በ2017 ትምህርት ዘመን እንዳያስተምሩ የታገዱ ት/ቤቶች |
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 16 มิ.ย. 2024
- National Media SC is here to support, the success of our country's
transformational journey; to develop a civic-democratic political culture; which will be free from extremism and racism; for peace to prevail; for building a market-led economy; it is a corporation organized by patriotic Ethiopians who are motivated to make an ultimatum contribution through professional and responsible media;
#NBC_Ethiopia
#ሆኖ_መገኘት - บันเทิง
ወገኔ ከዝንብ ማር አትጠብቅ ይህ ሁሉ ተማሪ መምህር ሰራተኛ ሁሉ ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ቀላል ነው እነኝህን የዜጋ ጠላቶች ተባብሮ መጥረግ ብቻና ብቻ ነው መፍትሔው ወገኔ
በጣም ያሳዝናል ልጄን ጊብሰን ነው የማስተምራት እጅግ በጣም ጥሩ ት/ቤት ነው የትምህርት አሰጣጣቸው ስነስርአታቸው ወደር የለውም ምን አድርጉ ተብለው ነው በሰላም እንዳይማሩ የምታደርጉ እስኪ ስነ ስርአት የሌለበትን ት/ቤት ዝጉ ስንት ጉድ ያለበት አለ ጊብሰን ይህ አይገባውም እውነት ለትውልድ አስባቹ ነው ወይስ ??????
ኦሮምኛ የምናስተምር ከሆነ ሁሉንም ቋንቋ እናስተምር ስላሉ እና ኦሮምኛ ለምን ከሌላዉ ይለያል ስላሉ ነዉ !!
😂😂😂
በእውነት ስርአት ያለው ትምርት ቤት ወንዶች ፀጉር ማሳደግ አይቻልም
ጊብሰን መቼም አይዘጋም ልጆቻችንን የትም ማስተማር አንፈልግም መልካም ትውልድን ያፈራ ት/ቤት ነው.
Gibson School, as many people very well know it, has been a center of education that has produced outstanding students who in turn have been contributing their skill and knowledge to the economic and social development of the country.How old is Gibson School? And how many employees does it have?Gibson is a very old school and there are more than two thousand employees in the schools.So I hope the Government will reconsider its decisions.
ጊብሰንን የመሰለ ትምህርት ቤት መቼም አይገነባም ታሳዝናላችሁ
እኔም ልጄን ለማስተማር የምመኘው ት/ቤ ነበር ። አቤት ስርዓት የትም ት/ቤ እንደ ጊብሰን
አስተማሪ ጽዳት ዘበኛ ማናጀሮች ፀሃፊ እና ቤተሰቦቻቸው በዚህ ኑሮ ውድነት ቀጥታ ወደ ረሀብ ጭንቀት ድባቴ 😢😢😢😢
ኦሮሞ ጠል ሆነው ሳይሆን ኦሮሚኛ የሚያስተምሩት እንኳ በግድ ማስተማሩን ቋንቋውን እየጠሉበት መሆኑን አውቋል እኔ ሱማሌ ነኝ ታዲያ ልጄ በሱማሊኛ ይማር አላልኩም ጊብሰንን ወድጄ መርጬ ነው የማስተምረው አገሪቱ ግን ወዴት እየሄደች ነው በድምፅ በቋንቋ ምክንያት ልጆቻችን ይበደሉ
ሱማሌ እንደሆንክ አውቅያለሁ
እኔስ የሚያሳዝነኝ ተማሪዎች እና ቤተሰብ እውነት በአዲስ አበባ ት/ቤት በቂ አይደለም እና እነዚህ ሁሉ ት/ቤቶች ተዘግተው ልጆቹ እንዴት ይሸጋሸጉ ?በጣም አሳሳቢ ነው በእውነት የመንግስት በቀላል አይገኝም ብቻ እግዚአብሔር ይሁናቸው ልጆቹ 😢
ይህ ትምህርት ሚንሰተር አንዳች ነገር ማድረግ ያስፈልጋል ጊብሰም የመሰለ ትምህርት ቤት አየዘጋ መን አይነት ትምህርት ቤት ነው የሚፈቅደው ሌሎችን አላቃቸውም መንግስት ሰው እንዳይረጋጋ ይፈልጋል
This must be part of our downhill course. They do not understand howmuch it takes for an institution like Gibson to reach tjis stage. For them closing down a school by a stroke of pen is simple and fun. What would the country get out of closing down popular schools like gibson and st Michael? The reputation they got is not a simple thing achieved overnight. It took them years to build and come forward as one of the top achiver schools in the nation. Having flexible curriculum is common in the globe and it should not be a good reason to shutdown a reputable school. If the students get the chance to learn more international languages as french or arabic on top of the govt prescribed subjects, that will make them competent in the global market. The education burea's role in this regard is definitely destructive, nothing more.
አልገባህም። ኦነግን ያለው ፖሊሲ አልተመቸውም ተብሎ ነው። ይህ ሁሉ የተዘጋው።
ይህ ሀገር የማፍረስ እና የማን አለብኝነት ተግባር ነው። ከሁለት አስርት አመታት በላይ በጥራት፣ በስነምግባር ምስጉን የሆነ ተማሪዎችን ያፈራው ጊብሰን አካዳሚን ዘግተናል ማለት ችግራችሁ ሌላ እንጂ የጥራትም የፓሊሲም ችግር አይደለም። የሚታይ የሚዳሰስ ትልቅ ተቋም የገነባ ትምህርት ቤት መሸለም ሲገባው የሚዘጋ ትምህርት ቢሮ አላማው ምን እንደሆነ ግልፅ ነው። አትችሉም አይዳሳካም የስራ ፈት እና የመሃይም ተግበር ነው እየሰራችሁ ያላችሁት ልጆቻችን አዚይው ይቀጥላሉ፣ እናንተም ለፍርድ ትቀርባላችሁ።
ጀግና እንዳንተ አይነት ሠዎች መብዛት አለበት
ፋኖ ወጥር
Nana fano
ትምህርት ቤት ይከፍታሉ?
ጉቦ አልከፈሉም ማለት ነው በውነት ይታገዱ!!!!
ለምን ተዘጉ ማብራርያ ለህዝብ ያስፈልጋል ወገኔ ወዴት ወዴት ??????????????? ማብራርያ ያስፈልጋል
ያደለው ትምህርት ቤት ይገነባል እናንተ አማራ እና ትግራይ ክልልን ዘግታችሁ ጨረሳችሁ ደሞ አአ መጣችሁ
አሳፋሪ ዘመን አሳፋሪ ግዜ ሴራ አፍጥጦ ይታያል ጊብሰንን የሚያክል መዝጋት
+++Yih menigisit tiwilid geday new +++ gibiraberochu chimir botawin feligot new ::+++
ምክንያቶቹ መገለፅ አለባቸው ። መግለጫው በቂ አይደለም ።
ኦሮምኛ አላስተማሩይሆናላ። ፈጣሪ ሆይ እስከመቼ አትፈርድም
እመኑኝ በቅርቡ መማር ይከለከላል
ይሻላል ህሊናቸውን በጥብጠው ውጤት እያጡ
Betam yasazenal gibson lejochen besenemegebar yemeyastemer ena lekumeneger yemeyabeka new betam azeenku yehe ager wdet eyhede new way gibson lebe teseber
በመልሶ ማልማትም ሆነ በኮሪደር ልማት ምክኒያት ማንኛውም ዜጋ እንደማይፈናቀል በከፍተኛ የመንግሥት አካላት ሲነገር መቆየቱ ይታወሳል።
ቄራ አካባቢ በኮሪደር ልማት ምክኒያት በተለያየ ጊዜ ወደ ጏላ እንድንጠጋ በማለት ለተደጋጋሚ ወጪ ከዳረጉን በጏለ በድንገት ያለምንም ማስጠንቀቂያ የንግድ ሥፍራችንን በማጠር ከሥራ ውጭ የተደረግን በመሆኑ ቤተሰባችንን የመበትንአደጋ ላይ መሆኑን ለሚመለከተው አካልን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አቤት እንላለን።
ከመኖሪያ ቤት እኩል እኛም በሥራችን በርካታ ቤተሰብ እያስተዳደርን መሆኑን ሊታወቅ ይገባል።
ሰዉዬዉ ሲያነብም ሆነ መግለጫ ሲሰጥ አይስብም !
የጥራት ችግር ሳይሆን በኦሮሚኛ አናስተምርም ስላሉ ነው ❗
ቢያስምሩ ምን ይሆናሉ? ይሰውን ቅዋንቅዋ መናቅ ለምን አስፈለገ? ካልሆነ ባህር ዳር ለምን አይከፍቱትም
Tody happy vilage afan oromo yastemral zem belh atawera
@@yohan7782tigregnas lmin aimarum?
@@yohan7782lmindinew tenakin bilachihu yemitasibut ?
@@yohan7782የተባለውማ አናስተምርም ሳይሆን ኦሮምኛ ካስተማርን ሌላውንም ቋንቋ ማስተማር አለብን ስላሉ ነው!!!!!
ኦሮምኛ ማስተማር አልፈልግም ካሉ መብታቸው ነው። ህዝቡን ማንገላታት ዋጋ ያስከፍላል ።
ህዝብ ኃያል ነው። የጊዜ ጉዳይ ነው!
ምን ይጎዳል ቆይ ብንማር
አረ ተው ቁአንቁአ መማር ይጠቅማል እንጂ አይጎዳም
ዝም አትለዉም እንዴዉምእጅ እጅ ብሎናል ሌላ ተቃዋሚ ጨመሩልን
As far as I hear yemeyaweraw seweye eko amara enji oromo aydelm...
@@bettylv518 ይሄ የአብይ ጋሪ ነዉ የራሳቸዉን ህዝብ በአዋጅ የሚያስጨፈጭፉ አማራን አይወክሉም👎
አማርኛና ኦሮሚኛ ተናጋሪ ብቻ ያማከለ ፖሊሲ ነው።
ምክንያቱ እኛ ልጆቻችን በፈለግነው ቋንቋ እንዳይማሩ ተደርጋል። ልጄ በአፍ ቋንቋው መማር ካልቻለ ምርጫዬ እንግሊዘኛ ነዉ ። እረ በህግ!
እንግሊዝኛውምኮ ተከልክሎልሃል አልሰማህም እንዴ???
ብርሀኑ ነጋ በልጆችህ ዋጋህን ፈጣሪ ይክፈልህ ከአንተ ፕሮፌሰርነት እኔ መሀይሙ እሻላለሁ
ማፈሪያ
አጭር መልእክት አለኝ ጋሼ እደ ሀላፊነቶ እደመግስት አስገድዶ ተማክሮ ወይም ተቀጥተው መቀጠል ሲገባቸው የዛን ሆሎ ተማሪ ስብእና ያላማከለ ውሳኔ ተሰጠበት ያሳዝናል ሀገራችን ሌላ ስራአጥ ሌላ የነገፍሬዎች አጠፉ በርግጠኝነት ወላጆች ሳይጨነቁ በቅርቡ መልካም ዜና ያሰሙናል ጋሼ
እጅግ በጣም ደስ የሚል ውሳኔ ነው ነገር ግን ይቀረናል አገር እንድትቀጥል ከተፈለግ ከሁሉም በፊት በትምህርት ጥራት ላይ በከፍተኛ ቁርጠኝነት መሰራት አለበት ህዝቡም ለዚህ ስራ ተባባሪ መሆን አለበት የትምህርትን ጥራት ሳያስጠብቅ በአለም ላይ ያደገ አገር የለም አገራችንን የምንወድ ከሆነ ከዚህ ውጭ ምንም ምርጫ የለንም ያለበለዚያ የመከነ ትውልድ ለመፍጠር እየሄድን ስለሆነ ሁሉም ቢያስብበት መልካም ነው ።
አናንተ ሙሰኞች የጠየቃችሁት ገንዘብ ስላልተሰጣችሁ ነው እንጂ ምንም የፓሊሲ ጥሰት የለም::
እውነት ነው የሙስና ጥያቄ አለመመለስ ይህን ያመጣው
Lemanegnawum Egzabher yimermrachihu.....
Afer bila
OMG.
Prime bridge how?😢😮
ምን አይነት እልህ ነው ያለባቹ።በተማሪዎች እና በቤተሰብ ምትጫወቱባቸው።ሌቦች ናቹ ሙሰኞች
Imagine ማንበብ የመይችል ሰው ትምህርት ቤቶች ሲያዘጋ sorry Addis If u cant say No u will suffer more
Are you banning against all private schools, even the best achieving ones.
በስም ተከምረው ገንዘብ ብቻ መሰብሰብ አላማ አድርገው የሚሰሩ ባዶ እውቀት ዲኘሎሜና ዲግሪ እየሰጡ በወጣቱ ጭንቅላትና እድል የሚጫወቱ ኮሌጅ ተብዬዎችስ ለምን ርምጃው አይመለከታቸውም?
Yeager wust kuankua alastemerem slalu new
ብዙ መስመር እይለቀቁ ያሉት ነገሮች አለ
What about the teacjers
አሁን ይህን መመርያ ያወጣውን ሆነ ይህን የሚያቀርበው ትምህርት ተምሯል ?
እንዴ እነዚህ ሁሉ ትምህርት ቤቶች ከሚዘጉ ማስተካከል ያለባቸውን አስተካክለው እንዲቀጥሉ ማድረግ አይቻልም? በአንድ ክፍል ውስጥ መማር ያለባቸው የተማሪ ብዛት ይታወቃል። በከተማዋ ያሉ ትምህርት ቤቶች እነዚህን ሁሉ ተማሪዎች መቀበል የሚያስችል በቂ መማሪያ ክፍልና የትምህርት ቁሳቁስ አለ? በተዘጉ ትምህርት ቤት የነበሩ ሰራተኞች የት ይገባሉ?
ከዚህ ሁሉ ትምህርት ቤቶችን ተረክቦ እራሱ ቢያስተዳድር የተሻለ ይሆናል ባይ ነኝ!!
እኔ የምለው የተፃፈው በምድን ነው አልነበብ ያለወ አይ ዳኜ አንተም😢😢😢
ተማሪዎቹ ምን ሊሆኑ ነው? ት/ቤቶቹ ችግር ቢኖርባቸው እንኳን ይህ አካሄድ ችግር ይፈጥራል::
Well done!
Government school decrease means how much Addis Abeba forget by Authorities.
አኔ ስኩልኦፍ ኢንዲያና ነው የማስተምረው እሱን የሚመጥን ት/ቤት ልከትበት የምችለው የለም በጣም ነው ያዘንኩት ግን እነዚህ የመንግስት አካል የተማሩት ትምህርት ቤት ነው ? ??????
የትራንስፖርት መጨናነቅና በቅርበት ደህንንነት ለመከታተል የሚስችል ቴክኖሎጅ እስ ሊዘረጋ ይችላል ወይስ እደት ነው የሚሆነው
ፖሊሲውን ማሻሻልስ አይቻልም ወይ ምክንያቱም ለህዝብ ስጋት ለመቀነስ ስለሚያስችል ስለሆነ ሁኖም መንግስት ደህንነትን ለማስከበር የቴክኖሎጂ /የካሜራ ደህነነቶች ለማስፍፍት የኢኮኖሚ እጥረት በሀገራችን ላይ እቅፍት ስለሆነብን ካደጉት ሀገሮች ተርታ ለመሰለፍ ማነቆ ስለሚሆን ነው
በቅጡ እንኳን ማንበብ ሳትችል ይኸን ሁሉ ትምህርት ቤቶች በብቃት ምክንያት ተዘጉ ስትሉ ትንሽም አይሰቀጥጣችሁምን!? አይ ብርሀኑ እንዴት በዚህ ፍጥነት ጨለማዉ ይሆናል!sad!!
ሰዉዬ ገና ከእንቅልፍ እየነቃ መሆን አለበት በንዴ ይህ ሁሉ ት/ቤቶች መዘጋት ትክክል አሰራር አይደለም በምንም ቅሌት ቢታሰብ
ኒው ሰንላየ ት/ቤት ቦታ ይቀይራል እንጅ አይዘጋም ከየት አመጣችሁት?
The parents of the children know better than you about the benefits of going to which school. The parents of the children in these schools did not complain about the education in these schools. They are happy because they know these schools have the capability to take their children to the higher level. There are hundreds of government owned schools that are suffering from low quality education and the role of education bureau should first be improving the quality in these schools.
ወይ በቆዋንቋ ምክንያት ወይ ት ቤቶቹ የሌላ ብሄር ስለሆኑ ነው ማስተካከል ሲቻል እንደዚ ማን አለብኝነት
Begemet ayhonm wendeme negerh eko lemen endetezegu. Yeminagerew seweye erasu yeamara tewelaj nw
የዘጋችኋቸውን ታውቃላችሁ። እስኪ የዚህ ት/ቤት ተማሪዎች በአካባቢ ካሉት ይህ ይህ ት/ቤት ብለህ ጥቀስ።
ት/ቤቶችስ መቀበያ ቦታ፣ በቂ መምህራን፣ ወዘተ አላቸው?
የናንተን አሟልተው ተጨማሪ በእንግሊዝኛ ለምን አስተማሩ ማለት የፖሊሲ አይደለም። ችግር የናንተ አዕምሮ ነው።
ware
ብርሀኑ ነጋ ነው ያሉት ወላጆቹ አይ መንጋት ድንቄም ነጋ
The ministry of education is important to lead education. But this video shows MoE is closing precious outstanding schools.
If you can, improve the public schools' quality of education!
ምንስትርውጥትየምላክውመችንው
Policy teset yetebalew oromigna temeheret anasetemerm selalu new yetaweke new
Ahya..meyaweraw eko amara nw. Bezer sayhon lela neger nw
Newness new hoop tmhrtbet ke 1994 yetemaru tmhrt bet temariwoch bekeftegna eutet le university yametu nachew lemn yzegal cmc ga yalewu ?
Ay Gibson
He is not reading the schools name properly
I was wondering, even he is straggling to read. This is our leaders.
Gibson gibson gibson!!!
Ete yemegest yaleh. Mendenew yetesera yalew
+++ Bekum ymotachiw nachiw +++ Alitekeberachiwim enije +++
አረ ወዮ ሰዉን ምንድነው ያደረጉት አፈዘዙን እኮ እነዚህ አዚማሞች። በኛ ሳንባ ተንፍሱ እያሉን ነው እኮ😢😢 አረ ወገን የኢትዮጵያዊነታች ጀግንነት ኬንያ ትንጠቀን? እምቢኝ አሻፈረኝ ማለት ያቅተን?😢😢😢😢
ያዲሳባ ፋኖዎች ናችሁ !!!
Mindnew chigiracho yinagaren
So funny are they sure that the remaining schools have space to accommodate
መዝጋት መፍቴሔ አይደለም ሆኖም አያውቅም ሊሆንም አይችልም።ሌላው ለቀጣይ የትምህርት ዘመን ተምህርት ቤቶች ካሁኔው የክፍያ መጠናቸው የማይቀመሥ እየሆነ ነው ስለዚህ ጉዳይ ምን ትላላችሁ?
Ebakachiw wede teleyaye akababiwoch dingetegna gubignit bitadergu bezemed begenzeb fikad eyewesedu shintibet ..yemesaselut minim le timirt betinat yemiyasfeligu 1 % enkuwan sayamuwala lijoch sebsibo genzeb bicha eye chemeru enastemiralen yemilu betam bizu nachew ebakachu kutitir adirgu tiwilidin eyakechechu eyatefu new ena tenkiru bekutitiru layi
በእርግጥ የምታወራውን ታውቀዋለህ አሁን ጊብሰን ትምህርት በምታወራው ደረጃ ታውቀዋለህ
Kutitir ale sibal ke ke akebabiw timirt biro tedewilo yinegerachewal bizu chigiroch alu
Hilim yimeslal....😢
you are agod magger best
+++enaten bilo yetimihirit tirat tekotatar +++ yetemar meri senor new ,,,,??? Ahun enate eenidew man yimut ltimihirit tirat letenare sew yigedachiwa ??? 1kutir enaten ena meselochihin neber khagwrachin tirig adirigo maged +++
ኒው ሰንላይት ት/ቤት አልዘጋም በወረዳው ወደተሻለ ቦታ ይቀይራል እንጅ። የህ ውሳኔ መነሻው መሰረት የለውም።
እሽ የት ይማሩ?
እንዳይማሩ ተፈልጎ ነው። የተማረ ይፈራሉ
Good job!!! Professor Brehanu
Oops
ተማሪዎች የት ይማሩ አሰተማሪዎቹስ ያለው አልበቃ ብሎ ሌላ ስራ ፈት ማበረታታት ይህ ሁሉ ተዘግቶ ምን ቀረ
ኒው ሰንላይት ት/ቤት በ2017 ትምህርት መሰጠት አልቻልኩም አላለም። በሬ ወለደ ወሬ ነው። በራሳቸው ፈቃድ ስትሉ መረጃ አላችሁ? ወይስ መንገድ ማመቻቸት?
አላማችሁ ግን ምን እንደሆነ ህዝቡ የተረዳችሁ አይመስለኝ እንደፈለጋችሁ ስትፈሱበት ይቀበላል ይህ ሊበቃ ይገባል የናንተ ፍላጎት ጀመረ እንጂ አላበቃም ገና ህዝብ የማገላታት እቅድ አላችሁ ህዝቤ ሆይ ንቃ
የጊብሰን ት/ቤት የጉለሌው ብቻ ከሆነ ይሁን። ሌሎቹን እንዳትዘጉ ከኔ ጋ ነው ጠባችሁ።
ምንም የትምህርት ጥራት ሳይሆን ያዘጋቸው ልዕቀታቸው ብቻ ነው ሁሉን ስለሚበልጡና ተማሪዎቻቸው ከሁሉ ስለሚበልጡ ነው እንግሊዘኛ ማስተማር ወንጀል አይደለም፣ ሁሉም የታገዱት በግድ በሌላ ቋንቋ የሚያስተምሩ መምህራንንና ሰራተኛች ቅጠሩ ሲባሉ በትምህርት ቤቱ ስታንደርድ ማለፊያውን መምህራኑ ስላላለፉ ነው መንግስት ደግሞ ካልቀጠራችሁ በማለት ጭምር ነው ትውልድ ለመግደል የሚሰራ ት/ሚኒስተር
ፋዘር መጀመሪያ ማንበብ ይማሩ
ትክክለኛ እርምጃ ነው።
የባለድርሻ አካላት ክትትልና ግምገማ እንዴት ነበረ?
ለአህያ ማርአይጥማትም ትውልድ ላይ ነው እየቀለድን ነው ቋንቋ አለማስተማር እድልም ጉቦስላልሰጡነው መችስለትውልድ አስበው ለማንኛውም የግልትምህርትቤቶች ተማሪዎች ጋር በሀላፊነት የተቀመጡት በውድድር አይደራረሱም
ምናለበት ትምህርቱን በነበረበት ብትተውት ትምህርቱ ምን አደረጋችሁ ኧረ ተው ለሐሳብ ለችግር አትዳርጉን 35 ት ቤት ማለት በውስጡ ያሉ ሰራተኞች መራብ ተማሪወች የት ይግቡ
ዘንድሮ በሳቅ ገደላችሁን እኮ
ተመልከቱት ከመቀመጫው እንደሚቁነጠነጥ የግል ስሜቱን መሸፈን አልቻለም፣የመንግስት መግለጫ እንደሚሰጥ ረስቶት የደበቀው ስሜት እንዳለ ያሳብቃል።ምንአለ በመንግሥት ሥም ማታለላችሁ ብተተውና ለሠንግሥት መርህ ታማኝ ብትሆኑ?
Why more insults on already inflamed Ethiopian education systems ?
ማንበብ ተለማመዱ
ትምርት ቤቶች የጋነነ ክፍያ እያስከፈላችሁን ነው ልክ አይደለም ስንል ወጪ አለቡን ምናም ን እያላች ነበር ስታሰቃዩን የነበረው
ከልሆነ ሆቴል እናደርገዋለን እያሉ ሲደነፉ እናውቃለን ሞኩሩት እስኪ እንያቹሁ
ሰውየው ማንበብ ከብዶታል ሰዎች ንገሩኝ NEPS ሲል ሰማሁ??
ምንማለት ነው
@@ferahywotgetachew4344 ማርስ ይሁን ኔፕስ ሲያነብ ግልፅ አላደረገም ፣አጣሪልኝ
በኦሮሚያም 14:39 ተመሳሳይ እርምጃ ያስፈልጋል::
የኦርቶዶክስ ስም ያላችው ትምህርት ቤቶቼ በዝተውብኛል ግን እውነት የትምህርት ፖሊሲ ጥሰው ነው
Doma
ነገር ማጣመም ይባላል
አብይ ጎበዝ አዲስ አበባ ዘር የለኝም እያልክ ስትመጻደቅ እንዲህ ራቁታቸውን አስቀርልኝ አዲስ አበቤ ተነስ እሄን ስርአት ታገል እጅህን አጣጥፈህ ንብረትህን ተቀምጠህ አሁን ጭራሽ ልጅህ የምታስተምረው ብርሀኑና በአብይ ፍቃድ ሆነ ወይ ቀልድ
የቦሊሲ ጢሰት🎉🎉🎉
ምርጫቸው ተጠብቆ 😂😂😂😂😂😂😂
ግድ ኦሮምኛ ካላስተማሩ ብሎ መዝጋት አይከብድም
ለምን ይከብዳል አማርኛ እንደ ሂሳብና እንግሊዝኛ ኮምፐልሰሪ ሆኖ ማትሪክ እንዳናልፍ የተደረገበት ጌዜ አይረሳም
Amaeregan ekooEthiopiawi kwankwa new oromigna gen mete latinegna
@@profit-zf7dg ዘረኝነት እና በቀል ከምድር ኢትዮጵያ ይንቀልልን ሀያሉ ጌታ 🤲😥
@@Yoye156Fool 😂😂😂.
ይህ ሰዉ ግን እራሱ የተማረ ነው?እየተንተባተበ ነው የሚያነበው። ሌላው መንግስት ተቛማትን ከማገዝ ይልቅ ማሸግ ያሳዝናል መዝጋት።
695 ቢያንስ ቢያንስ 200000 ብር ሙስና ተቀብላቹዃል