የቃሉ ዐምዶች ፲፪ኛ ትምህርት፡ መንፈሳዊ ስጦታዎች፣ መክሊት፣ ልሳን እና ሐሰተኛ ነቢያት

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 26 ส.ค. 2024
  • እነዚህና መሠል ተያያዥ ሀሳቦች ከመጽሐፍ ቅዱስ አንፃር በጥልቀት የተዳሰሱበትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንድትመለከቱ ለሌሎችም እንድታጋሩ እንጋብዛችኋለን !
    ፍኖተ ብራና አገልግሎት ከዚህ ሳምንታዊ ጥናት በተጨማሪ “ጊዜው” የተሰኘውን መጽሔት የሚያዘጋጅ ሲሆን እስካሁን የታተሙትን መጽሔቶች እዚህ (www.giziew.org/) ላይ ማግኘት ይቻላል።
    በቀጣይ ባሉት ሳምንታት ዘለግ ላለ ጊዜ መሠረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሕሮዎች ላይ ትኩረት እናደርጋለን።
    በዚህ ውይይትም ሆነ በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ጉዳዮች እንዲብራራ ወይም እንዲመለስ የሚፈልጉት ጥያቄ ካለ በሚከተሉት አድራሻዎች በአንዱ ሊያደርሱ ይችላሉ፤
    ስልክ፡ 0949-61 11 11 | 0717-96 43 73
    ቴሌግራም፡ @giziew7
    ፌስቡክ፡ giziew7
    ኢሜል፡ editor@giziew.org
    TH-cam: @Giziew
    ድረገጽ: giziew.org (www.giziew.org/)
    “ጊዜው መቼ እንዲሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ፤ ጸልዩም” ማርቆስ 13፡33።
    #Yekaluamdoch #pillarsoffaith #28fundamentalbeliefs #spiritualgifts #talent #tounge #falseprophets #amharicbiblestudy

ความคิดเห็น •