳም መርገም ለሁሉም ሰው በክርስቶስ ተሽሯል!

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 6 ก.พ. 2025

ความคิดเห็น • 8

  • @Habeshaupdate1
    @Habeshaupdate1 2 หลายเดือนก่อน

    ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🥰

  • @Amonmideaአሞንሚዲያ
    @Amonmideaአሞንሚዲያ 2 หลายเดือนก่อน

    ❤❤❤🎉🎉🎉🎉አሜን🙏

  • @saraazanawtube
    @saraazanawtube หลายเดือนก่อน +1

    ቀሲሲ አባቴ እንኳን ደህና መጡ አሁንእፈለገቤት ሰብስክራይ አድርጉ ብለው ሲያስተላለፍ ሰመቸ መጣሁ አባቴ ርጅም እድሜ ይስጠወት

  • @TigsetAsefa
    @TigsetAsefa 8 หลายเดือนก่อน +1

    አባታችን ይፍቱኝ ይባርኩኝ ቃለ ህይወትን ያሰማልን እኔም የተማርኩት እሄን ትምህርት ነው በአዳም እርግማን የምንጠየቅ ከሆነማ አምላካችን ስለምን ተገላታ ስለምን ተገረፈልን ስለምን ከሰማያት ሰማያት ወረደ ደግሞስ ምርጧ የሜድን ከሆን ከስልምናው ጋ በምን ተለየ የእኛ አምላክ የአዳም ኃጢያት ተሽሯል ሲባል ከተሻረማ አሁነረም ኃጢያት ልስራ አልጠየቅም የሚሉት አሁን የምንጠየቀው በራሳችን ኃጢያት ብቻ ነው።።ከአህያ ጋ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትወላለች የምትለው እናቴ በእውነት አየሁት

    • @getutolla4312
      @getutolla4312 8 หลายเดือนก่อน +1

      የጥያቄዬን መልስ ሊመልስ የሚችለው ጌታኢየሱሱስ የፈታው እንጂ ቀሲስ ዲበኩሉ የፈቱት አይደለም

  • @getutolla4312
    @getutolla4312 8 หลายเดือนก่อน

    - ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበሩት ሰዎች በሙሉ ገነትን ወርሰዋል ማለት ነው?
    - በአዲስ ኪዳን ያለነው ሰዎች ከአዳም በወረስነው ሃጥያት ያለእምነት የተሻረልን ከሆነ፤አሁን የምንሰራውም ሃጥያት ያለእምነት በክርስቶስ የመስቀል ስራ ብቻ ለምን አይሻርም?ምክናየቱም አሁን የምንሰራውም ሃጥያት በአዳም ውድቀት ምክናየት በመጣብን መርገም የተነሳ ስጋ ለሃጥያት ባርያ በመሆኑ የተነሳ ስለሆነ
    - ወይስ ከክርስቶስ የመስቀል ስራ በኃላ የተወልድነው በሙሉ አደም ከመውደቁ በፊት የነበረውን ንፅህና ተጎናፅፈናል ያ ካልሆነ እንዴት መልካም ስራን ልንስራ እንችላለን?
    መምህር ስለምትሰጡኝ መልስ ጌታኢየሱስ ክርስቶስ ይባርክዎት

    • @TigsetAsefa
      @TigsetAsefa 8 หลายเดือนก่อน

      ቅድሶኖች እንደኛ ሥጋ የለበሱ ናቸው እኮ የኛ ስፍና እንጂ እግዚአብሔር ነፀነት የሰጠንኮ ለማገናዘብ ነው ውሃ እሰት አቅረቦልሃል የምትመርጡ እናተ ናቸሁ

    • @getutolla4312
      @getutolla4312 8 หลายเดือนก่อน

      @@TigsetAsefa መልስ መሆኑ ነው?