Genene is the most dedicated and hardworking journalist/author. What impress me most is his memory. He knows and remembers every detail of the stories he’s sharing with us. Impressive.
endale i really appreciate you effort to share us your personal and reading experiences thank you and one thing please put the microphone a little away !
ነፍስ ይማር ወንድማችን ገነነ
ኦውውው ገኔ ❤❤❤
እንዳለጌታ እንደሁልጊዜው ሁሉ ክብረት ይስጥልን ።
Genene is the most dedicated and hardworking journalist/author. What impress me most is his memory. He knows and remembers every detail of the stories he’s sharing with us. Impressive.
ገኔ እዚህ ስላየሁህ በጣም ደስ ብሎኛል! አንድ ሰው አንባቢ ነው ከተባለና ካነበበው ብዙ ነገር የሚያውቅ ከተባለ አንድ ብሎ ገኔ መሆን አለበት!!!
ሁል ጊዜም በርቱልን🙏 ብሩህ አለምነህ ‘የኢትዮጲያ ፍልስፍና ’ የሚለው መፅሀፉን ትኩረት ተደርጎ ቢቀርብልን
Libro is a library of our history. May GOD bless you. Thanks for this interview
ሊብሮ እውቀትህ ስታወራ ያለህ ለዛህ የማትሰለች ነው ኑርልን
Mr. GENENE: GREAT HISTORIAN
Thanks so much Mr. Genene great man we love you amazing inspiration and a good one
Nebs yimar 😢
በርቱን እግዚአብሔር ይባርካችሁ
ገኔ ያራዳ ልጅ 💚💛❤🙏
Just Respect
ከሰራሔዉ ስራ ሑሉ ❤ስለአበሳዉ የነገርከን እናመሰግናለን❤ገነነ አዝናለሑ😢ነፍስሕ ይማረዉ😢😢😢ጀግና ከጣን😢
Good job
ሊብሮ ይጫወት
Mesmerising 👌👏🙏
endale i really appreciate you effort to share us your personal and reading experiences thank you and one thing please put the microphone a little away !
ገኔ ልጅነቴን በንባብ ያሳመረልኝ ጋዜጠኛ ነው በአስራ አምስት ቀን እስኪደርስ ይጨንቀኝ ነበር።
ኢትዮጵያዊው ሰላምታ ትክክል እንደሆነ የኮቬድ ምጣት አሳውቋል። የእጅ መጨባበጥ አደገኛ መሆኑ ተመስክሯል።
ኖር ኖር ገኔ ታላቅ ሰው 24/7 ቢናገር ጆሮዬንም አፌንም ከፍቼ የማዳምጠው ሰው
ሊብሮ የአገራችን የስፓርት ላይብረሪ የየገነነ ሊብሮ ጋዜጦች ልክ እንደ መፃህፍት ድጋሚ መታተ ያለባቸው በህይወቴ የምደሰተው የሊብሮን ጋዜጦች ማንበቤ ነው እንዳለ ገኔን በማቅረብክ በጣም አመሰግናለሁ
ጨዋታ አዋቂው ገኔ የሻሼው አራዳ የአራዳ ልጅ ….. ........የኢትዮጵያን እግር ኳስ/ሰፖርት ……የኢትዮጵያን ሙዚቃ…..በየወቅቱ ከነበረው ፖለቲካዊ ስሜት ጋር አቆራኝቶ አንባቢን አድማጭን እና ተመልካችን ማስደመም ማስፈገግ እና እውቀት ማስጨበጥ እንደሚቻል .በገቢር ያስተዋወቀ ፋነና ወጊ..........
waliawoch endemen nachuh? sele hulum merhagebrochachu betam new yemamasegenw. andit bger gin meteyek feleg nber programochu yetekeresubeten elet bitekesu des yilgn nber , amsegenalew
እንዴ ገነነ ስንት ነው እድሜህ? ????
አመዲን ጀበልን አቅርብ።
..በቀደመው መንግስት የነበረን ቶርቸር ማጋነን የትህነግን ወንድ እስከመድፈር ያለውን ቶርቸር ባልሰማ ለማለፍ ያስመስላልና(ያውም በዘር ተለይቶ በተወሰኑ ግሩፖች ላይ የተደረገን) ..ስትናገሩ ሁሉንም ለመዳሰስ ብትሞክሩ ካልሆነ የሆነ የፓለቲካ መልዕክት ያለው ያስመስላል!! እኔ በቅርብ በእኔ ዘመን ገሀነም እሳትን የሚያስንቅ ክፋት እየተደረገ የቀደመውን መደጋገም ትርጉም አይሰጠኝም!!