ልክን ማወቅ፦ ለአገር፣ ለማኅበረሰብ እና ለቤተክርስቲያን መሪዎች የተላለፈ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 26 ส.ค. 2024
  • ይህ መልዕክት በሉቃስ 1፥46-55 ላይ በሚገኘው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናት በማርያም መዝሙር ላይ ተመስርቶ የእግዚአብሔርን ትልቅነት፣ የሰውን ትንሽነት የሚያስረዳ፣ ትህትና ምን እንደሆነና ከምን እንደሚገኝ፣ ትዕቢት ምን እንደ ሆነና ምን እንደሚያመጣ በስፋት የሚዘረዝር መልዕክት ነው። ይህ መልዕክት ለአገር፣ ለማኅበረሰብ፣ ለቤተክርስቲያንና ለቤተሰብ መሪዎች አንዳች ሳያመቻምች በቅዱስ ቃሉ ሥልጣን ማስጠንቀቂያ የሚሰጥ ነው። ምንም ረዥም ቢሆን በትዕግሥት እስከ መጨረሻው ቢሰሙት ይገሠፃሉ፣ ይመከራሉ፣ ይታነጻሉ።

ความคิดเห็น • 171