ረመዳን እውነታው ይሄ ነው || The Truth About Ramadan || Dr. David Wood Amharic
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 21 ส.ค. 2024
- I found this video useful, so I translated it to the best of my ability. Use this link to find the first video I translated from. I apologize for the minor mistakes I make.
• The Truth About Ramadan
መልካም ዜና
የምስራች፣ የምስራች፣ የምስራች! የምስራች ማለት መልካም ዜና ማለት ነው። የእግዚአብሔር ቃል ደጋግሞ የሚነግረን ይሄ መልካም ዜና ምንድነው? ዛሬ፣ በእግዚአብሔር ረዳትነት፣ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ስለተጠቀሰው ስለዚህ መልካም ዜና እንነጋገራለን። ነገር ግን ስለ መልካሙ ዜና ከመነጋገራች በፊት ስለ መጥፎው ዜና ማስታወስ አለብን።
ምንድነው መጥፎው ዜና? በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ በኋላ አዳምንና ሔዋንን በምድራዊዋ ገነት ውስጥ እንዳስቀመጣቸው ታስታውሳላችሁ። እግዚአብሄር እንዲያውቁት፣ እንዲወዱት፣ እንዲታዘዙት እና ለዘላለም እንዲያከብሩት ፈጥሯቸዋል። ይሁን እንጂ እግዚአብሔር እነሱን ለመፈተን አዳምን እንዲህ አለው፡-
“በገነት ካለው ከዛፉ ፍሬ ብሉ፥ ነገር ግን እንዳትሞቱ በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ አትብሉ አትንኩትም።”
መጥፎው ዜና አዳምና ሔዋን እባቡን ማለትም ከተከለከለው ዛፍ ፍሬ እንዲበሉ የፈተናቸውን ዲያብሎስን ማዳመጣቸው ነው። የአዳምና የሔዋን ኃጢአት እነርሱንና ዘሮቻቸውን ሁሉ በመበከል በዓለም ላይ ችግርንና ሞትን አመጣ። ብዙ ጊዜ እንደምንሰማው፡ "ወረርሽኝ መነሻው ላይ ብቻ አይወሰንም!" የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጥፎ ዜና ይነግረናል፡-
“ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥...
እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ።” (ዕብራውያን 9፥27 ይሁዳ 1፥15)
ስለዚህ፣ መጥፎው ዜና ሁላችንም ኃጢአተኞች ነን እናም የእግዚአብሔርን የጽድቅ ፍርድ መጋፈጥ አለብን! ይሁን እንጂ፣ መልካሙ ዜና (የምስራቹ) በዚያው በገነት ውስጥ፣ በምረቱ ባለጠጋ የሆነው እግዚአብሔር፣ አንድ ቀን ከድንግል የሚወለድን ኃጢአት የሌለበትን ሰው ወደ አለም እንደሚልክ ማስታወቁ ነው። ይህ ቅዱስ ሰው፣ ይህ ጻድቅ አዳኝ፣ ለአዳምና ለዘሮቹ ሁሉ ኃጢአት ለመክፈል ራሱን መስዋእት አድርጎ ይሞት ነበር። ለኛ የሚገባን የኃጢአት ቅጣት በዚህ ኃጢአት በሌለበት አዳኝ ላይ ይወድቃል። አዳምና ሔዋን ኃጢአት በሠሩበት ቀን እግዚአብሔር የሰበከው ወንጌል (የምስራች) ይህ ነው። እግዚአብሔር የዚህን አዳኝ መምጣት ለማወጅ ብዙ ሰዎችን ተጠቅሟል፣ እንዲሁም መሲህ ይባላል። እያንዳንዱ የእግዚአብሔር ነቢያት ስለ መሲሑ አንድ ነገር አውጀዋል፣ ስለዚህም እርሱ ሲመጣ እግዚአብሔር የሾመው እርሱ መሆኑን ሁሉም ይገነዘባል። ለምሳሌ ያህል፣ ከመሲሑ መምጣት ሰባት መቶ ዓመታት ቀደም ብሎ የነበረው ነቢዩ ኢሳይያስ፣ መሲሑ እንዴት እንደሚወለድ ተንብዮአል። "ድንግል ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ማለት ነው።"( ማቴ. 1:23፤ ኢሳ. 7:14 ) ሚክያስ የተባለ ነቢይ ደግሞ መሲሁ ከሰማይ መጥቶ በቤተልሄም መንደር በምድር ላይ እንደሚወለድ ትንቢት ተናግሯል። በትክክል መሲሑ የተወለደበት ቦታ ይህ ነበር። ሆኖም ሚክያስ ይህን ትንቢት የተናገረው መሲሑ ከመወለዱ ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት ነው። ነገር ግን ነቢያት የመሲሑን መወለድ ብቻ አላወጁም። በተጨማሪም መሲሁ በኃጢአተኞች ምትክ መከራ እንደሚደርስበትና እንደሚምት ትንቢት ተናግረዋል። ለምሳሌ ነቢዩ ዳዊት ሰዎች መሲሑን እንደሚንቁት፣ እንደሚያሰቃዩት፣ እጁንና እግሩን እንደሚወጉ እና እንደሚገድሉት ጽፏል። ዳዊት የመሲሑን ሞት ማወጅ ብቻ ሳይሆን፣ እግዚአብሔር መሲሁን ከሞት እንደሚያስነሳውም ተንብዮአል፤ ይህም እግዚአብሔር የአዳምን ልጆች ከኃጢአት ቅጣት ለማዳን የላከው አንድና ብቸኛ አዳኝ መሆኑን አረጋግጣል።
ስለ መሲሁ መወለድ ብዙም ክርክር የለም፣ ነገር ግን ብዙዎች በሞቱና በትንሳኤው ይሰናከላሉ። ሰዎች የላከውን መሲህ ሲያዋርዱት እግዚአብሔር እንዴት ሊቆም እና ሊመለከት እንደሚችል አይገባቸውም። ብዙ ሰዎች ሊረዱት ያልቻሉት ነገር መሲሑ ለኃጢአታችን እንዲህ አይነት መከራ እንዲደርስበት ያቀደው እኛን የሚወደን አምላክ መሆኑን ነው። ነገር ግን ነቢያቱ እንዲህ ሲሉ አውጀዋል፡- “እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።”
- (ኢሳይያስ 53፥10)
ነቢያትን እናምናለን? አዎ እናምናቸዋለን እንላለን። ነቢያትን በእርግጥ የምናምን ከሆነ የጻፉትንም ማመን አለብን። ነብያት የራሳቸውን ሃሳብ እንዳልተናገሩ ማስታወስ አለብን። እግዚአብሔር የሚናገሩትን በመንፈሳቸው ውስጥ አኖረ። እንግዲያውስ እነዚያን ነቢያት ለማመን ብንቃወም፣ ማንን ነው ምንቃወመው? የምንቃወመው እግዚአብሔርን ነው። ምክንያቱም ነቢያት መሲሁ ኃጢአትን ለማስወገድ መስዋዕት ሆኖ እንደሚሞት ትንቢት እንዲተነብዩ ያነሳሳው እርሱ ነውና።
{የሚቀጥለው ማሊክ የሚባል ሰው የግል ምስክርነት ነው።} እዚህ ጋር ቆም ላድርገውና እንዴት በኢየሱስ ክርስቶስ አማኝ እንደሆንኩ ልንገራችሁ። በወጣትነቴ በቀን አምስት ጊዜ ለመጸለይ እና አመታዊ ጾምን ለመጾም ታማኝ ነበርኩ፣ ነገር ግን ከሞትኩ በኋላ ወዴት እንደምሄድ አላውቅም ነበር። ዙሪያዬ ያሉትን ሁሉ ጠየኩ፣ ሆኖም ግልጽ የሆነ መልስ አላገኘሁም። ወንጌልን (ኢንጂልን) ሳጠና ግን፣ ከሞቴ በኋላ ወዴት እንደምሄድ ማወቅ እንደምችል አወቅሁ፤ ምክንያቱም መሲሁ ኢየሱስ ራሱ በወንጌል እንዲህ ይላል፦ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።” (ዮሐንስ 5፥24) እንዲሁም እንዲህ ብሏል፦ “ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤” (ዮሐንስ 11፥25) ስለዚ፣ ራሴን ለማዳን ከራሴ ጥረት ንስሃ ገብቼ ነቢያት ሁሉ “በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን ስርየት ይቀበላል" ብለው ትንቢት በተናገሩለት መሲህ አመንኩኝ (ሐዋርያት 10፥43)። ተስፋዬን ሁሉ ወስጄ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ አስቀመጥኩት። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ለመንፈሴ ሰላም አምጥቶላታል። አሁን ህሊናዬ አይረበሽም። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ከሰራው ሥራ የተነሳ የወደፊት እጣዬ በሚያስደንቅ ሁኔታ ብሩህ ነው። በሕይወቴ እንደ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር፣ አንዳንድ ጊዜ ችግር እና መከራ ያጋጥመኛል ምክንያቱም እምነቴ ከዘመዶቼ እና ከጓደኞቼ አስተያየት ስለሚለያይ፤ ግን ሰላም አለኝ። የእግዚአብሔር ሰላም ልቤንና አእምሮዬን ሞልቶታል። ይህን የሰጠኝ ኢየሱስም እንዲህ ይላል፦ “ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ።” (ዮሐንስ 15፥18) “ሰላምን እተውላችኋለሁ፥ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ፤ እኔ የምሰጣችሁ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችሁ አይታወክ አይፍራም።” (ዮሐንስ 14፥27) እና ወዳጆች ሆይ፣ ጌታ ለእኔ እና በእኔ ያደረገውን ለእያንዳንዳችሁ ሊያደርግ ይችላል። ካንተ ወይም ካንቺ አንድ ነገር ይጠይቃል፡-ሙሉ ልብህን እንድትሰጠው። ሙሉ ልብሽን እንድትሰጪው። የቀረውን እሱ ያደርገዋል። ጌታ ኢየሱስ ራሱ እንዲህ ብሏልና። "እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤" (ማቴ. 11:28-29)
እግዚአብሔር ታላቁን ማዳኑን መቼም ቢሆን አይሸጥልህም ወይም አይሸጥልሽም። እንዲሁ ያለ ምንም ዋጋ (ከእናንተ ባልሆነ ዋጋ) በነጻ ሊሰጣችሁ ነው ሚፈልገው። መልካም ስራ፣ ፀሎት (ሶላት) እና ፆም በውስጣችሁ ጥሩ ስሜት ይሰጡ ይሆናል፣ ነገር ግን የእግዚአብሔርን ፅድቅ አያረኩም! ወደ እግዚአብሔር ገነት የምትገባበት/የምትገቢበት መንገድ አንድ ብቻ ነው።
1.) በመጀመሪያ ኃጢአተኛ እንደሆንክና አምላክን ለማስደሰት የሚያስችል ኃይል እንደሌለህ መገንዘብ ይኖርብሃል።
2.) ከዚያም ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ እንደሆነ፣ ኃጢአትህን ለማስወገድ እግዚአብሔር በመስቀል ላይ እንዲሞት እንደ ላከውና እግዚአብሔር የዘለአለም ሕይወትን ይሰጥህ ዘንድ እንዳስነሳው ማመን አለብህ።
የኦሮምኛውን ቻናሌን ለማግኘት ይህንን ተጫኑ👇
/ @dhugaanniboqachiisa
አስተያየታችሁን በውስጥ ማድረስ የምትፈልጉ ይህንን የቴሌግራም ሊንክ ተጠቀሙ👇
t.me/BibleAndMe
Additional: - ewnetyasarfal123@gmail.com
እየሱሰ ጌታ ነው ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃን የጠራኝ ጌታ ስሙ ይባረክ
አሜን 🥰🥰🥰
አሜን❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤
እኔ በራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም እያለ ነው ተረገጉ
@@seyfumuhamed327 Eyesus hulun maderage yechelale eshe Allah mebalawu ye nebeyu Muhamade Xaooote bicha nawu menm maderage ayechelem mebalawu
እኔም ከሚገርመኝ ነገር ነው።እውነትም ህይወትም መንገድም ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስትስ ነው።
እግዚአብሔር ይመስገን ኦርቶዶክስ አድርገህ ሰለፈጠርከኝ ክብር ምስጋና ይገባህ የኔ ጌታ ተመስገን ተባረክ የኔ ወንድም 🥰
ኦርቶዶክስ ወይም ሙስሊም ወይም የሆነ ተቋም ተከታይ ተደርጎ የሚፈጠር የለም። ከተወለድን በኋላ በመጀመሪያ በቤተሰቦቻችን ምክንያት ቀጥሎ ደሞ አውቀን በምርጫችን ብቻ ነው አንድን እምነት የምንከተለው። የእግዚአብሔር ቃል ሁሉ ሲወለድ የአዳምን የኃጢአት ማንነት ወርሶ እንደሚወለድ ነው ሚናገረው። ለዛም ነው ሁሉ በድለዋል በእግዚአብሔር ላይ አምጸዋል፣ ኃጢአተኛ ያልሆነ የለም የሚለው። ኃጢአት ደሞ ለዘለአለም ሞት የሚያበቃ በሽታ ነው። ከዚህ በሽታ መዳኛው ብቸኛው መድሃኒት ደሞ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። መድሃኒት የሆነውም በመስቀል ላይ የሰዎችን እዳ ሁሉ በመክፈል ነው። ነገር ግን መስፈርት አለው። የተሰቀለው በእኔ ፋንታ ነው ብሎ ማመን። አንድ ሰው እንደዚህ ሲያምን ኢየሱስ በመስቀል ላይ በከፈለው ዋጋ ከኃጢአት በሽታ ወይም ከኃጢአት እዳ ነጻ ይሆናል። ከዛ ውጪ የሆኑ ቤተሰቦች ውስጥ ስለተወለዱ ብቻ መዳን የለም። ብቸኛው እንደገና መወለድ የሚቻልበት መንገድ ኢየሱስ ነው። ስለዚ ይህንን ስህተት ሌላ ቦታ እንዳትደግመው። በተረፈ የሰራሁትን ስላየከውና ስለተጠቀምክበት ደስ ብሎኛል። ለሌሎችም share እንዳደረክ ተስፋ አደርጋለው።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እውነተኛ መንገድን የምትከተል የእምነት ተቋም ናት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ከነ ክብሩ የሚከበርበት የሚመለክበት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነው እግዚአብሔር በቤትህ እድንፀና እርዳን
@@user-er8xb7mo8s አሜን ፫ በጣም
አሜንን
@@user-er8xb7mo8sአሜን❤❤❤
ኢየሱስ ስሙ በፍጥረት አንደበት ሁሉ የተመስገነ ይሁን❤❤❤❤
ጌታ አሳረፈን እነሱም ጌታ ይርዳቸው
አንተንም አስቶርጋሚውንም ጌታ ይባርካችሁ
አብ አበቴ ወደ ልጅህ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ እንድመጣ ስለሳብከኝ አማሰግናለው🙏🙏🙏 “የላከኝ አብ ከሳበው በቀር ወደ እኔ ሊመጣ የሚችል የለም፥ እኔም በመጨረሻው ቀን አስነሣዋለሁ።”
- ዮሐንስ 6፥44
❤❤❤❤❤❤❤
ይገርማል አናመሰግናለን❤
😂😂😂ወይ ጉድ እንኳን ከነሱ መሀል ያላረከኝ ፈጣሪዬ 🙏🙏🙏
😂😍😍😍😍😍😃 በጣም ማርያምን❤
esu lalwu nger kamtachbchbu eski ambebu lngru lanente adism aydlem sawu balchu ngre mamrtechu bibal rasu enda parlim b sememnate enku ytbalchu na aman belchu ytkblchu fetru nachu
Video ተመችቶኛል ነገር ጴንጤም የ666 ሀይኮፕይ እንደሆነ video ሥራ, ከዛውጭ ተመችቶኛል 💚💚💚
አንተ ፍጥረታትንና ግዑዛንን አምልክ
@@derejeassefa9747 ihnhnhngbgngbgb atbel eski
wendme egna ye mnamelekew getachin medhanichin eyesus kirstosn new kefelek kidaswn donkey tube lay mayet tichlaleh
666 ብንሆንማ እንዴት ስለ ክርስቶስ እንናገራለን😂😂😂
seytanm getachin medhanichin eyesus kirstosn ye egziabher lig endehone yawkal migbar new engi yelelew wondme.
ግን ይኤ ሰውዬ በህይወት አለ ? እስልምና ገዳይ ነው ። ፈጣሪ ይጠብቀው 🙏 ተርጓሚውም እሱም ፀጋ ይብዛላቹ በደሙ ተሸፈኑ 🥰
JUSES IS THE REAL WAY TRUTH AND LIFE KEEP IT UP GOOD JOB
Betam nw emwdke
ኢየሱስ ያድናል
It is very true and I have observed them. This is my neighbour activities for this month
😁😁
እየሱስ ያአለህ ባሪያ እና መልእክተኛ እንጂ ፈጣሪ አይደለም በከብት በረት ተወለደ ብላቹ ስታበቁ ፈጣሪ ትላላቹ አለህ አዕምሮን ይስጣቹህ
ስትበሉ ውላቹህ ፆመኛ ነኝ እያላቹህ አይደለ?
manew sibela miwlew ket takaleh
ኦርቶዶክስ ለስጋው ሳይሆን ለነፍሱ ነው የሚፆም እንደግብዞች አትሁን እኛ እንደ እስላሞች እየበላን አንፆምም የድግስ ፆም ልለው እቺላለሁ
የበላነው ከራሳችን አልሰረቀን ምን አባሻ አንጨረጨረሽ ምነው ቀናሽ እንዴ ምድረ ሰኦል አምላኪ@@eexx5392
yekenun shift wede lelit mazor tsom nw blek endet tasbalk endew aymrok erasu mindnw blo ayteykikm?
@@eexx5392 ye orthodox byans siga kibe wetet enkulal aywesdum yetwsene sewnetn lyadekm ychilal tikiklegnaw tsom gin le tinsae yemitsomw nw esum gin ke tselot gar kalhone tsom aybalim zimblk kuch kalk weym medbegna sran kesrak tsom sayhon rehab nw mihonw. tsom hulem ketselot gar tetamro nw mehon yalbt
እግዚአብሔር ይመስገን
Good job
🙏🙏🙏
Wow tank you ❤❤
Yese
Romedan በኢትዮጵያ የቦታ ቅይይር ነው የቀኑን ወደ ማታ ምግቡ ግን ወደ double ከፍ ይላል
ትክክለ
Taneku
❤❤❤❤❤good
የ መሀመድ ጉድ
ወደ እዉነት አምላክ ይምራቹዉ
ሙስሊም መሆን መታደል ነው
ለሆድ ነው?
የፈለገ ቢሆን respect ግድ ነው!!!
respect እንዴት ነው?
ግን ሁላችን በፆም በፀሎት በፍቅር ብንለምን እና ባንሰርቅ ባንዋሽ ባንገድል ባንዞምት ሰው የተባለ ብናከብር የተቸገረ ብንረዳ የተጠማ ብናጠጣ የታሰረ ብንጠይ የተጠማ ብናጠጣ በአጠቃላይ ለራሳችን የሚያስፈልገን በሙሉ ለሰው ልጅ በሙሉ ማረግ በራሳችን እንዳይደርሰን የምንፈልገው ደግሞ በሰው ልጅ በሙሉ ያለ ማድረስ ከዛ ግን እውነት እላችሃለው የእውነት አምላክ መንገዱን ይገልጥልናል
እነዚህ ሁሉ መልካምና የሚወደዱ ነገሮች ናቸው። መንገዱ ግን ተገልጧል።
“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
- ዮሐንስ 14፥6
የታወቀ ነው ሰይጣን ምድራዊ ሃብቱንም ሰታቸዋል :;
ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰብቅተኒ
አምላኬ አምላኬ ስለምን ተውከኝ
ያለው ማን ነው?? እራሱ ኢየሱስ እኮ ነው፡፡
እኛ ሙስሊሞች እንደ እናንተ አሳማ አይደለንም ሌሊቱን ሙሉም ስንበላ አናድርም፡፡ ለነገሩ እውነታውን እያወቃችሁት ግን እስልምናን በማጥላላት ወደ እስልምናየሚቀየሩ ወይም እስልምናን የሚቀበሉ የክርስትና ተከታዮችን ጎርፍ ማቆም አትችሉም፡፡
የናንተ ክርስትና ነው በአለም ላይ ጥያቄ እየተነሳበት ያለው፣፣
Ewunet lemenager wedezim wedezam sewoch yihedalu. Neger gin wede kiristina yemimetut sewoch be bizu yibeltalu.
በነገርህ ላይ እኛ የምንጾምበት ሰዓት ራሱ መቁጠር የሚጀምረው ከሌሊቱ 6 ሰዓት ሲሆን የሚያበቃው ደግሞ ከቀኑ 9 ሰዓት ነው። በጠቅላላው ወደ 15ቱን ሰዓታት በጾምና በጸሎት በምስጋና ነው ማለት ነው የምናሳልፈው። በነገርህ ላይ በዓመት ውስጥ 7 አጽዋማት አሉን። ይህ ማለት ከ364/5 ቀናት ውስጥ ከ250 በላይ የሚሆኑትን ቀናት በጾም ነው የእኛ ቤተክርስቲያን የምታሳልፈው።
ምግብን በተመለከተም ማንኛውም ፍትወትን(የሥጋ ፍላጎትን) የሚያመጣ የእንስሳት ተዋጽዖን አንጠቀምም። ምክንያቱ ደግሞ የሰው ልጅ የቅባትና ሰውነትን ገንቢ የሆኑ ምግቦችን በተጠቀመ ቁጥር የሴሎች መነቃቃትና ያለመጠን ወደኃጢአት የመሄድ ተፈጥሮአዊ ዝንባሌ አለው።/በነገራችን ላይ አስፈላጊ ከሆነ ሳንሳዊ በሆነ መንገድም ልናወራ እንችላለን/ ከነአባባሉም "ካልጠገቡ አይዘሉም ካልዘለሉ አይሰበሩም!" አይደል? ሥጋችንን ከምቾት ነገሮች አርቀን ነፍሳችንን ወደፈጣሪ ማቅረብ ነው ዋናው ዓላማው። ጾም የሥጋን ፍላጎት ለነፍስ ማስገዛት ነው። ጥጋብና ምቾት ሲበዛ በዚያው ልክ ኃጢአትም በእኛ ላይ የመሰልጠን አቅም ይኖረዋል። ለዚህ ነው ነቢዩ ዳንኤል
"በዚያም ወራት እኔ ዳንኤል ሦስት ሳምንት ሙሉ ሳዝን ነበርሁ፡፡ ማለፊያም እንጀራም አልበላሁም ሥጋና ጠጅም በአፌ አልገባም።..." ት.ዳን 10፡2
በማለት በጾም ወቅት እነዚህን ሰውነት ገንቢ ነገሮች መመገብ እንደማይገባ በተግባር አድርጎት ያሳየን።
ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊትም እንዴት እንደሚጾም ሲነግረን
"ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።" በማለት ነበር።/መዝ 108/109፡24/
ስለዚህ ጾም የእግዚአብሔርን ፈቃድ የምንፈጽምበት እንጂ የሥጋችንን ምቾት የምንጠብቅበት አይደለም።
በሌላ ቋንቋ የጾም ወቅት ሲመጣ ከምግብ ብቻ እየጾምን ሌላ በደል ብንፈጽም ጾማችን ተቀባይነት የሌለው የምግብ ማቆም አድማ ብቻ ይሆናል ማለት ነው። 😉
Ymchrshe alwkinthen zare naw yawkute batlye taktyochh na targomiwu
Endzi belo ytngre kane ehhhnen sawu matwu nbrabachu
Accountkn endizega kalfelek aqum
ለምንድነው የሚዘጋው? ለምንድነው የሚያቆመው? 😏 ማስፈራሪያ መሆኑ ነው? 😏 ከቻልክ የተናገረው ነገር ውሸት ከሆነ በማስረጃ ውድቅ አድርግበት። በእሮግጥ እሱን የማድረግ አቅሙም እውቀቱም የለህም። ምክንያቱም ከአንተ በተሻለ ቁርዓኑንም ሀዲሱንም እሱ ጠንቅቆ ያውቀዋል። መቼም እስልምና ያለው አቅም ማስፈራራትና ከቻለ መግደል ነው። ይህ ደግሞ የዲያብሎስ ሥራ ነው። ምክንያቱም በመጽሐፍ ቅዱስ ዲያብሎስ "ነፍሰ ገዳይ" ተብሎ ተጠቅሷል።
ኢየሡስ እኮ የተላከው ላንተ ሳይሆንበዘመኑ ለኖሩት ህዝቦች ብቻ ነው
wonme kidus metshaf andu sle hulu mote yillal anbib
😊ስለ ምንበላውም አቃጠላቹ😂😂😂😂😂 ውይኔ😂😂😂
ስለምትበሉት አቃጥሎን ሳይሆን መሐመድ በዘመኑ የነበሩትን አረቦች ባጃጃለበት ማጃጃያ አሁንም እየተጃጃላችሁ እንደሆነ ለማሳየትና ለማንቃት ነው። እየጽማችሁ ሳይሆን የቀኑን ወደማታ እያዞራችሁ ነው። ለዛውም ከቀኑ በላይ ወጪ እያወጣችሁ እየበላችሁ። ለምን ሁሌ በተቃራኒው ትረዳላችሁ? ለምን ከሰዉ በተለየ ሁኔታ ተቃራኒ አስተሳሰብ ይዛችሁ ትኖራላችሁ? ጾማችሁ ተቃራኒ፣ ሰላማችሁ ተቃራኒ፣ ፍቅራችሁ ተቃራኒ፣ የወሲብ ህይወታችሁ ተቃራኒ፣ ....🤔
አይገርምም😂
Bibile wist nigus selemon 700 mistoch ena 300 ekubatoch allew yilenal ..
እና? 😅 የሥጋ ፍላጎቱን ማሸነፍ አቅቶት ብዙ ሴት ያገባውን ሁሉ እንደ አሪፍ ማመሳከሪያ ማቅረብህ ነው? 😅😅😅 ሰሎሞንኮ በራሱ ፍላጎት አደረገው እንጂ እንደናንተ በሕግ ማዕቀፍ ውስጥ የታጠረ የዝሙት ፈቃድ ተሠጥቶት አይደለም። ለዚህ ጥፋቱ ደግሞ ተቀጥቶበታል። በዚህ ምክንያት መንግሥቱ ለኹለት ተከፍላለች።
በመጀመሪያ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለቁርዓን ማመሳከሪያ አድርገህ ለማቅረብ መሞከርህ ያው ማን ትክክል እንደሆነ መመስከርህ ነው። ሲቀጥል መጽሐፍ ቅዱስ ከአንድ በላይ ማግባትን እንኳንስ ሊፈቅድ "ወደ ሴት ዐይቶ በልቡ የተመኘ በልቡ አመነዘረ።" ነው የሚለው። ስለዚህ ብዙም አትልፋ!!! ለአንድ አዳም አንዲት ሔዋን ብቻ ነች የተፈቀደችለት። አከተመ!
❤❤❤❤❤❤❤❤❤😂😂😂😂😂😂yese😊
እዉነት ነዉ ወርን ሙሉ መብላት መተኛት ነዉ እረመዳን ካለቀ ይከፋቸዋል 😀
😂😂🥰
ነጭ ነጯን እንዲህ ነው
አሁንም እያቦካዉ ኔኝ ደከመኝ😢😢😢😢
አይዞሽ 🥰🥰🥰
አይዞሽ ❤️🤲🙏🙏
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅
Bataleyma😂k 😢Somalia 😢aGarbtayma😢God 😢telalehi😂
ፆማችን ያቃጥላችሀል አይደል አንተ ድፎ ዳቦና ጠላ ስትጠጣ. መቼ ተቸንህ ንፍጦ. ?
1 እንደ 3 /3 እንደ 1 ሚስጥረ ስላሴ ሚስጥርርር ሂሳብ የማያዉቀው ይህም ሀይማኖት ነዉ
በነገራችን ላይ አላህ እና መሐመድም እንዲሁ ክርስቲያኖችን መጠየቅ ትተው ሲወዛገቡ ነበር ስተው የክርስቲያኖች አማልክት አላህ፣ ኢሳ እና መሪየም ናቸው ያሉት። ክርስቲያኖችን ጠይቀው ቢሆን ኖሮ ግን አንድ አምላክ እንደሚያመልኩና ይህ አንድ አምላክም አብ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ በሚባሉ ሶስት አካላት እንደሚኖር በተረዱ ነበር
አይዞህ
ምነው ሀዳ ብር የኝ ነዉ ሰው አሰቡጅ
ኣንድ ኣንድ ሃይማኖተኞች እንዲህ ይላሉ እናንተ ኣትጾሙም እኛ ጾመ ኣርባ ጾመ ነኖዌ ጸመ ንጉስ እንጾማለን እናንተ ግን ኣትጾሙም ይላሉ ልክ እንደ ሞስሊም ማለት ነው። በሰው ፊት መጾም እንደ ጾምክ ለስው ማሳወቅ ከጌታችን ኣልተማርንም thank you jesus!.
ምቀኝነት😅😅😅 ይሄም እንደ ፕሮግራም አርጎ የተረጎመውን ሰው ነው የገረመኝ። ስራ ፈትሁላ😂😂😂😂
አንተ ሲጀመር ጤነኛ አይደለህም አላህ ጭንቅላትህን ይክፈትልህ
😂😂😂😂😂
Eyesus bibile wist sile stom le abb bicha moston endemigeban ..esuu rasu le Amlaku endemistom..endemisegid..endemilemin tenagrall..ir rasu misikir honal
ትሰማለህ በስጋ ወራት የተናገረው ሰውን ተገብቶ እንጂ አምላክ ነው አላህ ማለት ጣኦት ጣኦት የቁሪየሽ ካባ የአላህ ጣኦት ማስቀመጫ ነው መሐመድ ሸርሙጣ ነው
እስልምናን ከፆም ወደ ሆድ
ኧረ ጾም የለም። የፈረቃ ለውጥ ነው። በፊት ቀን በልተው ማታ ይተኙ ነበረ፣ አሁን ደሞ ማታ በልተው ቀን ይተኛሉ። አሁን ለምሳሌ አካባቢያችን ቀኑን ጭር ያለ ነው ከክርስቲያኖች ውጪ ጥቂት ሙስሊሞች ብቻ ናቸው ሚንቀሳቀሱት፣ ማታ ደሞ ግፊያ ነው።
Ewnat naw egnan gar😂😂@@ewnetyasarfal
@@ewnetyasarfal ሁሌ ረመዳን ሲመጣ እገረም ነበር 😂😂የሆድ አምላክ ይሆን ያላቸው እል ነበር ለአንድ ወር ሽለላው ድግስ በድግስ እኮነው
K^kkkkkkkkkkk❤❤❤❤
🥰🥰🥰
😂😂😂😂😂😂👍👍👍👍👍❤😂😂😂
እንደውሁሉም ይቅር ፈጣሪ የሴት ማህፀን ከፍቶ ወጣ በጣም ያሳፍራል
wondme bedinglna new yetewoledew
ፈጣሪ ምን ማደግ እንዳለበት ለመናገር
አንቺን/ህ ማነ ! ቆይ ስድስት ቀን ፍጡራን ፈጥሮ 7ተኛው ቀን ሰው ለምን ፈጠረ ብለ አልተናደድክም ጉድ ኮ ነው😂😂 እሽ ፈጡራን ማል ያልትመቸ ካሌ ..ግን ኮ ሙሃመድ ያልገባቸው ነገር ካላቸው የቀደሙት ጠይቁ አለኮ ጉደኛ ሰውዮ😂😂
ፈጣሪን የወደደውን ሊያደርግ ማን ይከለክለዋል ::
እንዴ ለምን ያሳፍራል? ራሱ የፈጠረው ነገር አይደል እንዴ? ወይስ ጭንቅላትህ ከዝሙት ውጪ ማሰብ ስለማይችል ነው? 😅😅😅
እሽ በክርስትና በዚህ ሰአት ፁም በዚህ ብሉ የሚል የመፅሀፍ ቅዱስ መረጃ ብትሰጡን
በግላችንም ሆነ በህብረት መጾም በሚያስፈልገን ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች፣ በሚከተለው መሰረት እንጾማለን።
ማቴዎስ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ስትጦሙም፥ እንደ ግብዞች አትጠውልጉ፤ ለሰዎች እንደ ጦመኛ ሊታዩ ፊታቸውን ያጠፋሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።
¹⁷-¹⁸ አንተ ግን ስትጦም፥ በስውር ላለው አባትህ እንጂ እንደ ጦመኛ ለሰዎች እንዳትታይ ራስህን ተቀባ ፊትህንም ታጠብ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።
ኦርትዶክስ እኮ እንከን የለሽ ናት
ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወይስ ኦርቶዶክስ ኢስላም?
@@ewnetyasarfal ኦርቶዶክስ ክርስቲያን
@afro90s78 እንከን የለሽ አይደለችም፣ ብዙ ድካሞች ያሉባት ቤተ ክርስቲያን ነች። ቤተ ክርስቲያን እንከን የለሽ ሆና ምትታየው በእግዚአብሔር የምህረት አይኖች ስትታይ ብቻ ነው። ምክንያቱ ደሞ የተሰዋላት መስዋእት እንከን የለሽ ስለሆነና በአብ ፊት የሚታይላት እሱ ስለሆነ። አንድ የእምነት ተቋም ውስጥ ግን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ የቤተ ክርስቲያን አካል የሆነ አለ፣ ስመ ክርስቲያን ብቻ የሆነ በእግዚአብሔር ፊት አስጸያፊ ሰውም አለ፣ አስጸያፊ የሆነው ደሞ በኢየሱስ ክርስቶስ የመስቀል ስራ አምኖ ባለመዳኑ ነው። እግዚአብሔር እንዲህ አይነቱን ሰው አመጸኛ ይለዋል። ስለዚ አንድን ቤተ እምነት ከማወዳደስ የመስቀሉን ስራ የሰራልንን ማወዳደስ ይሻላል።
@@ewnetyasarfal ልዩነቱ እዚ ላይ ነው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉት ሰዎች አው እንከን የለሽ ሊሆኑ አይችሉም ይሳሳታሉም ግን እራሱ ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት ከአዎርያት ለአባቶቻችን ከዛ ለኛ ያስረከቧት ቅድስት ቤክርስቲያን ግን እንከን የለሽ ናት .እሷ ደሞ ኦርቶዶክስ ተዎህዶ ናት ። ለዛ ነው ስንዱ እመቤት ብለን እምንጠራት በነገራችን ላይ አለም ወደዚ እውነት እየመጣ ነው በስተመጨረሻ ብዙ ቲሆሎጂ ላይ የተመራመረ መጨረሻ ኦርቶዶክስ ነው ሚሆነው
@afro90s78 አሁንም ልድገምልህ፣ የእምነት ተቋም ላይ አይንህን ከማድረግ ውጣ። ቤተ ክርስቲያን ማለት የቅዱሳን ስብስብ ነች። ቤተ ክርስቲያን ደሞ ከኢየሱስ ደም የተነሳ ተቀደሰች እንጂ እንከን ሳይኖርባት ቀርቶ አይደለም። አሁንም እንከን አለባት ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት የሚታይላት ቅዱሱ ኢየሱስ ስለሆነ ነው። ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አንድ የእምነት ተቋም እንጂ ክርስቲያን ሁሉ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አባል ነው ማለት አይደለም። ኢየሱስን ብቸኛ አዳኝ አድርገው የተቀበሉ ሌሎች ቤተ እምነቶችም አሉ። ስለዚ ሰፋ አድርገህ ለማየት ሞክር። ደሞ የእምነት ተቋምን ሳይሆን ክርስቶስ ኢየሱስን ለአለም ሁሉ የኃጢአት እዳ የሞተውን ስበክ። ቤተ እምነትን የሰበከ ሐዋርያም ሆነ ሌላ አካል የለም። ከመጽሐፍ ቅዱስ መልእክት አትውጣ።
Mattiwas wengel ..wist sileziyach kenina saat ke abb besiteker .ye semay meliakit .weld bihonim manim ayakim ..bibile rasu misikir nw eyesus silemechereshaw zemen lemawek minim ewiket endelelew ..
አንተ ደነዝ ይኼ ማለት ስጋ የለበሰ ሰው አያውቅም ማለት ነው እንጂ አምላካችን ከሙታን መነሳቱን አትርሳ
መሐመድ ሐሰተኛው እንደ እዚ ይጫወትባቹ ብለህ ብለህ መሐመድም ያውቃል ብለኃል ያንን ሸርሙጣ
ታዲያ ኢየሱስ ስለዚያች ቀን የማያውቅ ከሆነ እንዴት ነው የሚመጣው? 😏 ለመፍረድ እኮ ነው የሚመጣው። "ወይስ በል ተነሥ እንሂድ¡" ብሎ ሌላ አካል ነግሮት ነው የሚመጣው? 😏
መጀመሪያ "ልጅም ቢሆን" ማለት ምን ማለት ነው ብለህ ጠይቅ። በስሙ ያመኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ልጅ ተብለዋል። "በስሙ ላመኑት የእግዚአብሔር ልጆች መባል ሥልጣንን ሠጣቸው።" እንዲል። ስለዚህ ስለሥጋ አላዋቂነት ነው እየተናገረ ያለው እንጂ በዚያች ቀን ለፍርድ የሚመጣው ራሱ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና።
"እነሆ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዐይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፤ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ።" ራ.ዮሐ. 1፡7
ከክክክክ መጀመረያ ረመዳን ምንድነው ብላቹሁ ጠይቁፆም ከምግብ ብቻአደለም::
እናውቃለን። የሙስሊሞች ጾም ከዝሙት ከውሸት ምናምን እንደሆነ፣ ምናልባት ከአስር ሴት ወይም ወንድ ጋር ከመተኛት ልትጾሙ ትችሉ ይሆናል፣ ምናልባት ነው ግን። ከውሸት መጾም ግን አትችሉም፣ ምክንያቱም አሁንም እየዋሸህ ነው፣ ከምግብ እንደማትጾሙ ሲገለጥ ከምግብኮ አይደለም በማለት።
@@ewnetyasarfal አረ አባቴ ከወሲብም የሚጾሙት ፀሐይ እስክትጠልቅና እስኪያፈጥሩ ብቻ ነው። ካፈጠሩ በኋላ ሁሉም ነገር ይከናወናል። እኛ አብረናቸው ስለምንኖር እናውቃቸዋለን። እነደውም ዓረቦቹ ማስመሰል ስለማያውቁ "በረመዳን ከሚስት ጋር መሻጎር ይቻላል እንዴ?" ስትላቸው "ኤ አዲ!" ብለው ቀለል አድረገው ነው የሚመልሱልህ። የእኛዎቹ አስመሳዮች ስለሆኑ ብቻም ሳይሆን ስለሚያፍሩበት "አረ አንዳንድ የማያውቁ ናቸው እንደዛ የሚሉት እንጂ አይፈቀድም።" ይሉሃል። ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው!!! 😂😂😂
Big shame on you
Wellahi shame on you
ወሸት ትጠፋለች እውነት ትነግሳለች አለም ሁሉ ሙስሊም ይሆናል የምን የተወለደ በወር አብባ ደም የታቀፈ የተገረዘ ሰው መማምለክ ነው አዋጅ አዋጅ ሱስ ሰው ነው የአላህ ባሪያ ነው ።
እስቲ ራስሽን ጠይቂ። አሁን ይህንን እያነበብሽ ባለሽበት ሰአት ብትሞቺ ወዴት ነው ምትሄጂው? እርግጠኛ ሆነሽ መናገር ትችያለሽ? አትችዪም። ታድያ የማትችዪ ከሆነ፣ አሁን ብትሞቺ የት እንደምትሄጂ ዋስትና የማይሰጥሽ አምላክ ምን ያደርግልሻል? መሐመድ ነቢይሽ እንኳን ግራ እንደተጋባ ነበር የሞተው። ለምን እኔንና ወንድም እህቶቼን አትጠይቂንም!? እኛኮ አሁን ብንሞት ጀነት ለመግባታችን ሙሉ ዋስትና ስላለን በልበ ሙሉነት ኑ ተቀላቀሉን እንደ እኛ ትድናላችሁ ብለን መናገር እንችላለን። እያደረግን ያለነውም ይህንኑ ነው።
ሰው እንዴት ለራሱ ሳያውቅ ሌላውን ይጣራል? ምን አይነት ድንዛዜ ነው!!??
@@ewnetyasarfal አላህምዱሊላህ ሙስሊም ያረገኝ አምላክ መበጀመሩያ አንዱን ብቸኛ የሆነውን የአብራህም አምላክ ነው የማመልከው ሰቀጥል በፂወት ከፉጡር ከማምለክ የፀዲሁ ሀኘ ከመትኩ በጥም ወንጀለኘ ሰሙተኝ ብሆንም የወጀለን ያሀል እቀጣሐሁ ካኪን እድሜየን ሙሉ የማፀድቀኝን ቡሰራ የፈጠረኘን ትቸ ሌላ ባመልክ የዘላለም እሳት ነኝ ፈጡር ከማመለክ አላህ ይጠብቀን ምሳሌ እየሱስን ባመልክ የዘላለም እሰት ነኝ
የንተ የአለማቱ ጋታ ብቸኛው ካፊሮች አንድም ሶስትም ነው እንዳሉክ አደለህም ብቸኛ ነህ ብቻህን አለምን እንደፈጠርክ ብቻህን እንደፈጠሰከኘ ምቻህን አመልካሀለሁ ለአንተም ብቻ እሰግዳለሁ አንተ ዘላለማዊ ሂያው ነህ ምስጋና ሁሉ ላንተ ይገባህ ሙስሊም አረገህ እንደፈጠረከኝ ሙስሊም አረገህ ግደለኝ
Matam 😂abrowu😂ytninalu😂yGarmaleok😢
Kkkkkkkkķkkkk
የዚህን ነጫጭባ የሀሰት መረጃ እና ትርክት እያመጣህ አታላዝን አንተ እስልምናን ለማጠልሸት ስትነሳ ስለ እስልምና ለማወቅ ጓጓው እናም ተረዳው እስልምና እውነተኛ እምነት በመሆኑ እምነቱን ተቀብያለው ፈጣሪ ይመስገን
እምነት በመረጃ እና ማስረጃ እንደውም እነሱ ክርስትናን እንደሚያጥላሉና እንደሚናገሩ መቼ ተናገረ አንተ ዝም ብለህ አትደንዝ መርምር ፈትሽ ከዛ እዚህ ጋር ተሳስቷል በል
ድሮም ሙስሊሞች የስጋቹ ነገር እንጂ የነብሳቹ ነገር አያሳስባቹም አይደል??ሁሉ ነገራቹ የስጋ ብቻ ለምሳሌ እኛ ጋር ከዐስርቱ ትዕዛዛት ውስጥ አትግደል ይላል ሙስሊሙ ጋር ደግሞ ጭራሽ ካልገደላቹ የሚል ህግ አለ ደግሞ የምትገሉት ኦርቶዶክስ የሆነውን ሰው ነው ከገደላቹ ጭራሽ ትሸለማላቹ የሚል ህግ አለ ሁለተኛው እኛ ጋር አታመንዝር የሚል ህግ አለን ሙስሊሙስ ሰባት ሚስት ማግባት አለበት ጭራሽ የሚብሰው ደግሞ አንድ ሰው ከሞተ በኋላ 7ሚስት ይዘጋጅላቿል እንዴት ነው ሚዘጋጅላቹ እንዴት ነው ከሴት ጋር የምትተኙት አልገባኝም አስረዱኝ እስኪ ከሞታቹ በኋላ እንዴት ነው ከነ ለበሳቹት ስጋ ነው እንዴ ምትሞቱት አታፍሩም እኮ ይሄ ማለት ብላቹም ልታስረዱን ይሆናል...ባይሆን ሙስሊሞች ሆይ እረጋ ብላችሁ ስለ ሀይማኖታችሁ ጠይቁ ዕወቁ የምታውቁት ለናንተ ለራሳቹ ነው እንጂ ለኛ ለኦርቶዶክሳውያን እውነትን ለምናመልከው አይደለም እሺ ወደ ልባችሁ ተመለሱ
@@yodaheyoo-18 መጀመሪያ ስለ እስልምና ተወውና ስለ እምነትህ በደብ አብብ አሁን የተረከው ትረካ ሀሳብህን እጂ የተናገርከው እስልምናን አይወክልም
አላህ ያጽናህ
እስላም ሆነህ ስለ እስልምና ለማወቅ ጓጓሁ ስትል አሳዘነከኝ። እስካሁን በደንብ እንዳላወከው የነገረህ እሄ ነጫጭባ ብለህ ያልከው ሰው መሆኑ ገርሞኛል። ደሞ ሰው ያላወከውን ሲነግር አመስግነው እንጂ የተሰማህን የበታችነት ስሜት ለመደበቅ አትሳደብ።
ክርስታኖች ይሄ ሰውዬ በውሸት እየበደላችሁ እያታለላችሁ ነው ድራማ እየሰራባችሁ ነው እምነታችን ትክክል ነው ካላችሁ ከኔ ጋር ንፅፅር ማድረግ ትችላላችሁ የዶክተር ዛኪርን አስተምህሮ ሰርች በማድረግ እንድትከታተሉ እጋብዛችሁአለው
ለዛኪር እንቶ ፈንቶ እኔ እበቃለሁ ግጥም ማንበብ እንጂ መጀመሪያ ቁርሐን ውስጥ ያለውን ዝቅጠት ውርደት ውሸት ይረዳ ምክንያቱም የራሷ አሮባት የውሸት የመሐመድ ክምር ይዞ ወደ ሌላ መቀላወጥ
@@thomasgebremedhin831ማንኛውም ሰው ቀጥተኛውን መንገድ(እስልምናን)ቢሰድብ ማንንም አልበደለም ተሳዳቢው የራሱን ነፍሱን ነው የበደለው እስልምና ውስጥ በእምነት ማስገደድ የለም ምክንያቱም እኛ አስጠንቃቂዎች ብቻ ነን ነገ ግን ከሞት በውኋላ ስትቀሰቀሱ መልእክቱ አልደረሳችሁም ወይ እምትባሉበት ቀን ይመጣል የፈጠራችሁን አምላክ የአደም እና የሄዋን አምላክ የእየሱስን አምላክ ብቸኛው ፈጣሪአችሁን አጥርታችሁ ተገዙ ከሱ ውጪ አምላክ የሚባል ነገር የለም ከሱ ውጪ ያለ ነገር በሙሉ ፍጥረት ነው ስለ እስልምና የሚያስተምሩ መፅሀፎችን ብታነቡ እመክራለሁ መፅሀፍ ቅዱሳችሁን ከቁርዐን ጋር አነፃፅሩ እውነታውን የዛኔ ትገነዘባላችሁ ለአለም የተላኩ የተከበሩ ነብይን ሰ.ዐ.ወ ታሪክ ብታነቡ ብትገነዘቡ ኑሮ ክብር በሰጣችሁ ነበር አንብቡ እስልምና በእውቀት ላይ የተመሰረተ እምነት ነው ሀይደር የንፅፅር ትምህርትን ሰርች በማድረግ ተከታተሉ
@@thomasgebremedhin831 ከቁርዐን ውስጥ 1 ስህተት ካለ ንገረኝ
ስለ ዶክተር ዛኪር ምን ምታቀው ነገር አለ?
ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን እና ስለ ነብያችን ምን ታውቃለህ?
Zakir hushetam na nisiha kaligeba ganem yigebal mkniyatu hizh gaa newu Eyesusin sewune eyale amilak ayidelem yemil yohannis wonigel 8:24
የጥላቻ ፕሮፓጋንዳን ክርስትና ይደግፋል እንዴ?
ረመዳን አንተ እንደምትለው ሳይሆን በተቃራኒው ለሰው ልጆች ሁሉ ቢተገብሩት የሚጠቅማቸው ትልቅ የሰብአዊነት ማሰልጠኛ ፡የስነ ምግባር ማነጪያ፡ የፈጣሪን ትዕዛዝ መተግበሪያ መንገድ ነው፡፡
ጥቅም የለውምኮ አላለም። መብላት ለሰውነት ጥሩ ነው (ይጠቅማል)፣ ግን በዛ የሚል ነው መልእክቱ። በተለይ ደሞ እየጾምን ነው እየተባለ በተቃራኒው መሆኑ።
ወላሂ ነው የምላችሁ ይሄ ፈረንጅ በዩትዩብ ስራ ሆዱን እየሞላ ነው። አትሞኙ፤
ወላሂ አትበዪን። ጉዳዩ ሆዱን የመሙላቱ አይደለም። ቪድዮውን ለመስራት የወሰደውን ጊዜ በገንዘብ ለውጪው። የሰነፍ ንግግር አትናገሪ። የተናገረው እውነት ነው አይደለም የሚለው ላይ ግን መናገር ትችያለሽ። የተናገረው ነገር ልክ ነው አይደለም? ልክ አይደለም ካልሽ በመረጃ ምክንያትሽን። ሆድ መሙላት ከተባለ እነ ዛኪር ናይክም እንደዛው ሊፈረጁ ነው። የሚመለከትሽን ብቻ።