#እነ_ዲያቆን_ሄኖክ_ሀይሌ_ሚስጥሩን_ዘረገፉት
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 2 ต.ค. 2024
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia
አቤቱአምላኬሆይ እንደቸርነትህ ማረን ልቦናስጠን ነጋሽ ወንድሜ እግዚአብሔር ይባርክህ
እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ይስጠን አሁን ላይ ጊዜው በጣም ያስፈራል
በእውነት ቃል ህይወት ያሰማልን
ነጋሾ እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ ይብቅህ አሜን አሜን አሜን በርታልን
Negash,Egziabher Tigatunina Birtatun Yistilign.Ayzoh Berta.Egziabher Kante Gar Yihun .Emamlak Tiketelih.Amen.Memhir GebreEyesus,Ke Addis Ababa.
ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ያበርታህ ወንድሜ።
Egziebhr ebarek
አርብ አርብ በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተክርስቲያን በቀሲስ ጋሻው ፀሐይ የንስሃ ልጆች ሁሌም ጉባኤ አለ።
ነጋሽ እውነት ይዘህ ስለምትመጣ በጣም እናመሰግናለን ተባረክ
ተባረክ እኛ አካባቢ የገዳም አባትመሥሎ ያሥተምራል ከቤተ ክርስቲያን እንደወጣ የት ገባ ብለዉ ይደነግጣሉ ፈጣሪ የላከዉ መላዕክ ነዉ እያሉ ሠዉች ይገረማሉ ግን አይደለም አልባሣቱን ይዞ የሚጠብቅ ጓደኛአለዉ እና እህቴ አምልጧት ፔንጤ ነዉ አለችን እናም ወንድሜ መርጌታዉን አሠፈቅደዉ ተከታተሉት ፀጉሩን ፈርዞ ጂንስ ና ሸሚዚ ሲለብስ ያዙት እና ሁሉም ቦታ በዝተዋል
ተተተ ቃለ-ህይወት ያሰማልን ያሰማን። እግዚአብሔር አምላክ ፈጣሪያችን የመዳን መንገዶችንን ሲያበዛ የሚን ጨረጨር ጠላታችን ሰይጣን ብቻ ነው። መናፍቃን ልቦና ይስጣቸው:: 🎉🎉🎉🌿🌿🌿❤️❤️❤️ለፃድቁ ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሃንስ ዓመታዊ በዓል እንኳን አደረሰን። ለብፁዑ አባታችን ዕድሜና ጤና ይስጥልን።
ለነጋሽ ወንድማችንም ዕድሜና ጤና ይስጥልን::❤❤❤🌿🌿🌿🌹🌹
አሜን ! አሜን! አሜን!
❤ ❤ ❤
Gazetegna Negash,Diredawa lay betekesetew ye esat adega betam azinenal.Egziabher yirdalin.Amen.
አድራሻውንና ስሙን ብትገልጪ ጥሩ ነው እንዳያስት
በረከተው ይድረስን አባታችን ቃለ ህይወትን ያስማልን❤
መምህር ቃል ያሰማልን።
❤❤🎉🎉
ነጋሺ የተዋህዶ ጋሻ
አሁን አሁንማ አባቶችን ለማመስገን እየፈራሁነዉ፣ምክንያቱም ዛሬ ከፍታላይ ፣ያየዋቸዉን አባት ፣ዝቅብለዉ አገኛቸዋለሁ እናም በፍርሀት ነዉ የማያቸዉ፣ እግዚ አብሄር ይጠብቀን።
እውነት ነው በሁሉም ሀገረስብከት ችግሩ አለ እባካችሁ ስጋውያንን ሀሳብ የሚያራምዱ ዉጡ በሉልን
እውነቴን ነው ምልህክ ወንድሜ እመብርሀን እድሜ እና ጤና ትህስጥህክ
ነጋሽ ወንድሜ ጥሩና የተባሪክ ሥራ ጀምርሃል። በርታ እግዚአብሔር አምላክ ያግዝሃል። በተቻለን ከጐንህ ነን።
አሁንእያዳዱ ይዋረዳል ልክነክ መጽሀፎችም በደምብ ይጠኑ ሊቃውትየመጽሀፍማተሚያ የኦርቶዶክስ ብቻ ማተሚያቤት ማሳተም አለብን
አባቶችን እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ❤
❤
መናፍቅ ጳጳሳት ስለመኖራቸው አንተ አዲሰ ነህ እንዳላወቀ እምትሆነው 😅😅 አይነጋሽ ዮርዳኖስ እንደሆነ መናገር ከጀመረ ቆየ ።
ወንድሜ አረ ብዙ ታሪክ አለ ተላልቅ ሰባኪያንናዘማሪያን መች እሺ ብለው ወደዳር አድባራት ይሄዳሉ የሚያስጨንቃቸው ስለሚከፈላቸው ክፍያ ነው ስም መጥራት ይቻላል?
Go...Go...Go....Go ....Go. Hurry up!!!!! Expose every dirt's of the church. That way GOD will be with us. And those lost congregation will back to assume their original peace. Those ressist will start to test the result of their sacrifice. I am no one. But that is true.❤❤❤❤❤
ብፁ አቡነ ማርቆስ ያልካቸው ቅባት ናቸው ተብለው ሲተቹ አነበር ከዚህ በፊት እና ብፁ አቡነ በርናባስ እራሱ ተሃድሶናቸው ሲባሉ በአደባባይ ኢየሱስ አማላጅ ነው ብለው ሲያሰተምሩ የነበረበትንቪድዮ ለምን ዝም አልክ።አካብዴ
ጀግናዉና ምርጥዬ ጋዜጠኛዉም አልልህም ወንድማችን ለእዉነት የቆምክ ክበርልን ብዙ እየተማርን ነዉ❤❤❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ይስጥህ ነጋሽ ቂምይዘው የጎሪጥ እየተያዩ ቅዳሴ ይገባሉ ። በብሔር የባላሉ ዲያቆናት ከሴት ጋር ሲሞሻለቁ ቆይተው ቅዳሴ ይገባሉ።
አይ ነጋሽ ወንድሜ አሁን የተያዘው የስብከት አሰጣጥ እኮ በዓበል ነው የሚሰራው በደብሩ ስብከት በተመደበው ሳይሆን በተገባዥ ይሰጣል ለምን አበል ለማስከፈል ዘማሪ እያለ ተጋባዥ ዘማሪ እየተከፈለ ክፍያው ደግሞ የሚጠና ሲሆን ደሞዝተኛ ከደሞዝ ከፍተኛ ክፍያ ይህ አገልግሎት ነው ጥያቄ ሲሆን ዘማሪያን ደግሞ ስሙ ተሰጥቷቸው የሚዘምሩት ግን የሌላ ዘማሪያን ሲሆን የእነሱን ዝማሪ መቼ ነው የምንሰማው እነዚህ አገልግሎት ብታየው ሰባኪውም ዘመሪውም እውነት ለአገልግሎት ወይስ ለጥቅም አጥንተህ ስራበት
Thanks!🙏🏽
ነጋሽዬ ክበርልን
ነጋሽ ለምን ምዕመናኑ እዲያዉቁ ማንነታቸዉን አታጋልጡም ህዙቡ እዲያዉቅና ከመጥፎ ትምህርታቸዉ እዲርቅ ምድን እየተጠበቀ ነዉ።
egziabher yibarikh
ነጋሽ ውዱ የተዋህዶ ልጅ እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ በእውነት በጣም አክባሪህ ነኝ አንድ እንኳን ስህተት የሆነ ነገር ስታቀርብ አይቸ አላቅም እግዚአብሄር አምላክ አብዝቶ የባርክህ ወንድሜ እድሜ ከጤና ጋር ይስጥህ የሰራኸውን የነካኸው ሁሉ ይባረክ
መናፍቅ ማለት ጌታ በሁሉ ሙሉ ሆኖ እያለ ሌላ የሚናፍቅ። መዳን በጌታ ሆኖ በሌላም አለ የሚል።
እውነት ነው የጴንጤ መቀለጃ እያረጉን ነው
የቅዹሳን አምላክ ስለ ቅዹሳን ልጆቹ ብሎ ይማረን❤🎉
እግዚኣብሄር ኣምላክ ጸግኡ የብዝሓልኩም ደቂ ማርያም ❤🙏🏾💐⛪️☝🏾✝️⛪️🕊🌍💐🇪🇷
ሰው አትውቀስ ከመጽሐፍቅዱስ ውጪ ቤተክርስቲያንላይ የተደባለቁ መጽሐፎችን አለመቀበል::
የአማራ ክልል ኦርቶዶክስነት ....እዛው .., ለራሳችሁ .... ጥንቆላ .... የተሞላበት
ወድሜ እነሱ የሚደፍር ጠፌቷል ደፍረው አስወልደው ቤቱን ተጨማለቁበት እኛ ሀጣተኛ ነን ግን በነሱ ቤቴክርስታን አድንጠላ ተደረገ 😂😂😂😂😂
በእዉነት ብፁ አባታችን አቡነ ቁዌስጦስን በቅርብ የበረከት ስራ ለመስራት በነበረኝ እዉቀት በፍቼ አቡነ ዼጥሮስን ቤተክርስትያን የጉልላት እና የበር እና መስኮት ሰራ ላይ ላግዛቸዉ ከ16አመት በፊት አብሬአቸዉ ነበርኩኝ በእዉነት ለመግለፅ ከምችለዉ በላይ እርጋታቸዉ ማስተዋላቸዉ እና ጄኔራል እዉቀታቸዉ ከመንፈስ ቅዱስ እየታዘዙ እንደሚባርኩን በህያዉ እግዚአብሄር ስም እመሰክራለሁ ቡራኬያቸዉ ይድረሰን እረጅም እድሜ እና ጤና ልኡል እግዚአብሄር ይስጥልን ሰለ እነሱ ብሎ ምህረትን ይላክልን በእደማርያም አመጠ ነኝ ከአሜሪካን ቨርጂኒያ ቸር ይግጠመን
ስለ እያንዳንዳቸው የቤተክርስቲያን አባቶች ወይም ጳጳሳት ለምን አታጣሩም ለምንስ የኃላ ታሪካቸውን አትመረምሩም
ይሄ እኮ የአደባባይ ሚስጥር ነው እነ አቡነ ማርቆስ ለዘመናት የደብረ ማርቆስ ሕዝብ ለብዙ አመታት በደብራቸው ምንፍቅና ሲያካሂዱ ለብዙ አመታት ሕዝቡን ሲሰድቡ እና ሲንቁ እንደነበር የደብረ ማርቆስ ሕዝብ ይናገር????
ነጋሽ በቃ ሱፍ ይልበሱና በቃ በሸነና ይበሉ ልጆች ያላቸው ቅድስት ቤተክርስቲያን ከሚያስወቅሱ እባካችሁን እባካችሁን ምንም አትጠቀሙም ነገ ሞት አለ በስንክሳር ላይ ተፈጥሮ እንዳልተፈጠረ የሆነው የውሸት መለኩሴው 😭😭😭
ኦረቶዶክስ ከማለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ብትል ይሻላል ።አፄ ናኦድ ፣ዘረያቆብ ሌሎችም ነገሥታት የፃፏቸው የፀሎትና ገድላት መፃህፍት የኦርቶዶክስን ዶክትሪን የሚያሟሉ ናቸው ?ስለዚህ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ብለህ ተናገር።
ነጋሽ እኔ የታዘብኩትን ልንገርህ ኡራኤል ሂድ ዙሪያውን የንግድ ፎቅ ሰርተው ዋሻ ውስጥ ያለህ ነው የሚመስልህ ንግድ ንግድ ንግድ
እግዚአብሔር ከገባንበት ውስብስብ ነገር በቸርነቱ ያውጣን ይርዳን
ምን በጠቅላላ ጠንቁዋይ መተተኛ ሟርተኛ ደብተራ አደል እንዴ የተጠራቀመው በየቤተክርሥትያኑ የተሠገሠገው በሙሉ ጠንቅዋይ መተተኞች ደብተራዎች ተወሮ ነው ያለው እውነታ ይሔ ነው ዋናው የጠንቁዋይ የመተተኛ የደብተራ መፈልፈያ እኮ ቆሎ ትምሕርት ቤት ነው አገሪቱዋም ሠላም ያጣቺው በነዚሕ ጠንቁዋዮች መተተኞች ደብተራዎች ተወሮ ነው እውነቱ ይሔ ነው
ልጅ ነጋሽ ዲያቆን ዮርዳኖስ ላይ ለመድረስ ወይም ለመተቸት ከፍተኛ ሊቅነት ይፈልጋል ለዚያውም ከህውቀት ጋር።
ስማቼውን ንገረን እንድንጠነቀቃቼው በትክክል አዎ አሉ ግን ምእመኑን አታስበርጉግን ።
አባታችሁ ኢየሱስ ብቻውን ያድናል እውነት የሚያመልክ እናንተጋ መናፍቅ ነው
ለምንድር ነው ችግሮቻችሁን ወደ ፕሮቴስታት እምነት ምታሳብቡት ቅባት : ኢትዮጵያ ንግስት ነኝ : የአለም ብርሃን ወዘተ የፔንጤ ስራ ነው ? ስዕል አያድንም ማናቸውም በእጅ የተሳሉ ምስሎች አትስገድ " ማናቸውም " ስዕል አያድንም ማንም ይሳል ማንም :: የሃሰት ትምህርት ከእናንተ ይራቅ እግዚአብሔርን ፎቶ ከየት አምጥተህ ነው ምትስለው ?
ወዳጅህ ምህረተአብም ኪሱን ከሚያዳልቡት አንዱ ነውና ምከረው!!!
ውይ በፈጣሪ ስም የእመአምላክን ስም ጠርተህ ሳልፈልግ subscriber አስደረከኝ የእምየ ስም ተጠርቶማ!!! አንተ ግን እምየን በዚህ አትጥራት ስንት መከራ አለኮ የምንጠራባት የምታስፈልገን እንጂ በየተራው ነገር ባንጠራት እባካቹህ ገንዘብ እንደሆነ ያው ነው........ ሌላው የዲያቆን ዮርዳኖስ አስተምህሮት የማልቀበላቸው አሉ በቀጣይ ይዠ እቀርባለሁ ያልከው ገርሞኝ ነው የትኛው አስተምህሮት ይሆን ያልተዋጠልህ? በእርግጥ ሰው የራሡን አመለካከት ነው የሚያንጸባርቀው። እውነት ነው ምናልባትም በትክክለኛው ስርዓተ ቤተክርስቲያን ለመሄድ ስለሚከብደንና ፍላጎቱም ስሌለለን እንጅ ዲያቆን ዮርዳኖስ የሚያስተምረው እውነተኛዋንና ቀጥተኛዋን ንጽህት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖት ነው ሁሌም መጽሀፍን መሠረት አድርጎ ነው እውነተኛ ክርስቲያንና እውነትን ለሚወድ የሚወድቅና የሚተችም ነገር የለውም።የልቁንስ እንደሡ ስለእውነት የቆሙ 100 መምህራን ቢኖሯት የተለየን አረድኤተ የእግዚአብሔር ይቀርበን ነበር ሀገሪም ሀገር ትሆን ነበር። ለሁሉም ጥሩ ጅምሮችን አያለሁና በርታ ለእውነት ቁም።
አይ ነጋሽ ታዲያ ይህ ምን ይገርማል? ንጉሥ አይከሰስ ሰማይ አይታረስ አይደል ብሂሉ። ነዘመኑ ጳጳሳት እኮ ጳጳስነት የሚሾሙት በምግባራቸው በሃይማኖታቸው በእውቀታቸው ሳይሆን በገዳማቱ እና በአድባራቱ አስተዳዳሪ ሆነው ሰውን በቁሙ እንደከብት ሲሸጡ ሙዳዬ ምፅዋት ሲገለብጡ ባካበቱት ገንዘብ ማፍያ ቡድን በማቋቋም በጸሎትና በእምነት እና ምዕመናን ለማገልገል ሳይሆን የገንዘብ ሀይላቸውን ለማሳደግ ነው እንጅ የት እንደሚያድሩ እና እንደሚውሉ ይታወቃል። ቤተክርስቲያንን እና ምዕመናን ለማገልገልና ለመምራት እማ ቢሆን ባለው በተሰጣቸው ባገለገሉ ነበር አንድ የደብር አስተዳዳሪ ቤተክርስቲያንን ወይም ቦታ ቆርጦ ቢሸጥ አንድ አገልጋይ ለምን ይደረጋል ብሎ መጠየቅ አይችልም ለምን ቤተክርስቲያንን የሚያዝዙባት ዝቅ ካለ አራት ከፍ ካለ ሁለት ሰው ነው የሚዘውራት።ለምን ያለ ደግሞ አራት ኪሎ ያለ ወንበዴ ጋር በመነጋገር ወይ ይታገዳል ወይም የማይመች ቦታ ይቀየራል። ብቻ መድኃኔዓለም ቤቱን ያፅዳ።
1.አቡነ በርናባስ
2. አቡነ ቶማስ(የአዊ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ)
3.............
ሲጀመር ቁመው ሳያስቀድሱ የሚያቆርቡ እናቶችን ኖ ብሎ የማይገስጹ፣ታምር ሲነበብና እግዞታ ሰዓት የማይቆሙ የአርዬስ ደጋፊ ደፋር ቄሶችን የየደብሩ አባቶች የማያስጠነቅቁ ባሉበት ከባድ ነውና ንገርልን ልብ ይስጠን።አይ ይቺ ቤተክርስቲያን ጌታ ይድረስላት ምን ማድረግ እንችላለን መተቼት ብቻ!!!
ይህን ቅሌት እኮ አዲስ አይደለም ከአምስት ዓመት በፊት ለቅምጣቸው መኪናና ቤት ገዝተው ያስቀመጡ ጳጳስ እውቃለሁ።
ያ ሁሉ እህተማርያምን “አባቶችን አትንኪ” ስንል የከረምነዉ ለካስ ተሸዉደናል
ጎሮ ቅዱስ ሚካኤል ና ቅድስት ማርያም ጉባኤ አልተቋረጠም እናመሰግናለን
ወንድም መንፈሳዊ መርሐግብር እየሰራህ ነጠላ መልበስ ባትችል ክራቫትህን ከመርሐግብሩ በኋላ ብትለብስ። ካጠፋኹ ይቅርታ ጋር ።
በእውነት በውጭ ሀገር ያለውን ብቻ ስለምን ትናገራለህ በሀገር ውስጥ ያሉትንስ ማን ይናገር ? ሌላ ቀርቶ እኳ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ዙሪያ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ በስማችን የተፈጠሩ ቤተክርስታኖች የገቢ ምንጭ እና መነገጃ የተደረጉ ስንት ናቸው? በማስመሰል ምዕመናንን ስበዘብዙ ማን ተናገራቸው?ብቻ እግዚአብሔር ይፍረድ ምን እንላሌን ዝምታ ብቻ
.ለእየሩሳሌም እስፖንሰር የሚሆነኝ እባካቹ ኢትዮጵያውያን
በሃማኖት ሰበብ የተደረጀ የተከፈት የፖለቲካ መድረክ ነጋሽ ።
ብፁዕ አቡነ ብፁዕአቡነእስጢፋኖስን የጅማውን አቅርብልን
ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወንድሜ ነጋሽ በርታ የተዋህዶ እንቁ ❤
ክቡር የሚለው ቃል ቤተክርስቲያን መጠቀም ተገቢ ነው ?
Ahunma adayinet melik honewi mangnawa indehonch tefitonal sewi erasun enkan ye rasun melk yatefal , yiqir yibelen 🙏
አቤት እግዚኦ ሁሉንም በውሸት የሚያታልሉን የእውኘት አምላክ ያጋልጥን መመህራችንን እግዚአብሄር ይጠብቅልን 22:20
ግን እንዴት ማንም የጻፈውን በቀላሉ ቤ/ኗ ተቀበለች ሌላ ብዙ አለ ማለት ነው?
ነጋሽ ባነሳህው ስለስብከት ስለማታ ጉባኤ በአንጋፋው ደብር በታላቁ መላክ በቅዱስ ሚካኤል በየካ በማታው ጉባኤ መተህ ብታይ በጣም ታዝናለህ እንድህ በመሆኑ በጣም አዝናለሁ በእኛ ጊዜ እንዲህ አልነበረም አሁን ግን እጅግ በጣም ያሳዝናል የታቦቱ ቦታ እሚቆጫቹ እሚቆረቁራቹ ለደብሩ እንድረስለት ሰንበት ተማሪዎች አይቆጫችሁም አይቆረቁራችሁም ሁላችንም መላኩ ለሁላችንም ብዙ ውላታ አለብን ዘማሪዎች አሳድጎ ትልቅ ደረጃ ያደረሳቸው መተን እናገልግል አይሉም እስኪሞላላቸው ነበር ይቆጫል የድሮውን ጉባይ ሳስብ አሁን ያለውን
Awo agzalew.egzeyabher yirdan yirdachu
በጣም እወድሐለሑ ጠንካራ እማኝ ብመሖንሕ።
MEHEDE EFELIGALEW BIRR GIN YELEGN BETSELOTE ASIBUGNY
ይሄ እኮ ድሮ አቡነ ጳውሎስ እራሱ ይታሙበት ነበር።
እልልል ስለ መጻሕፍት መታረም ሰማሁ
በማንም አታሳብቡ በደበተራ ተጽፈው ወነጌልን የሚያቃልሉ መጻህፍትን ከቤተክርስቲያን አስወግዱ። ኢርቶዶክስን ወደ ተነሳችበት ወደ ቀድሞወ ወንጌልን ብቻ የመስበክ ከፍታዋ መልሷት
ዝበይ ባክሽ የጴንጤ ሴራ ነው ተመሳስለው ገብተው በር ዘው እሚያሰራጩት ተአድሶች ናቸው የፈረንጅ ዶላር እሚቀበሉ ።
መነኮሳቱ ብቻ ነው ልጆች ያላቸው ተው እንጅ ጳሳቱስ
I have one question 🙋 የተዋሕዶ ልጆች እርዱኝ አስረዱኝ 🙏
በዘፀአት ምዕራፍ 30 ስለ "ቤተ መቅደስ ስርዓት ይናገራል" እና የኔ ጥያቄ የሆነው "ስዕል / ስዕላት" የሚል ነገር አላየሁም እና ለስዕል መሳለም ምን እንደሆነ አልገባኝም::
ወንድም ነጋሽ ደስ የሚል ዜና መቼ ነው የምንሰማው ናፈቀኝ ማርያምን በርታልን እግዘብሔርን ኢትዮጵያ ን ይጠብቃት❤❤❤
😭😭😭😭💔
የስዕል ፍቅር የፈረንጅ ያንሳላችሁ። ክርስቶስን የሚሰብኩ መናፍቃን ከተባሉ እናተ ምን ልትባሉ ነዉ። የሚረዳህን እኳን ለይተህ ማወቅ የተሳነህ እኮ ነህ እረጅዉ እግዚአብሔር ነዉ።
ኪኪኪኪኪኪኪኪኪኪካካካካካካካካ
አየህ ወንድሜ ክርስቲያን የሆነ ሰው የተሳሰቱን እንኳን በፍቅር ከስህታቻቸ ይመልሳሉ እንጂ እናስተፋለን ማለቱም የገዜጠኛ ስነ ምግባር አይደለም የዘመኑ አክትቭት ነው እርሶ ደግሞ ገዜጠኛ ነጋሽ ነኝ ብሎ ሲያበቁ ዘቻውን ምን አመጠው አስብበት ሌላ በጣም ጥሩ ነው
እስከ መቼ ይሸሸግላቸዋል ይህ የቤተክርስቲያን ህልውና ጉዳይ ነው የግለሰብ አይደለም የጌታን ቤት የሚነግዱ ፤አንዱን ከሌላው የሚያጋጩ፤ሐይማኖትን ከዘመኑ ፓለቲካ የሚያገናኙ፤ ጥቅመኞች በደንብ መጋለጥ አለባቸው ሁላችንንም ግን ጌታ ያስበን።
እኛ ይኸንን አይነት ቁጣ አይተን እንኳን አነጸጸትም እሱ ፈጣሪ ይቅር ይበለን።
እስኪ በማስረጃ አውሩ ማስረጃ
በጊዜ አደብ ማስያዝ አለባቸው የኞ አባቶች
ወንድሜ ሰላም ላንተ ይሁን ወንጌ በስልጣን ይሰበካል አንተ ስለ ቃሉ ብቻ ደግፍ ስለሰው አትጨነቅ ሰወች ይሳሳታሉ ደሞ ከወንጌል ይማራሉ
ወንጌሉ ሲናገር ሰዉ እግዚአብሔርን መፍራት ሲጀምር ሰዉን መፋራት ያቆማል
በርታ ከአምላክ ወገን ነኝ።
ነጋሽ ምርጥ ጋዜጠኛ ነህ በርታ ደሞ ቪዲዮክን ዉሌ ነዉ ያመይልህ
አምላክ ይረዳሀል በርታ ጌታ ይባርክህ
Abatachn temeherachw betam now emewedachw memehrachn edeme ketena yesetelen
ጠላት ምትለው ማን ነው ? ለምን አትገልፅም የቤተክርስቲያን ጠላት ዲያብሎስ ውጭ ማን ነው ?
እውነት ነው ጠላታችን የተባለው ዲያብሎስ ነው ::ስራዉን የሚሰራው ግን በሰዎች ነው ስለዚህ መናፍቃን የ እርሱ አገልጋዮች ናቸው ::
Can anyone explain me what jesus christ wants us from his children?
ከታወቂ እማ መለየት ይሻላል
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ነጋሽ እንዳንተ ያሉ ወንድሞችን ያብዛልን
እም ብርሃን ይጠብቅ እግዚአብሔር ንጉስ ይሁን
Aba gereman betamasagen dase yelaghal enan ka Catholic wada Orthodox yakayarogh esachawo nachawo
❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልን
አቤቱ ጌታ ሆይ ቤትህን አፅዳ
በጨለማ የሚኖር ህዝብ
እግዚአብሔር ለትክክለኛ አባቶቻችን ብርታትን ይስጥልን
ቃለ ህይወት ያሰማልኝ ❤❤❤
ከባድ ነው