ስውሩ እና ምስጢራዊው ከተማ በኢትዮጵያ | "በእንጦጦ ዙሪያ ያሉ ስውራን አባቶች...| "በእብድ የተመሰሉ ባህታዊያን..." | Bahtawi Gebremichael

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 10 ก.ย. 2024
  • #Ethiopia #Haletatv #Bahtawigebremichael

ความคิดเห็น • 74

  • @mikiyasalemayehu8420
    @mikiyasalemayehu8420 3 ปีที่แล้ว +8

    እግዚአብሔር ይስጥልን ወንድማችን። የአባታችን ጸሎት እና በረከት በኛ ላይ በእውነት የደርብን!!!🌻 ለኢትዮጵያ ትንሳኤ ❤ልዑል እግዚአብሔር❤ ያብቃን!!! አሜን!!!

    • @lydiaseifu6688
      @lydiaseifu6688 3 ปีที่แล้ว +1

      አሜን

    • @mikiyasalemayehu8420
      @mikiyasalemayehu8420 3 ปีที่แล้ว +2

      @@lydiaseifu6688 ❤አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ❤
      "የ562 ዓመታት ታሪክ ያላችው ይሁንን እንጂ:- አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይህን ያህል ትልቅ አባት ሲሆኑ ስማቸው በምድረ ግብጽ ይፋ ሆኖ አልታወቀም። ምክንያቱም ገና በሦስት ዓመት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ወደ ገዳም ስለ ወሰዳቸውና ከዚያም ከሰው ተለይተው በተባሕትዎ ስለኖሩ: በመጨረሻም ወደ ኢትዮጵያ ስለመጡ ነው። ...
      ...በኢትዮጵያም በምድረ ከብድና በደብረ ዝቋላ 262 ዘመን ተጋድለዋል። ስለዚህ በግብጽ ስማቸው አልታወቀም። ዕረፍታቸው በግብጽ ሆኖ። ስማቸው ታውቆ ቢሆን በግብጽ ሀገር እንደ ኢትዮጵያ ብዙ አድባራት እና ገዳማት ይኖራቸው ነበር።
      ነገር ግን ቅዱሳን ስማቸውና ዝናቸው በሕይወተ ሥጋ ሳሉ እንዲታወቅ አይፈልጉም። ምክንያቱም ውዳሴ ከንቱ እንዳይሆንባቸው ነው። አባታችንም ስማቸው እና ቃል ኪዳናቸው እንዲታወቅ የጸለዩት ገድላቸውን ጨርሰው በሚያርፉበት ጊዜ ነው። ዕረፍታቸው የሆነ በምድረ ከብድ ነው።
      ስለዚህ በግብጽ ሀገር ባይታወቁም አያስደንቅም። ጌታ እንደ አንተ ከበቁ ቅዱሳን በስተቀር ማንም እንዳያይህ አድርጌሃለሁ ብሏቸዋልና።
      አባታችን ገብረ መንፈስ ቅዱስም እስከ እረፍታቸው ድረስ ከበቁ ቅዱሳን በቀር ማንም አያውቃቸውም ነበር። ከዕረፍታቸው በኋላ ግን ስማቸው እና ቃል ኪዳናቸው እንዲታወቅ ስለጸለዩ ከዕረፍታቸው ቦታ ከምድረ ከብድ ጀምሮ በመላ ኢትዮጵያ ብዙ ገዳማት እና አድባራት በስማቸው ተተክለዋል።
      የቅዱሳን ምሥጢረ ጠባቂነት ከጌታ የተቀበሉት ነው። ስለዚህም ቅዱሳን የራሳቸው ክብር ከሚገለጥ ይልቅ የወንድማቸው ክብር ቢገለጥ ይወዳሉ ይባላል። ጌታ ለደቀ መዛሙርቱ ምስጢር ጠባቂነትን ሲያስተምራቸው በደብረ ታቦር ያዩትን የምስጢረ መለኮቱን ነገር እስከ ትንሣኤው ድረስ ለማንም እንዳይነግሩ አስጠንቅቋቸዋል። ማቴ 17:9, ሉቃ 9:36"
      >>>"ከገድለ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ርእሰ ባሕታውያን" ገድል ተቀንጭቦ የተወሰደ" ከበረከታቸው ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ገዝታችሁ አንብቡት

    • @lydiaseifu6688
      @lydiaseifu6688 3 ปีที่แล้ว

      @@mikiyasalemayehu8420 አሜን፡፡ ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡፡

  • @Tamsgen-qu4eo
    @Tamsgen-qu4eo หลายเดือนก่อน

    እዝአብሔር ይመሥገን ሰራው ድንቅ ነው

  • @senaitneguse7596
    @senaitneguse7596 3 ปีที่แล้ว +2

    ኣሜን ኣሜን ኣሜን
    🙏💒🙏🙏
    አባቴ እዝግኣብሄር ይቕረ ይበለልና
    ጸሎትኩም ኣይጋደፈና እዝግኣብሄር ይመስገን
    ከብሩ ይስፍሕ መንግስቱ ይባርኽ
    ኣሜን ኣሜን ኣሜን
    🙏💒🙏🙏

  • @genettamerat4337
    @genettamerat4337 3 ปีที่แล้ว +2

    አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታቸው እድሜና ጤና ይስጥዎት

  • @senaitneguse7596
    @senaitneguse7596 3 ปีที่แล้ว +1

    ኣሜን ኣሜን ኣሜን
    🙏💒🙏🙏
    ቃለ ሂወት የስምዓልና
    እድመን ጥዕናን ይሃብኩም አባታችን

  • @birhanewetere8578
    @birhanewetere8578 3 ปีที่แล้ว +1

    አባታችን በረከትዎ ይደርብን

  • @retasisi5067
    @retasisi5067 3 ปีที่แล้ว +1

    እግዚአብሔር እድሞና ፁጋን ያብዜዛሎት

  • @fghuiuhhu9115
    @fghuiuhhu9115 2 ปีที่แล้ว

    እግዚአብሔር ይመሥገን እልልልልል በኡነት ተዋህዶ ተኑር ለዘላለም አባታቺንይባረኪን በፀለትዎ ያሠብን እትዮጵያ ለዘላለም ትኑር አሜን እድሜና ጤና ይሥጥልን አሜን ቃለህውት😭😭😭😭😭😭😭😭😭 ያሠማልን 💒😭😭😭😭 ጌታ ሆይ አቤቱ ማረን ይቅር በለን አቤት ማረን ይቅር በለን አቤቱ ማረን ይቅር በለን😭😭😭😭😭😭😭😭😭

  • @saraetiopia7233
    @saraetiopia7233 3 ปีที่แล้ว

    ሀሳባቸን ልክ ነው አባታችን በረከታቸው ይደርብን

  • @tseadyseyfe7967
    @tseadyseyfe7967 2 ปีที่แล้ว

    ተዋህዶ ልዬ ሀይማኖት ናት ! አባታችን በረከቶት ይድረሰን አሜን

  • @weyenshethabete6425
    @weyenshethabete6425 3 ปีที่แล้ว

    እድሜዎትን ያርዝምልን አባቴ ፀልዪልን

  • @mulishteshale442
    @mulishteshale442 3 ปีที่แล้ว

    Amen abaye beteltwet yasebuen

  • @hsysysush9956
    @hsysysush9956 3 ปีที่แล้ว +1

    Amin amin amin abta

  • @amleadnew4589
    @amleadnew4589 3 ปีที่แล้ว

    Amen Amen abatgen

  • @yetaytebeke5873
    @yetaytebeke5873 3 ปีที่แล้ว

    Amene Amene abatacene edmena tena ysteline

  • @fasikamuluneh4724
    @fasikamuluneh4724 3 ปีที่แล้ว +1

    Ameane Ameane Abatachine HUlume Betselot YERETALE

  • @bezawitseraw6953
    @bezawitseraw6953 3 ปีที่แล้ว +3

    አባታችን ቡራኬዎት ይድረስን አንድ የምናገረው ነገር አለኝ እሱም ምድነው ሁሉንም እግዚአብሔር ባወቀ ያድርግ እንጅ የማይገባ ነገር ለመመርመር ባትሞክሩ የተሻለ ይመስለኛል ይሔ ጥያቄ ለጠላቶቻችን መረጃ እንደመስጠት ነው የሚቆጠረው ሀገራችንን ቅርሳችንን አባቶቻችንን ሀይማኖታችንን አሳልፋችሁ አትስጡብን የእግዚአብሔር ብቻ መጠበቁ ይሻላል ስህተት አትስሩ በእግዚአብሔር ስራ መግባት ያስቀስፋል የናተ ስራ ህዝቡን ለፀሎትና ለአምልኮ ማንቃት ማነሳሳት ነው እግዚአብሔር ለሀገራችንም ለኛም ለቅድስ ቤተክርስቲያናችንም መልካሙን ዘመን ያምጣልን

  • @BizualemGetnet
    @BizualemGetnet 2 หลายเดือนก่อน

    Berketewot yidrsen Abatachen .kedabilose eseratem efeta zend tslotewot yidersegn.Yabrehamu Selaseawoch,Weladete Amelak ,99 negede Melakit ,24 kahenate Semayi ,7 likane Melakite Ekefe degef adergew yetebekewot .Welete Giworigise Asebugn

  • @mesfinchernet-p5l
    @mesfinchernet-p5l วันที่ผ่านมา

    ባሓታዊው ሸውደሃል።የለምምምምምምምም

  • @sebletefera6360
    @sebletefera6360 3 ปีที่แล้ว +1

    😶😶😶teret teret....selechen tamir yemiyaderg kidus egziyabeher becha new...ye kotet meat atingerun jesus geta new

  • @samuelbelhu8773
    @samuelbelhu8773 3 ปีที่แล้ว +1

    የዚ ዐይነት ቀጣፊ ለማኝ ሠዉ ዐላየሑም በሐይማኖት ሥም ማጭበርበር ይቁም ለማኝ ለማኝ ለማኝ

    • @saraetiopia7233
      @saraetiopia7233 3 ปีที่แล้ว

      እግዚአብሔር ይገስጽህ

    • @efetahadonai4010
      @efetahadonai4010 3 ปีที่แล้ว

      አይተህ ማመን ልቦናይስጥሽ

    • @mikiyasalemayehu8420
      @mikiyasalemayehu8420 3 ปีที่แล้ว +1

      ❤አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ❤
      "የ562 ዓመታት ታሪክ ያላችው ይሁንን እንጂ:- አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይህን ያህል ትልቅ አባት ሲሆኑ ስማቸው በምድረ ግብጽ ይፋ ሆኖ አልታወቀም። ምክንያቱም ገና በሦስት ዓመት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ወደ ገዳም ስለ ወሰዳቸውና ከዚያም ከሰው ተለይተው በተባሕትዎ ስለኖሩ: በመጨረሻም ወደ ኢትዮጵያ ስለመጡ ነው። ...
      ...በኢትዮጵያም በምድረ ከብድና በደብረ ዝቋላ 262 ዘመን ተጋድለዋል። ስለዚህ በግብጽ ስማቸው አልታወቀም። ዕረፍታቸው በግብጽ ሆኖ። ስማቸው ታውቆ ቢሆን በግብጽ ሀገር እንደ ኢትዮጵያ ብዙ አድባራት እና ገዳማት ይኖራቸው ነበር።
      ነገር ግን ቅዱሳን ስማቸውና ዝናቸው በሕይወተ ሥጋ ሳሉ እንዲታወቅ አይፈልጉም። ምክንያቱም ውዳሴ ከንቱ እንዳይሆንባቸው ነው። አባታችንም ስማቸው እና ቃል ኪዳናቸው እንዲታወቅ የጸለዩት ገድላቸውን ጨርሰው በሚያርፉበት ጊዜ ነው። ዕረፍታቸው የሆነ በምድረ ከብድ ነው።
      ስለዚህ በግብጽ ሀገር ባይታወቁም አያስደንቅም። ጌታ እንደ አንተ ከበቁ ቅዱሳን በስተቀር ማንም እንዳያይህ አድርጌሃለሁ ብሏቸዋልና።
      አባታችን ገብረ መንፈስ ቅዱስም እስከ እረፍታቸው ድረስ ከበቁ ቅዱሳን በቀር ማንም አያውቃቸውም ነበር። ከዕረፍታቸው በኋላ ግን ስማቸው እና ቃል ኪዳናቸው እንዲታወቅ ስለጸለዩ ከዕረፍታቸው ቦታ ከምድረ ከብድ ጀምሮ በመላ ኢትዮጵያ ብዙ ገዳማት እና አድባራት በስማቸው ተተክለዋል።
      የቅዱሳን ምሥጢረ ጠባቂነት ከጌታ የተቀበሉት ነው። ስለዚህም ቅዱሳን የራሳቸው ክብር ከሚገለጥ ይልቅ የወንድማቸው ክብር ቢገለጥ ይወዳሉ ይባላል። ጌታ ለደቀ መዛሙርቱ ምስጢር ጠባቂነትን ሲያስተምራቸው በደብረ ታቦር ያዩትን የምስጢረ መለኮቱን ነገር እስከ ትንሣኤው ድረስ ለማንም እንዳይነግሩ አስጠንቅቋቸዋል። ማቴ 17:9, ሉቃ 9:36"
      >>>"ከገድለ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ርእሰ ባሕታውያን" ገድል ተቀንጭቦ የተወሰደ" ከበረከታቸው ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ገዝታችሁ አንብቡት

    • @mikiyasalemayehu8420
      @mikiyasalemayehu8420 3 ปีที่แล้ว

      ❤አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ❤
      "የ562 ዓመታት ታሪክ ያላችው ይሁንን እንጂ:- አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይህን ያህል ትልቅ አባት ሲሆኑ ስማቸው በምድረ ግብጽ ይፋ ሆኖ አልታወቀም። ምክንያቱም ገና በሦስት ዓመት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ወደ ገዳም ስለ ወሰዳቸውና ከዚያም ከሰው ተለይተው በተባሕትዎ ስለኖሩ: በመጨረሻም ወደ ኢትዮጵያ ስለመጡ ነው። ...
      ...በኢትዮጵያም በምድረ ከብድና በደብረ ዝቋላ 262 ዘመን ተጋድለዋል። ስለዚህ በግብጽ ስማቸው አልታወቀም። ዕረፍታቸው በግብጽ ሆኖ። ስማቸው ታውቆ ቢሆን በግብጽ ሀገር እንደ ኢትዮጵያ ብዙ አድባራት እና ገዳማት ይኖራቸው ነበር።
      ነገር ግን ቅዱሳን ስማቸውና ዝናቸው በሕይወተ ሥጋ ሳሉ እንዲታወቅ አይፈልጉም። ምክንያቱም ውዳሴ ከንቱ እንዳይሆንባቸው ነው። አባታችንም ስማቸው እና ቃል ኪዳናቸው እንዲታወቅ የጸለዩት ገድላቸውን ጨርሰው በሚያርፉበት ጊዜ ነው። ዕረፍታቸው የሆነ በምድረ ከብድ ነው።
      ስለዚህ በግብጽ ሀገር ባይታወቁም አያስደንቅም። ጌታ እንደ አንተ ከበቁ ቅዱሳን በስተቀር ማንም እንዳያይህ አድርጌሃለሁ ብሏቸዋልና።
      አባታችን ገብረ መንፈስ ቅዱስም እስከ እረፍታቸው ድረስ ከበቁ ቅዱሳን በቀር ማንም አያውቃቸውም ነበር። ከዕረፍታቸው በኋላ ግን ስማቸው እና ቃል ኪዳናቸው እንዲታወቅ ስለጸለዩ ከዕረፍታቸው ቦታ ከምድረ ከብድ ጀምሮ በመላ ኢትዮጵያ ብዙ ገዳማት እና አድባራት በስማቸው ተተክለዋል።
      የቅዱሳን ምሥጢረ ጠባቂነት ከጌታ የተቀበሉት ነው። ስለዚህም ቅዱሳን የራሳቸው ክብር ከሚገለጥ ይልቅ የወንድማቸው ክብር ቢገለጥ ይወዳሉ ይባላል። ጌታ ለደቀ መዛሙርቱ ምስጢር ጠባቂነትን ሲያስተምራቸው በደብረ ታቦር ያዩትን የምስጢረ መለኮቱን ነገር እስከ ትንሣኤው ድረስ ለማንም እንዳይነግሩ አስጠንቅቋቸዋል። ማቴ 17:9, ሉቃ 9:36"
      >>>"ከገድለ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ርእሰ ባሕታውያን" ገድል ተቀንጭቦ የተወሰደ" ከበረከታቸው ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ገዝታችሁ አንብቡት

  • @sebletefera6360
    @sebletefera6360 3 ปีที่แล้ว

    Yeherasu tinkola new

  • @mesfinchernet-p5l
    @mesfinchernet-p5l วันที่ผ่านมา

    ተረት ብቻቻቻቻቻቻቻቻ

  • @mesfinchernet-p5l
    @mesfinchernet-p5l วันที่ผ่านมา

    የሰማችሁት ተረት እና ወሬ ነው

  • @alemuamare3167
    @alemuamare3167 3 ปีที่แล้ว +4

    አቤት ውሸት በየቤቱ ስንት ውሸታም አለ እግዚአብሔር ይፈውስህ እናንተን እየሰማ ሲዖል የሚወርደው ትውልድ ነው የሚያሳዝነው።
    ግብፅ በነበርኩበት ወቅት ጠይቄ ነበር ግብፆች የማያውቋቸው አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ከየት መጡ?

    • @alemuamare3167
      @alemuamare3167 3 ปีที่แล้ว +2

      አንተ ከስድብ በስተቀር ምን የተገለጠልህ ነገር አለ ። እግዚአብሔር ይፈውስህ እውነት ስትሰማ እየተሳደብክ አውሬውን የምታገለግል የአውሬው አገልጋይ አንተ የተለሰንክ የመቃብር ድንጋይ ሳይናገሩህ እንዲህ ያልክ ቢከፍቱህ የሚሸት ነገር ብቻ ነው ያለህ ። እግዚአብሔር ይፈውስህ ።
      ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።”
      - ራእይ 13፥5
      በማወቅም ባለማወቅም ማንን እያገለገልክ አፍህን ማን እየተጠቀመበት እንደሆነ እውቅ
      ወይም ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።”
      - 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥10
      ስለዚህ በመጨረሻው ሰዓት አላውቃችሁም እንደ ተባሉት አንተም በዚህ ከቀጠልክ መጨረሻህ ሲዖል ነው ።
      እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።”
      - 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥4
      ተረት እየሰማህ አድገህ ነጋዴ ለኑሮው መተዳደሪያ እየሳለ ለሚሸጥልህ ፎቶ እየሰገድክ ከነተረትህ ልትሞት ነው።
      ይልቅ የሞተልህን ኢየሱስን ከፍጥረት ጋር ደባልቀህ አታምልከው ብቻውን በቂ ስለሆነ ተከተለውና ከሲዖል አምልጥ ።
      ለእኔና ለመሰሎቼ አታስብ ተረት ሰልችቶን ስለ ክርስቶስ ወንጌል ስለተለየን ያመነውን እናውቃለን ።
      የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ።”
      - 2ኛ ጴጥሮስ 1፥16
      እንደ ተባለ ያመነውን ጠንቅቀን እናውቃለን አንተ ግን ስድቡን አቁምና ከሲዖል አምልጥ ።
      ነገ በአንተ እጅ አይደለችም ።
      እግዚአብሔር ይርዳህ ማስተዋልንም ይስጥህ ።

    • @haletatv
      @haletatv  3 ปีที่แล้ว

      Kegebetse new yemetute...abuye

    • @alemuamare3167
      @alemuamare3167 3 ปีที่แล้ว +1

      @@haletatv ጥሩ ነው ይምጡ ግን ግብፆች እንዴት አያውቋቸውም? ነው ኢትዮጵያ ሲገቡ ስማቸው ተቀየረ ? እስቲ ከቻልክ ይሄን አጣራና ተመልሰህ ና ?

    • @bizenkidane8477
      @bizenkidane8477 3 ปีที่แล้ว

      አንተ ምን አይነት ደንቆሮ ነህ አንተ የምታምነው እዩ ጩፍ መናፍቅ የጥልቁ መንፈስ ነው ስትመስጥ መንፍስ ተምላው ስትሎ የምታወሮት የጥልቁ ቆንቆ ነው የወንክ ግብዳ ጅል ነህ

    • @alemuamare3167
      @alemuamare3167 3 ปีที่แล้ว +3

      @@bizenkidane8477 ከኢየሱስ ውጭ ወደ ውጭ ማነው ደግሞ ኢዮ ጩፋ አላውቀውም ኢዮ ጩፋ የሚባል ታቦት አለ እንዴ የማታወራው ጉድ የለም። ነው አንተን መሰልኩህ ተደብቄ ጠንቋይ ቤት የምሄድ እዛ ለምደህ ነው አይደል ተደብቀህ ኢዮ ጩፋ ጋ የምትሄደው።
      የሞተልኝ ጌታ ከ44 ታቦት ይበልጣል ደግሞ በቅርቡ አንድ የሆነች ነጋዴ የሚሸጣት 45ኛ (ፈረንጅ) ጣዖት ተጨምራለች ማን ነበር ስሟ ? ኢዮ ጩፋ ከእርሷ አይሻልም ብለህ ነው ? ይልቅ በቁም ነገር ስትጠየቅ የምትሳደብ ከሆነ የባሰ ነው የምጽፍልህ ። የአሮጊቶች ተረት የመሰለ ትርክት ትተህ መጽሐፍ ቅዱስ አንብብ ሃይማኖትህን ቀይር አልተባልክም እውነትን ተከተል እንጂ ። ሰላም ሁን ከመልካሙ ያውልህ !
      እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።”
      - ማቴዎስ 3፥17
      ደመናም መጥቶ ጋረዳቸው፥ ከደመናውም፦ የምወደው ልጄ ይህ ነው፥ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።”
      - ማርቆስ 9፥7
      ስለሚል ኢሱስ ምነ አለ ብለህ መጽሐፍ ቅዱስ አንብብ እውነቱ በእጅህ ላይ ነው አትመራመሩ እያሉ እውነትን እንዳታውቁና እንዳትከተሉ የሚያደርጉትን አትስማ ። ኢየሱስ ምን አለ
      በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማርያም ያገኛል።”
      - ዮሐንስ 10፥9
      ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
      - ዮሐንስ 14፥6
      ሐዋርያት 4
      ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
      ¹⁰ እናንተ በሰቀላችሁት እግዚአብሔርም ከሙታን ባስነሣው በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይህ ደኅና ሆኖ በፊታችሁ እንደ ቆመ፥ ለእናንተ ለሁላችሁ ለእስራኤልም ሕዝብ ሁሉ የታወቀ ይሁን።
      ¹¹ እናንተ ግንበኞች የናቃችሁት፥ የማዕዘን ራስ የሆነው ይህ ድንጋይ ነው።
      ¹² መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
      ስለዚህ እኔም በቃሉ ውስጥ የሚገለጠውን የእርሱን ግርማ አይቼ እንጂ ተረት ሰምቼ አልተከተልኩትም ለአንተም የሚበጅህ ስለ ኃጢአትህ የሞተው ዛሬ የምትሰድበው፣ የምትንቀውና የምታሳድደው ኢየሱስ ብቻ ነው።
      መቼ ኢየሱስን ሰደብኩት ካልክ መልሱ ይሄውልህ
      ሐዋርያት 22
      ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
      ⁶ ስሄድም ወደ ደማስቆ በቀረብሁ ጊዜ፥ ቀትር ሲሆን ድንገት ከሰማይ ታላቅ ብርሃን በዙሪያዬ አንጸባረቀ፤
      ⁷ በምድርም ላይ ወድቄ፦ ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ? የሚለኝን ድምፅ ሰማሁ።
      ⁸ እኔም መልሼ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ማን ነህ? አልሁ። እርሱም፦ አንተ የምታሳድደኝ የናዝሬቱ ኢየሱስ እኔ ነኝ አለኝ።
      ስለዚህ ክርስቲያንን ማሳደድ፣ መስደብ ኢየሱስን ማሳደድና መስደብ ነው ክርስቲያን ከሆንክ እግዚአብሔር አፍህን ክፉ ከመናገር ይጠብቅልህ ለአፍህ ጠባቂ ያድርግልህ ።
      የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ።”
      - 2ኛ ጴጥሮስ 1፥16
      በመጨረሻም ጆሮ ያለው ይስማ የመዳን ቀን ዛሬ ነው ።

  • @marachewworku7292
    @marachewworku7292 3 ปีที่แล้ว

    ወየውልህ የቀናውን የጌታን መንገድ የምታጣምም ንሰሀ ግባ በአሮጊት ተረት ትውልዱን ተብትበሀልና አልቅስ

  • @elizabethketema7740
    @elizabethketema7740 3 ปีที่แล้ว

    አይ ኦርቶዶክስ ብለው ብለው ዋናው ቄስ መለኩሴ ሴጣን አለብኝ ይበሉ?!

    • @iamchristian5735
      @iamchristian5735 3 ปีที่แล้ว +1

      ትእቢተኛ ከሆንን
      ሴይጣን ማንንም ኣይተዉም..
      እንኳን እኛ ሃይጢያተኛ ሰዎች..
      ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶን ፈትኖታል..
      ነገር ግን በትህትና በፆም በስግደት
      በቅኑ ልብ እግዚአብሔርን በመፍራት ነው... ሴይጣንን ድል ማድረግ የሚቻለው..
      ስለዚ ኣባቶቻችን በትህትና ናቸው የሚያወሩት.. እንጂ ሴጣን ኣለንብለው ኣይደለም እልዝብዝ

    • @elizabethketema7740
      @elizabethketema7740 3 ปีที่แล้ว +1

      ወንድሜ ትእቢት ለማንም አልተፈቀደም።። እውነት ነው በሴጣን መፈተን ለማንም ሊኖር ይችላል።። ለማንነኛውም አስተያየት የሰጠሁት ለመቃወም ሳይሆን በዚህ በዘመን መጨረሻ ወንድም እህቶቼ መንገዳችሁን እንድታስተውሉ ነው።። መዳን በእየሱስ ብቻ ነው። እወዳችዃለሁ።

    • @iamchristian5735
      @iamchristian5735 3 ปีที่แล้ว

      @@elizabethketema7740
      እልዛቤት ስለ ሃሳብሽ እና ምክርሽ ከልብ ኣመሰግናለሁ...
      ካልተሳሳትኩኝ ጴንጤ ነሽ ኣይደለ ? ለማወቅ ያህል ነው እና..
      መዳን በ እየሱስ ብቻ ስላልሽ ነው..
      ኣዎን ልክ ነሽ
      መዳን በ ናዝሬቱ የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው...
      ነገር ግን
      ኣብ መንፈስ ቅዱስ
      ሳትወለድ ጀምሮ
      የመረጣት ያከበራት የወደዳት
      ጌታን በፍቃዱ ከ እናታችን ድንግል ማርያም ተወልዶ ነው::
      ኣዳም እና ሂዋን ሁሉ የሰው ልጅ
      ከሴይጣን ኣገዛዝ እና ከሲኣል ነፃ ያደረገን... ነፃ ያወጣን..
      ለኛ ሲል ተገርፎ ተሰቅሎ ፍቅር በሆነ ቸርነቱ ኣዳነን::
      መስቀል የፍቅር መግለጫ ነው::
      ቅድስት ድንግል ማርያም
      የጠመረጠች እና የተባረከች ልዩ እና ብቸኛ የ ኣምላካችን ድንቅ እና የዋህ ብፅእት እናት ነች...
      እግዚአብሔር የመረጣት ሰው ሊጠላት እና ሊንቃት በፍፁም ኣይችልም....
      ድንግል ማርያም ጠልቶ
      ክርስቶስን እወዳለሁ ቢል ማንኛውም ሰው.. ራሱን መፈተሽ ኣለበት...
      ክብር ለሚገባው ክብር ይሰጣል እግዚአብሔር..::
      እግዚአብሔር ህግ እና ትእዛዝ ኣለው ህጉም በምድር ላይ መብራት ነው ለገባው::
      ቅዱሳን መላእክት እና ሰምኣታት ሁሉ ክብር ኣላቸው በ እግዚአብሔር ፊት::
      እናከብራቸዋለን
      እንወዳቸዋለን..
      የ ጌታችን መድሃኒታችን እግዚአብሔር ስም ለዘላለሙ የተመሰገነ ይሁን::
      ድንግል ማርያም ኣትጥሏት የብርሃን እናት ነች እና::
      የጌታ እናት በመሆኗ ትልቅ ክብር ይገባታል... እግዚአብሔር ባይፈቅድላት እና ባያስባት...
      ኣሁን ኣንድንም ነበር
      በርስዋ ምክንያት
      ኢየሱስ ይንጉሶች ንጉስ ኣልፋ ና ኦሜጋ ተወለደልን...

    • @iamchristian5735
      @iamchristian5735 3 ปีที่แล้ว +1

      @@elizabethketema7740 እትዮጵያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ተ ክስትያን ቀጥተኛ እና እውነተኛ ሃይማኖት የእግዚአብሔር መንገድ ናት..
      ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር...
      ልዩ ሚስጢር ያላት....
      ምንም የማይጎድላት
      ተመስገን
      እግዚአብሔር ይባርክሽ እልዝብዝ

    • @tpltpl1591
      @tpltpl1591 3 ปีที่แล้ว

      ኪኪኪኪኪኪኪኪኪኪኪ