🔴አቡነ ሉቃስ እውነታውን ዘረገፉት❗️"የአጥማቂ" ሔኖክ ወ/ማርያም እግድ እና የእንዳልካቸው ጉዳይ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 18 พ.ค. 2024
- #ጸጋዬ_ክፍሉ #tsegayekiflu #joinmembership
በዚህኛው ቻናሌ ላይ መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ለኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን በአስተያየት መልክ (reaction video - ሬአክሽን ቪዲዮ) ተደራሽ ማድረግ ነው። ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ በአስተያየት መስጫው ሳጥን ወይም በማኅበራዊ ትስስር ገጾቼ ብትልኩልኝ በተቻለኝ ፍጥነት ለመመለስ ፈቃደኛ ነኝ።
ቤተሰብ ይሁኑ (ሰብስክራይብ ያድርጉ) ያተርፉበታል።
ሁለተኛ ቻናሌ ለመቀላቀል / @tsegayetutorial
t.me/tsegayekiflu
www.tiktok.com/@tsegaye_kiflu
t.me/tseomm
It is a platform for providing orthodox audio-visual teachings, hymns, bibliography, current church information, religious verses and sayings, as well as educational live broadcasts. When searching for any Orthodox Tewahedo, you can use your first destination TSEGAYE KIFLU / ጸጋዬ ክፍሉ Welcome to the online context of our church's doctrine, tradition, and history.
In This Channel You will get an ORTHODOX REACTION VIDEOS AND Entertaining Content for the Habeshan Community.
FAIR-USE COPYRIGHT DISCLAIMER
Copyright Disclaimer Under Section 107 of the Copyright Act 1976, allowance is made for "fair use" for purposes such as criticism, commenting, news reporting, teaching, scholarship, and research. Fair use is a use permitted by copyright statute that might otherwise be infringing. Non-profit, educational or personal use tips the balance in favor of fair use.
1) This video has no negative impact on the original works (It would actually be positive for them)
2) This video is also for informational purposes.
3) It is not transformative in nature.
4) I only used bits and pieces of videos to get the point across where necessary.
Tsegaye kiflu does not own the rights to these video clips. They have, in accordance with fair use, been repurposed with the intent of educating and inspiring others.
አቡነ ሉቃስ ሀቀኛ የማያወላዉሉ ጀግና አባት ናቸዉ እግዚአብሔር ጤናዎትን ይጠብቅልን.🙏❤️
ወንድሜ ማንንም አትስማ ለእውነትና ለክርክ ሁሌም እውነቱን ከመናገር ወደኋላ አትበል
እዉነት ነዉ
የአባታችን በረከት ረድኤት አይለየን
ዋዉ ወንድሜ እዉነት እድሜ ጤናዉን ይስጥህ ብዙ ተምሬአለዉ በትለይ ስለ ማስለፍለፉ ያስተላለፉት አባታችን እረጅም እድሜ ይስጥልን ትክክለኛ የተዋህዶ አባት ሌላዉ ስለእደልካቸዉ ያስተላለፈዉ ልድ እዉነት ቃለህወትን ያሰማልን
ጠቅላላ ስለ አጠቃላይ ስለ ኢትዮጵያ ነው እንጂ ስለ ዘር አይደለም
አአባታችን ንግግር በየአቅጣጫዉ የሚምተዉን ህዝብ መለታቸዉ እንጂ አንድን ዘር አይደለም
ዘሬ አለቀ ሲሉ ኢትዮጵያዊ ማለታቸው ነው ምክንያቱም ወለጋ ጅማ ድሬዳዋ ውጋዴን ሐረር ኤርትራም በትግራይ በጉጃም በጎንደር ማለት ሁሉንም ሀገርን ማለትን ነው እንጂ ለይተው አንድን ዘር አይደለም። አባታችንን እድሜና ጤና ይሰጥልን ቸሩ አምላካችን።
ትክክል
ጌታ ሆይ ሰውግን ምን እየሆነ ነው ምን መዋሸት አስፈለገ በዛ ላይ ትልቅ ሰው ስለ እውነት አሁን አሁን እየሰማው እያየሁ ያለሁት ነገር በዚህ ዘመን መኖሬን ጠላው ቅዱስ እግዚአብሄር በስንቱ ቻለን ታገሰን ታዘበን አዘነብን ብቻ እንድናስተውል ይርዳን ያው ቸር ቅዱስ አምላክ ነውና❤❤❤
ታዲያ እንዴት ዘንበል ይበልን
ወንድምአለም ቀጥልበት! ጎበዝ ጀግና ነህበእቋምህ ቀጥል!!!አንሰብስክራብ ያደረጉህ ዘረኞችና የገዳይ ቡድን አጋዦች ናቸው!!! እውነቱን ከማጋለጥ ወደህዋላ እንዳትል!!!ስለዚህ አንተ የተዋህዶ ጀግና እግዚአብሔርን ይዘህ ጉዞህን ወደ ፊት ቀጥል!! እኛ አለንልህ!!!
ወንደማቺን በርታ
ወንድም ፀጋዬ የናቴ ልጅ (ቀስስ መንግስቱ) የቅዱስ ኡራኤል ፀበል ተአምር በሚሰራበት ሰአት ጉባኤዉን በትነዉ በየወሩ ሰርክ ጉባኤ ላይ ቅዱስ ኡራኤል የፈፀመዉ ምስክርነት የሚሰጥበትን ያንን ሁሉ ሺህ ህዝብ በትነዉ ለቀዉ የሄዱት ለምን ለምን ነበረ ?
ወንድሜ መምህር ግርማ ስም አስጠርተው አይውቁም አትሳሳት ከነዚህ የቤተክርስቲያን ዘራፊዎች ጋር አትመድባቸው በጣም ጎበዝ ጸጋው የበዛላቸው አባት ነቸው ስለዚህ እረፍ
አንተ የአጋንንት ጠበቃ እ/ር ይቅር ይበልህ
በተለያዩ ያሉትን አገሮች እየጠቀሱ ነው ሙሾ ያወረዱት እንጂ ለይተው ያለ ቀሱት የለም ዘ ሪ ያሉት ሁሉንም ያካተተ ነው ።
እግዚአብሔር ይማርህ ወንድሜ እየተናደድክኮ ነው እባክህ አትናደድ የያእቆብ ለሊት ያድርግልህ
አሜን እሺ እንደዛ አደርጋለሁኝ
የኔ ፡ዘር፡አለቀ፡ማለታቸው፡የሰው፡ልጅ፡አለቀ፡ማለት፡ነው፡ኢትዮጵያዊ፡ማለት፡ነው፡ስለዚህ፡ትክክል፡ናቸው፡፡አትቸኩሉ፡ለፍርድ፡አትሩጡ፡እንዳይፈረድባችሁ፡፡
ትክክለኛ ሃይማኖተኛ ብትሆኑ በዚህ አትፈርዱም ነበር ዘሬ አለቀ ማለት ምነው እስከዛሬ አንድ ነው ሃረጋችን ትሉ አልነበር እንደ ያውም አዳምና ሂይዋን ነው አወ እሳቸውም የሰው ዘር አላቸው ግን እከሌ እከሌ አላሉም ሶ አትጥበቡ እንድህ አይነት አባት ከየትኛውም እምነት ሊኖሩ ይገባል የሰው ዘር በፈጠረው እንጂ በሰው አይገደል ማለት እውነት ነው አባታችን ሺ አመት ኑሩልኝ ❤❤
እኔ ምን ብዬ ነው?
@@Tsegayekiflu አልክ አላልኩም ወንድሜ በብዙ ሚዲያ እንደ ወንጀለኛ ሲቆጠሩ ለፍርድ ቀጠሮ ሲያዝ እውነት ህግ አለ ወይ ኢትዮጵያ እሚገል ነው እሚፈረድበት አትግደሉ ባይ ፈራጅ እግዚአብሔር ነው ግን እናተም ከእውነት ጎን እንደምትቆሙ ተስፋ አደርጋለሁ ካጠፋሁ ይቅርታ
አባቶቻችንን እግዚአብሔር በክፉ አይንካብን አምላኩን ከሠቀለ አለም ምን ትጠብቂያለሽ
እርሳቸው ያሉትን በመምህር ግርማ አገልግሎት አላየሁትም በመምህር ግርማ ት/ት ከምንፍ ከእስልምና የተመለሱትን ምን አናድርጋቸው በተሳሳተ ትት ወደእውነት ማምጣትስ ይቻላልን
🙏 Berta wendimachinm
እሺ አመሰግናለሁኝ
ወንድሜ ቀሲስ ኣባታችን ለጋኔን ስም ኣይጠየቅም ኣሉ እና መምህር ግርማ ቀሲስ ሄኖክ መች ነው ኣጋንንትን የሰው ስም የጠየቁት፧
ነገር ግን ባለፈው ኣጋንንትን ማስለፍለፍ በእነ መምህር ግርማ የተጀመረ ኣይደለም በቤተክርስትያናችን ታሪክ ቅዱሳን ኣባቶች ኣጋንንትን ከሰው ውስጥ ሲያወጡ ያናዝዙት ያስለፈልፉ ነበር ብየህ ነበር፡ ማስረጃ ጠይቀሀኝ ስለነበር ቴለግራምህ ንገረኝ እልክልሃለው ማስረጃው።
ክርስቶስም ማን እንደሆነ ጠይቆታል ኢቺ እራስ ምታት ምንጯ ከየት ትሆን ሴጣን ለምን ተነካ ያሳዝናል ህዝቡ ነቅቷል ጠላቱ ዲያቢሎስ እንደሆ ነቅቷል ቅዱስ ሚካኤል ሁላችንንም ይርዳን
በጣም ጥሩ ነው!
እርሳቸው ዘሬ ያሉት ሰማያዊውን ዘር ነው"ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከማይጠፋው ዘር ነው" ይላልና እያለቀ ያለው ኦርቶዶክሳዊው አይደለምን?
እውነት ነው ምንም ጥርጥር የለውም
እኛ እንዳልካቸው በምንም ይውጣ ምን አገባን አንድ ተራ ለፍላፊ ወጣ ቀረ ምን አገባን እርስ አርጋችው የምትነገሩን ልቦና ይስጠው
Esahw ytnagrut ewntann nwe
እሄ ዘርን ለይቶ መናገር ሳይሆን ዘር የተባለው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች በሙሉ እያለቁ መሆናቸውን ለመግለጽ ነው
ተዋሕዶን የካድክ እንዳልክ ዕቃ ዕቃ መጫወቻ አይደለችም ታስተምርህና ትመለሳለህ ለገንዘብ ባትወድቅ ጥሩ ነው
Mejemaria sewen Akeberu. Yatemequ sew eyedane new .Feresawenet lemanem Ayebejem
Esahwe Ludlum hezb nwe
Tekekle
ድንቄም ሀቀኛ ወንጌል ከመስበክ ፖለቲካ የቀናቸዋል ሲያትል ያለ ምእመን እናቃቸዋለን
የሰው ዘር ለማለት ፈልገው ነው።
መጀመሪያ የነሡን ትምህት በደንብ አዳምጥ ወንድሜ
Wandema ebakehe taragaga mawekase bech atehone selaewenate kahona karebahe mameher geremanem hona lalochen takatatale
ደብተራዎች አሁን ህዝቡ በእንደነ ቀሲስ ሄኖክ ወ/ማርያም ባሉ አባቶች ምክንያት እየነቃ ስላለ እነሱን በቤተክርስቲያን ስም ከለላ አድርጋቹ እያሳደዳቹ ነው ማለት ነው እግዚአብሄር አምላክ ልብ ይስጣቹ
Ye abatachen anegager betam yasazenal leol egeziabeher meriyachenenena agerachenen yetebekelen abatachen gen be heg yedagnu
አንተ ስድ ለቀሲስ ሔኖክ ክብር ይኑርሕ ሔኖክ በእንግሊዚ ብለሕ መናገርሕ አዎ ናፍቅ ነሕ አስመሳይ አንተ የራስሕ ችግር አለብሕ አስመሳይ ነቀርሳ መንገድ ዘጊ ሰው እንዳይድን ትጠየቃታለሕ የሸተተ አፍሕን ባትከፍት መልካም ነው
Zeru orthodox new
እውነት ነው ስርአት ለኛ ሀይማኖት ነው
ስርአት ስንጠብቅ የምንጠብቀው ሀይማኖታችንን ነው
የማያምኑ ሰወች ወደ ቤተመቅደስ አይገቡም የሚል ዲዲስቅልያ ላይ አለ ያልከውን ስላላየሁ መናገር ይከብደኛል እርግጠኛ የምሆነው ግን ዲዲስቅልያ ላይ ካለ የመጽሀፍት መምህራን ትርጓሜ ይስጡበት
* በስርአተ ቅዳሴው ግን አምነው ያልተጠመቁ የማያምኑም ቢሆን መግባት አልተከለከሉም
ባይሆን ስርአተ ቅዳሴው ላይ ቆመው ነአኩቶ አልቆ ፍሬ ቅዳሴ ሲጀምር ዲያቆኑ ጻኡ ንኡሰ ክርስቲያን ብሎ ሲያውጅ እኒህ በእምነትና በጥምቀት ከክርስትናው አንድነት ያልተደመሩ ውልቅ ብለው ይወጣሉ ማለት ናው
አዎ እኔም ያልኩትኝ ይህንንኑ ነው
አባቶችን አንተ እያልክ አታዋርድ ክብር ይኑርህ ያገለገሉት ቤተክርስቲያን ላይ ነው ዉነታቸው ነው ከመናፍቅ አልተሻልክም ስገዱ ፀልዩ ንሰሀ ግቡ ቄደር ተጠመቁ ቁረቡ እያሉ ነው ያስቸማሩት ምስህ ምንድነው ብለውም ጠይቀው አያውቁም ስም አታጥፍ የአገልግሎታቸውን የለቀቁትን ተመልከትና አወነተኛውን አስተላልፍ ስም አታጥፋ አንተም ስገድ ፀሎት መፅሀፍ አንሳ ፀልይ ስገድ በመቁጠሪያ ዉጤላይ ያለኸ ማነህ እያልክ ቀጥቅጥ ያኔ አተላይ ያሉትን መንፈሶች ታገኛቸዋለህ ለቅባ ቅዱሱም ወይራ ዘይት ገዝተህ ለንሰሀ አባትህ አስባርክና ተጠቀም ፁም ሱባኤ ግባ የክርስቲያን ደቡ ይሄነው እንጄ ስም አታጥፋ።
ኦርቶዶክሳውያን መልስ ሰጡን ለሚሉት መጀመሪያ ስረአቱን ይከተሉ ታቦቱ ላይ ለምን ገቡ ምኑ ተይዞ እንጠንቀቅ
መምሕር ግርማና ተማረዎቻቸውን በፍሬዎቻቸው ታውቃቸዋለህ እንዳንተ ና መሰሎቻችሁ ለኮመንት፥ለገንዘብ፥ለሼር እና ለሆዳቸው ብለው አይደለም TH-cam የሚለቁት። መጀመሪያ ስርአትና ስነ መግባር ተማር ፥ ዝም ብለህ የሰው ክብር አታቃልል። ብትችል ራስህ በፀም በፀበል በስግት ፈትሽ ወይ አሥመርም የተደበቀች አፍሎ or አብሾ ሊያዝል ይችላል። በተረፈ ዳርደሩን ለቤተክርስቲያን ተቆርቋሪ ከመምሰል መድረክ አዘጋጅቶ ወይ ፊት ለፊት የሚያጠምቁበት ቦታ ላይ ሄደህ ጠይቃቸው ወይ እኔ ትክክል ነኝ ካልክ አስተምራቸው ። ለአባታችን ለመምህር ሔኖክ እድሜና ጤና ይስጣቸው አንተ ብታቃላቸው እግዚአብሔር ያከብራቸዋል፣ ለንተና ለመሰሎችህም እመቤታችን አይነ ልቦናችሁን ትብራላችሁ ። 😢😢😢
አብዛኛው የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች በተለይ ፖስተሮቻቸውን የቀደመ ህይወታቸውን መለስ ብላችሁ ብታዩ ቤተሰቦቻቸው የባእድ አምልኮ የሚያመልኩ ቤተሰብ መሆናቸውን ማረጋገጥ ትችላላችሁ
ቤተክርስቲያን ማለት ጣሪያና ግርግዳው አይደለም በውስጥ የሚያገለግሉትና 😢ህዝበክርስቲያኒን ነው ነገርግን በአሁን ሰአት የትኛው ካህን ነው በንጽህና የሚያገለግለው በሙስና በሌብነት የተጨመላለቁ አይደሉም? የየትኛው ካህን ነው ጸሌቱ የሚሰማው ስለዚህ መምህር ግርማን ለህዝቡ ድህነት ተውለት እሳቸውን እንካን አታሳጡን
በኦርቶዶስ አባቶች ዘር ተብሎ የሚታወቀው ኦርቶዶክስ አማኝ ማለት ነው
ስለዚህ ኦርቶዶክስ እየተጨፈጨፈ ስለሆነ ትክክል ናቸው።
ጳጳስ ዘር የለውም። የኢትዮጵያን አካባቢ ሁሉ ጠቅሰዋል እሳቸው ሊሉ የፈለጉት ሰላማዊው ሰው አለቀ ነው።
አላጠፋህም
በነገራችን ላይ ካድሬ ነው የምትመስለው ጋጠ ወጥ ስርአት የሌለህ
ስለ እንዳልክ ቦታ መስጠታችሁ ያሳዝናል የኛ ችግር እብድና ጤነኛ መለየት ያለመቻላችን ነው። አንደበቱን መቆጣጠር የማይችል ሁሉን የሚዘልፍ ስድ አደግ ባለጌ ፣ ንክ ቦታ እየሰጣችሁ ያነገሳችሁት እናንተ ናችሁ እየመረጣችሁ ብትዘገቡ መልካም ነው። በኔ በኩል።ዲሞክራሲ ባለጌዎችን እውቅና መስጠት ከሆነ ይቅርብኝ።
ሰገምት እዚ ግሩፕ ላይ ጼንጤዎች ትበዛላችሁ አንፈልግም አንሠማም ትላላችሁ ኮመንት ላይ ማን አስገድዶ ሰሙ አላችሁ
ወንድሜ መረጃ ስታቀርብ አስተውል የነመምህር ግርማን አገልግሎት ስህተት የለውም መርምረው
Quite
ስህተት ከሌለው ለምን ታገዱ?
@@Tsegayekiflu አልታገዱም የውሸት ትርክት መናፍቅ
የመምህር ግርማን ስም ካልጠሩ ገንዘብ አያገኙም ልቦና ይስጣችሁ
እሳት ቢያንቀላፋ ገለባ ጎበኘው አሉ በውነት ይህን የእንጨት ሽበት የሚላጨው ይጥፋ
ያንተን መረጃ አንፈልግም
😢
ካልፈለክ ምን ታደርጋለክ ውጣ
መረጃውን ከምንጩ እናገኘዋለን አንፈልግህም
ካልፈለክ ውጣ
ማን ና አለክ? አላውቅኽ፣ አልጠራሁኹ ፣ወደኽ ፈቅደክ ነው ያየኸው ለምን አጥማቂዎቼ ተነኩብኝ ነው? ዛሬ ነገም እቀጥላለሁኝ
@@Tsegayekifluአንተን ማሳደዴን አላቆምም በእውነት መንገድ ላይ መሄድህን እስካላየው አንተም ለነገሩ የአብሾ ውጤት ትመስላለህ ወይም የደብተራዎቹ ስሪት እኛ ቤተክርስትያን የተሰገሰገው ይሄ ነው
ወንድ ከሆንክ የተዎህዶ ልጅ ከሆንክ ስለ ደብተራዎች:ፀጋ:ቅባት:የተሰገሰጉ ተሀድሶዎች ፕሮግራም ስራ ቅንጭብጫቢ ነገሮችን አቁም
በዚህ ለመታወቅ ብዙ አትድከም
የግርማ መተቶች አይወጡም የውሸት ስለሆነ መወገዝ አለባቸው የታገዙት በአባቶች በሚያገኙት የውሸት ገንዘብ ይገዙበታል እግዚአብሔር ይመልከተን
ወንድም ባለፈውም ስለ መምህር ግርማ ወንድሙ ስታነሳ በኮመንት የሬዲዮ አቢሲኒያ ክፍል 113 ሀ እና ለ or A and B እንድታዳምጠው ልኬልክ ነበር። ነገር ግን አንተ እራስህን ብቻ ስለምታዳምጥ ነው እንጂ አባታችን የእናቴ ልጅ ያሉትን ደግመህ በጥሞና አዳምጥ እሺ። አንተም ለሌላው መሰናክክል ከመሆን በፊት ቢቻልህ ብሮግራምህም ከማቅረብህ በፊት ብትፀልይበት መልካም ነው። ስለ መምህር ግርማ ትምህርት ብዙ ግንዛቤ ያለህ አይመስለኝም። አንተ ያየኸው ማሰለፍለፋቸቸው ነው። ስለዚህ በተቻለህ መጠን ትምህርታቸውን ብታዳምጥ መልካም ነው። አለበለዚ አንተም ከነዛዎቹ አንዱ ነህ ማለት ነው። እግዚአብሔር ሁላችንንም ይቅር ይበለን።
በዚህ እድሜ ውሸት አቤት ምን አይነት ዘመን ውሸት መሬቱን በጥፊ ለዚህ ውሸት ትጠየቃለህ
ላይክ አድርጉ አይጎልባችሁም
Unsubscribe እያደረጉ ነው እንኳን like ሊያደርጉ
የሚፈልጉትን ለመስማት ሲመጡ የሚያስፈልጋቸውን ነገርካቸው ስለዚህ የሚያስፈልጋቸውን በሚፈልጉት መንገድ ብትነግራቸውስ እንደኤማሁስ መንገደኞች እንደ አምላካችን አብረሀቸው ብትጓዝና ብታዳምጣቸው ይቅርታ ጋን በጠጠር ይደገፋል
ምኑን ከምኑን ነው ያገናኘኋው ወንድሜ መምህር ግርማም ቀሲስ ሄኖክም ሲያስለፈልፉ የማንንም ስም ሲያስጠሩ ሰምቼ አላውቅም በግሌ ይልቁንም ንስሃ ግቡ ቅዱስ ቁርባን ተቀበሉ ጠላታችሁን ንቁበት እወቁበት ብለው በማስተማር ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖታችንን በህይወት በተግባር እንድንኖር በጣም ጠቅመውናል እናንተ ግን ለምንድነው በቤተክርስቲያናችን ውስጥ ተሰግስገው ምእመንን በማማረር ለመናፍቃን ለተሃድሶ አሳልፈው እያሰደዱ ያሉትን ደብተራዎች ለምን አታፀዱም አታወግዙም?
እግዚአብሔር ይስጥልን ትክክለኝ መልስ
ከዚህ በፊት የነበረው ቪዲዮ ላይ ተመልከቺስ አምልጦሽ ከሆነ
አንተ እራሱ የደብተራ ልጅ ሳትሆን አትቀርም ሁልግዜ የሰይጣን ጠበቃ ለመሆን ትሞክራለህ ባለጌ@@Tsegayekiflu
ብሆንማ በምን እድሌ "የደብተራ ትርጉሙ" ሲገባሽ ሐሳቤ ይገባሻል
@@Tsegayekiflu አብሾ ተነካብህ አይደል አውደ ነገስት ቤትውስጥ የምታመልከው ጨሌ ወይስ አዳል ሞቴ ተነካብህ ሰው ንስሀ ሲገባ ሲቆርብ ያማችኋል አይደል
yene wondim liju ke ewukt netsa new ye toktok ware new miwora
end ene sofia saton tifatechgn esan betemkds yasgebat agelgay nen yimlu nachehu min enadrg tekateln eko
አንተ መምህር ቀሲስ ሄኖክን የሚትቃወም ማነህ? የአንተ መረጃ ትክክል ለመሆኑ ምን ማስረጃ አለ?
ማን ፈቃጅ አረጋችሁ መብታቸዉ ነዉ
የትኛዉም አለም መሄድ መንጋዉን መሰብሰብ ያቃታችሁ መቀንሰር ወሬ ድግምት ብቻ ስራችሁ
የአጥማቂው አጃቢ ናቸውና አንተ ሸለነሱ ሰድብ አትጨነቅ ፀጋዬ።
እሺ አመሰግናለሁኝ
አንተ ወረኛ የፉኝት ልጅ መንጋዉ በዘር በጥላቻ ሲበተን አባቶች የት ነበሩ
አባ መምህር ግርማ ቀሲስ ሄኖክ እማ መቼም
አታሸንፏቸዉም በቤተክርስቲያን የደብተራ መአት ተሰግስጋችሁ ስለተጋለጣችሁ አመማችሁ እናተንማ መላኩ ቅዱስ ገብርኤል ጠራርጎ ያዉጣችሁ አሁን ሰዉ
በደንብ ነቅቷል እናተ ከህዠቡ በየቀኑ በየሳምንቱ ከህዠቡ ያለ አገልግሎት ስትነጩትስ ከከከከከከከከ ሌቦች ዉሸታሞች አስራቷን ስትቀራመቷትስ ከከከከከ ስላሴዎች ይገስፁህ