ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
“ዛፍ ከፍሬዋ ትታወቃለችና ዛፍዋን መልካም፥ ፍሬዋንም መልካም አድርጉ።” - ማቴዎስ 12፥33
እግዚአበሔር ልባችሁን ያውቃል።
ክቡር አቶ አዲሱ አበበ ፈጣሪ እድሜና ጤናውን ያድልህ ቤተሰብሕን ሥራሕን አምላክ ይባርክ ለቅ ቤ ክ በፈተናዋ ወቅት በጎቿ ምእመናን የሚረጋጉበትን አንገታቸውን የደፉ አገልጋዮች ቀና የሚሉበትን ፈታኞቿም የውስጥ ተኩላዎች የበግ ለምድ ለባሾች የውጭ ሳምሳጢዎች አፍራሾች የሚያፍሩበትን በሊቃውንት አበው ቆሞሳት መነኮሳት የተዘጋጀውን ገንቢ ሐሳብ በሚድያሕ ስላቀረብህን ከልብ እናከብርሐለን
💚💛❤🤝
“ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?”- ማቴዎስ 7፥16
እግዚአብሔር ይባርካቹህ አባቶች ቤተክርሰቲያኑአ እየፈረሰች እየጠፋች ነዉ ጭራሺ እዳትጠፋ እናተ ጠዋት ማታ መታገል መጮህ አለባቹህ እግዚአብሔርም እርዱኝ እረዳቹሀለሁ ነዉ ያለዉ.
ትክክል ርዕሰ ሊቃናት
"ብፁእ ወቅዱስ " "ብፁእና ቅዱስ" እየተባላችሁ የምትመፃደቁ ።
Politicians not father's !
Yenante betekristian le hageritu chigir nat. Barinetin yalawegezech gin dirshawan wesda halafinetwan yeresachi. Yelele zeregnaa tirikt asikemitewu Hizbin ke hizb yemitagachu zeregnoch kirstos metito begelagelen. Sibinachihun lemawok nigigirachihun meditation yibekal
ወይ አትገቡ ወይ አታስገቡ!
ትችትህ ጥሩ ነው ኝ ንዴትና ስድብን qens🤔🙏👌
መልካም ውይይት ነው
ገበያው ደርቷል። ምንኩስና የረከሰበት ዘመን ሲመጣ አገር ትረክሳለች።
What is the solution?
3 ጳጳሳት ቀሩና አልተሟላም አይባልም ይህ አዲስ አይደለም
ሰላም ጤና ይስጥልኝ
Hello Lij Addisu!?
መሪ አክብሩ። ሕዝብ አስተምሩ።
ከፈለጋቹ እንኳን ማክበር ቀርቶ ማምለክ ትችላለህ አብቹን 🤣🤣🤣 ወይ ጴንጤ
መንጋውና እንዴት እንደጠበቁት እኩ 30 ዓመት አያነው ከመቀነቶ ፈታ የመጨረሻ ማረፊያን የምታዘጋጂልኝ በተክርስታያ ናት ብሎ የነበረውን ህዝብ በድኑን እያወጣች የመጨረሻ ማረፊያ የነፈግችን ዛሬም በህይውትም ተገንበሞተም ጊዜ ማረፊያነት በክገንዘብ ሀይል ሆኖል የሚኖረው በተለይ ህዝብ በየአጥብያ ቤተክርስቲያ ለመደገፍ የሚያደርገው ገንዘብ ለግል ሀብት ማፍርያ ሆነዋል ታዲያ ይህ የማን ችግር ነው?
ገንዘቡን እንደለመዱት በዘረፉት አሁን የሚዘገንነው የሰው ስርቆት ነው
እነ መሬ የት ሄዱ? ፋኖ በሕይወት ካለ ሕወሐት ራያ እንዳይገባ ለምን አላደረገም?
Why you entrapped someone talking ….. Be quiet Please
Aba' fano ' botelika kaba lebso ?¡¡ 😅😅😅
ጴንጤዎች አትረብሹ 🤣🤣🤣 በአዳማው ኢየሱስ
ካሜራ ማኑ የዞረበት ነው። የሚናገረውን እንግዳ ማሳየት ሲገባው ፣ ሁሉንም እየደበላለቀ ያሳያል። ማንኛው እንደሚናገር አይታወቅም። ከሥራ መባረር አለበት።የሚናገረውን እንግዳ አቅርበህ ለብቻው አሳያቸው። ምን አይነት ድንቁርና እንደሆነ አይገባኝም።
እናንተና ጋዜጠኛው አዲሱ ልዩነታችሁ ልብሣችሁ ነው!
እናንተ የቤተክርስቲያን ካባ እየለበሳችሁ መጰርት የምታማርቱ መረድረ ድርቶ ሰፊ ትርክት አውሪዎች ና ዱኩማን ቀረበቤተክርስቲያንና በሃይማኖት ስም የምትነግዱ ደናቀየርቶች ። የትናት ትርክታችሁን ይዛችሁ አላዝኑ ቀረ ዲርቶ ለብሶ በየክልሉ ህዝቡን ማወናበዱ የአንድ ብሄር የእምነትየበላይነት አክትሟል ። ባሌጌ ልማዱ ነው ሰውን መሳደብና አውሩ ወሬ ባህላችሁናልማዳችሁ ነውና በርቱና ጩሁ።
አይ አዲሱ በዚህ እድሜህ በሃይማኖት አባቶች ማህል ገብተህ ስታባል አታፍርም። ከንቱ ነህ።
ኮልኮሌ ሁሉ በየቦታው ሆነህ ስለተበጠረቃችሁ ምንም አታመጡም በጥራቃ የፈልከውን ማህበር ምናምን እያላችሁ ብታቅራሩ ምንም እታመጡም እንኳን እናተ በግላችሁ ኑሯችሁን እየኖራችሁ ሲኖዶስ ተብየውም ምንም ሊያድርግ አልቻለም አይችልምም ይግርማችህዋል ከ20 ዓመት በኃላ ኦርቶዶክስ የምትባለው ተቋም በህይወት መቆየትዎ አጠራጣሪ ነው ካለው ነባራዊ ሁኔታ ሲገመገም
ልብስ የሸፈነው ፖለቲካ።
የእምነት ሳይሆን የፖለቲካ አቋማችሁ በጣም ግለፅ ነዉ። ግን ቢያንስ ንግራችሁን ከደፋችሁ ቆብና ከለበሳችሁት ልብሰ ተክህኖ ጋር ትንሽ እንኳን ቢታመሳስሉ ምን አለበት ወይ ደግሞ ቆቡንም ልብሱንም ቢታወልቁ! ንግግራችሁ ይገለማል።
እነሱ አይደሉም ፖለቲካ ዉሰጥ የገብት ፖለቲከኞቹ ናቸዉ እነሱጋ ገብቶ የሚገላቸዉ ቤተክርስቲያናቸዉን የሚያቃጥለዉ እርሰ በእርሰ የሚያባላቸዉ የገዶም አባቶችን ምሰኪኖች ቆሎ በልተዉ የሚዉሉትን ያሳረዳቸዉ መነኩሲቶችን የደፈረዉ......... ይሄ ሁሉ ሲደረግባቸዉ ዝም ይበሉ ነዉ የምትይዉ/እምትለዉ?
“ዛፍ ከፍሬዋ ትታወቃለችና ዛፍዋን መልካም፥ ፍሬዋንም መልካም አድርጉ።” - ማቴዎስ 12፥33
እግዚአበሔር ልባችሁን ያውቃል።
ክቡር አቶ አዲሱ አበበ ፈጣሪ እድሜና ጤናውን ያድልህ ቤተሰብሕን ሥራሕን አምላክ ይባርክ ለቅ ቤ ክ በፈተናዋ ወቅት በጎቿ ምእመናን የሚረጋጉበትን አንገታቸውን የደፉ አገልጋዮች ቀና የሚሉበትን ፈታኞቿም የውስጥ ተኩላዎች የበግ ለምድ ለባሾች የውጭ ሳምሳጢዎች አፍራሾች የሚያፍሩበትን በሊቃውንት አበው ቆሞሳት መነኮሳት የተዘጋጀውን ገንቢ ሐሳብ በሚድያሕ ስላቀረብህን ከልብ እናከብርሐለን
💚💛❤🤝
“ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?”- ማቴዎስ 7፥16
እግዚአብሔር ይባርካቹህ አባቶች ቤተክርሰቲያኑአ እየፈረሰች እየጠፋች ነዉ ጭራሺ እዳትጠፋ እናተ ጠዋት ማታ መታገል መጮህ አለባቹህ እግዚአብሔርም እርዱኝ እረዳቹሀለሁ ነዉ ያለዉ.
ትክክል ርዕሰ ሊቃናት
"ብፁእ ወቅዱስ " "ብፁእና ቅዱስ" እየተባላችሁ የምትመፃደቁ ።
Politicians not father's !
Yenante betekristian le hageritu chigir nat. Barinetin yalawegezech gin dirshawan wesda halafinetwan yeresachi. Yelele zeregnaa tirikt asikemitewu Hizbin ke hizb yemitagachu zeregnoch kirstos metito begelagelen. Sibinachihun lemawok nigigirachihun meditation yibekal
ወይ አትገቡ ወይ አታስገቡ!
ትችትህ ጥሩ ነው ኝ ንዴትና ስድብን qens🤔🙏👌
መልካም ውይይት ነው
ገበያው ደርቷል። ምንኩስና የረከሰበት ዘመን ሲመጣ አገር ትረክሳለች።
What is the solution?
3 ጳጳሳት ቀሩና አልተሟላም አይባልም
ይህ አዲስ አይደለም
ሰላም ጤና ይስጥልኝ
Hello Lij Addisu!?
መሪ አክብሩ። ሕዝብ አስተምሩ።
ከፈለጋቹ እንኳን ማክበር ቀርቶ ማምለክ ትችላለህ አብቹን 🤣🤣🤣 ወይ ጴንጤ
መንጋውና እንዴት እንደጠበቁት እኩ 30 ዓመት አያነው ከመቀነቶ ፈታ የመጨረሻ ማረፊያን የምታዘጋጂልኝ በተክርስታያ ናት ብሎ የነበረውን ህዝብ በድኑን እያወጣች የመጨረሻ ማረፊያ የነፈግችን ዛሬም በህይውትም ተገንበሞተም ጊዜ ማረፊያነት በክገንዘብ ሀይል ሆኖል የሚኖረው በተለይ ህዝብ በየአጥብያ ቤተክርስቲያ ለመደገፍ የሚያደርገው ገንዘብ ለግል ሀብት ማፍርያ ሆነዋል ታዲያ ይህ የማን ችግር ነው?
ገንዘቡን እንደለመዱት በዘረፉት አሁን የሚዘገንነው የሰው ስርቆት ነው
እነ መሬ የት ሄዱ? ፋኖ በሕይወት ካለ ሕወሐት ራያ እንዳይገባ ለምን አላደረገም?
Why you entrapped someone talking …..
Be quiet
Please
Aba' fano ' botelika kaba lebso ?¡¡ 😅😅😅
ጴንጤዎች አትረብሹ 🤣🤣🤣 በአዳማው ኢየሱስ
ካሜራ ማኑ የዞረበት ነው። የሚናገረውን እንግዳ ማሳየት ሲገባው ፣ ሁሉንም እየደበላለቀ ያሳያል። ማንኛው እንደሚናገር አይታወቅም። ከሥራ መባረር አለበት።
የሚናገረውን እንግዳ አቅርበህ ለብቻው አሳያቸው። ምን አይነት ድንቁርና እንደሆነ አይገባኝም።
እናንተና ጋዜጠኛው አዲሱ ልዩነታችሁ ልብሣችሁ ነው!
እናንተ የቤተክርስቲያን ካባ እየለበሳችሁ መጰርት የምታማርቱ መረድረ ድርቶ ሰፊ ትርክት አውሪዎች ና ዱኩማን ቀረበቤተክርስቲያንና በሃይማኖት ስም የምትነግዱ ደናቀየርቶች ። የትናት ትርክታችሁን ይዛችሁ አላዝኑ ቀረ ዲርቶ ለብሶ በየክልሉ ህዝቡን ማወናበዱ የአንድ ብሄር የእምነትየበላይነት አክትሟል ። ባሌጌ ልማዱ ነው ሰውን መሳደብና አውሩ ወሬ ባህላችሁናልማዳችሁ ነውና በርቱና ጩሁ።
አይ አዲሱ በዚህ እድሜህ በሃይማኖት አባቶች ማህል ገብተህ ስታባል አታፍርም። ከንቱ ነህ።
ኮልኮሌ ሁሉ በየቦታው ሆነህ ስለተበጠረቃችሁ ምንም አታመጡም በጥራቃ የፈልከውን ማህበር ምናምን እያላችሁ ብታቅራሩ ምንም እታመጡም እንኳን እናተ በግላችሁ ኑሯችሁን እየኖራችሁ ሲኖዶስ ተብየውም ምንም ሊያድርግ አልቻለም አይችልምም ይግርማችህዋል ከ20 ዓመት በኃላ ኦርቶዶክስ የምትባለው ተቋም በህይወት መቆየትዎ አጠራጣሪ ነው ካለው ነባራዊ ሁኔታ ሲገመገም
ልብስ የሸፈነው ፖለቲካ።
የእምነት ሳይሆን የፖለቲካ አቋማችሁ በጣም ግለፅ ነዉ። ግን ቢያንስ ንግራችሁን ከደፋችሁ ቆብና ከለበሳችሁት ልብሰ ተክህኖ ጋር ትንሽ እንኳን ቢታመሳስሉ ምን አለበት ወይ ደግሞ ቆቡንም ልብሱንም ቢታወልቁ! ንግግራችሁ ይገለማል።
እነሱ አይደሉም ፖለቲካ ዉሰጥ የገብት ፖለቲከኞቹ ናቸዉ እነሱጋ ገብቶ የሚገላቸዉ ቤተክርስቲያናቸዉን የሚያቃጥለዉ እርሰ በእርሰ የሚያባላቸዉ የገዶም አባቶችን ምሰኪኖች ቆሎ በልተዉ የሚዉሉትን ያሳረዳቸዉ መነኩሲቶችን የደፈረዉ......... ይሄ ሁሉ ሲደረግባቸዉ ዝም ይበሉ ነዉ የምትይዉ/እምትለዉ?