“የኦሮሞ ጎሳዎች ወረራ ቢያንስ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያዊያንን ፈጅቶአል ” ፕሮፌሰር ሃይሌ ላሬቦ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 1 ก.ย. 2020
  • #ReyotMedia #ProfessorHaileLarebo #EthiopianHistory #AddisAbaba #Oromuma #ReyotHasesa
    #TewodrosTsegaye.
  • บันเทิง

ความคิดเห็น • 32

  • @ziniq6590
    @ziniq6590 3 ปีที่แล้ว +8

    የእውነት ሰው ነዎት ፕሮፌሰር! እናመሰግናለን ቴዲ።

  • @batamariam1350
    @batamariam1350 3 ปีที่แล้ว +6

    ፈጣሪ እነዚ ወራሪ ፈሽሽት ኦነግን ናዚ ህዋትን ከምድር ግፀ ያጥፈልን

  • @girmatube551
    @girmatube551 3 ปีที่แล้ว +11

    More than 1 millions Ethiopians were killed by oromo occupation.😣😣

  • @benbiniyamyitbarek2457
    @benbiniyamyitbarek2457 3 ปีที่แล้ว +2

    Thanks a lot reyot media

  • @antenehhailubekele3478
    @antenehhailubekele3478 3 ปีที่แล้ว +3

    የዜጎች ድምጽ እንዳይታፈን ለምትፈልጉ አካላት በሙሉ ይድረስልኝ
    ሠላም ለእናንተ ይሁን
    በሀገራችን ኢትዮጵያዊ ዜግነት በአባት በኩል ባለው የብሔር ማንነት ተሰፍሮ የሚሰጥ በመሆኑ ከደብረብርሃን አማራው አባቴ እና ከባሌጎባ ኦሮሞዋ እናቴ የተፈጠርኩት እኔ በብሔር ፍረጃ አማራ ተብዬ የምታወቅ ሀገር እና ወገን ወዳድ ኢትየጵያዊ ነኝ፡፡
    ካለኝ የነቃ አመለካከት ጋር ተዳምሮ ድሮ ድሮ የምኮራበት ይህ አማራነቴ ዛሬ ላይ መጠቂያዬ ሆኗል ብዬ ማመን ከጀመርኩ ቆየት ብያለሁ፡፡
    ፖለቲካችን ከዜግነት ፖለቲካ ወደ ብሔር ፖለቲካ በዝንፈት እየዘመመ መጥቶ የየትኛውም ኢትዮጵያዊ መኩሪያው ዜግነቱ መሆኑ ከቀረ ሦስት አስርት ዓመታት አልፈዋል፡፡
    የመጣው ይምጣብኝ እንጂ እኔ ፊትም ሆነ አሁን ፣ወደፊትም ብኖር የምኮራው በዜግነት ማንነቴ ነው፡፡
    ኢትዮጵያዊነት ለእኔ ከሚባለውም በላይ ክብር እና ኩራቴ ብሎም ቃል ኪዳኔ ነው፡፡
    ይሁን እንጂ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ይህን ጽኑ አቋሜን እና ሁለንተናዊ አመለካከቴን በመጥላት ላለፉት አስራ ስምንት አመታት በብቃት ባገለገልኩበት የቴሌኮሙኒኬሽን መስሪያ ቤት(በኢትዮቴሌኮም) ውስጥ አማራን ጠል ጥቃት እየደረሰብኝ እገኛለሁ፡፡
    በጣም የሚገርመው ነገር ተጽዕኖው የሚደርስብኝ በሙያ ብቃት ማነስ ምክንያት ሳይሆን ዲሞክራሲያዊ መብቴ የሆነውን የመሰለኝን ሀሳብ የመናገር አና የመጻፍ መብቴን በሚጠሉ የስራ ባልደረቦቼ ነገር ጠንሳሽነት እና በከፍተኛ የስራ አመራሮችም ድጋፍ ሰጪነት ነው፡፡
    በጽሁፍ ትዘልፈናለህ በሚል ከአንዴም ሦስቴ የደሞዝ ቅጣት ተጥሎብኛል፡፡መጻፌንም እንዳቆም ጥብቅ ማስጠንቀቂያዎች ተላልፈውብኛል፡፡
    በዛሬው እለትም ከዚህ ቀደም እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ መስሎኝ እና አምኜበት በቴሌግራም ገጼ ላይ በግጥም መልክ ጸፌ በለቀኩት ነጻ ሀሳቤ ምክንያት በማልጠብቀው ሁኔታ በመስሪያ ቤቴ የዲሲፒሊን ኮሚቴ በኩል እንድገመገም ተደርጌአለሁ፡፡
    ጉዳዩ በክስ መልክ በመስሪያ ቤቴ የዲሲፒሊን ኮሚቴ በኩል የቀረበልኝ
    ‹‹ በየጊዜው በምትጽፋቸው ጽሁፎችህ በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለብዙዎች ባጋራካቸው የሁለት ግጥሞችህ ሀሳብ ምክንያት የኢትዮቴሌኮም ካምፓኒን ሠላም የሚያናጋ እና በሠራተኞች መካከል መቃቃርን የሚፈጥር መልዕክት አስተላፈሀል በሚል ነው፡፡ ››
    እኔም ምላሼን ለኮሚቴው የሰጠሁት
    ‹‹ ጽፌ በቴሌግራም ላይ የለቀኩት የጽሑፍ ሀሳብ የግሌ ሀሳብ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ጽሑፌ ግን በኮሚቴው እንደቀረበው የምሰራበትን መስሪያ ቤት ሠላም ከማናጋት ጋር እና የስራ በላደረቦቼንም ነባር መልካም ስነ-ምግባር ከማዛነፍ ጋር ፈጽሞ የማይገናኝ ይልቁንም እንደ አንድ ሀገሩን እና ወገኑን እንደሚወድ ፣ የወገኖቹ መጠቃት እንደሚያንገበግበው ኢትዮጵያዊ በሀገር ደረጃ የሚስተዋሉትን አሳፋሪ እና አሳዛኝ ብሔራዊ ክስተቶች ደግፌም ሆነ ነቅፌ የመጻፍ የካበተ ልምዱ ስላለኝ ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ ዲሞክራሲያዊ መብቶቼን ተጠቅሜ ለመላው ኢትዮጵያዊ የሚሆን አመለካከቴን በሶሻል ሚድያ አጋራሁ እንጂ ካምፓኒዬንም ሆነ ባልደረቦቼን የሚጎዳ ጽሁፍ አልጻፍኩም፡፡ ›› በሚል ነበር፡፡ እርግጠኛ እውነታዬም ይኽው ነው፡፡
    ከአመት በፊት ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም. ላይ በባህር ዳር እና በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተፈጸመውን የከፍተኛ ባለስልጣናት ግድያ ተከትሎ ምንም በማያገባኝ እና በማላውቀው ጉዳይ ከሌሎች ስድስት ተጠርጣሪ አማሮች ጋር በጅማ ከተማ ከንቲባ ትዕዛዝ የመስሪያ ቤቴ ዋና ዳይሬክተር እና የቅርብ አለቃዬ እያዩ ከቢሮዬ በፖሊሶች ተይዤ እና የመኖሪያ ቤቴም ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዲበረበር ተደርጎ ለአስራ ሦስት ቀናት በፖሊስ ጣቢያ እና በጅማ ከተማ ወህኒ ቤት ውስጥ በእስር ተንገላትቼ ስለነበረ የአሁኑ ሁኔታ ተጨምሮም የዘወትር የደህንነት ስጋቴን የባሰ አንሮታል፡፡ በወቅቱ በጣቢያ መርማሪ ፖሊስ የቀረቡብኝም ክሶች የሚከተሉት ነበሩ
    1ኛ/ ለውጡን ትቃወማለህ ፤ ኦሮሞን ጠል አቋምም ተራምዳለህ፤ ዶክተር አብይን በመቃወም በሶሻል ሚድያ ዜጎችን ለአመጽ ትቀሰቅሳለህ የሚል ሲሆን በዚሁ መልኩም ስሜን በፊስቡክ ላይ የማጥፋት ስራም አስቀድሞ እንዲሰራ ተደርጎ ነበር፡፡
    2ኛ/ የአብን አባል ነህ
    3ኛ/ ጅማ ላር ሆነህ የባለስልጣናቱን ግድያ በርቀት አመቻችተሀል የሚል ነበር፡፡
    ሆኖም ለዚህ ሁሉ ክስ ምንም አይነት ተጨባጭ ማሳያዎች ስላልተገኙብኝ ከአስራ ሦስት ቀናት እስር በኋላ በአምስት ሺህ ብር ዋስትና ለመለቀቅ ችያለሁ፡፡
    ከለውጡ በኋላ እየተደረገ ያለው ነገር በሙሉ ትሻልን ሰዶ ትብስን እንደማግባት ወይንም አፍንጫ ድፍኗን ጠልቶ ለአፈ ግሟ እንደመዳር አይነት ክስረት ሆኗል፡፡
    ከዚህም የተነሳ ፍጹም ሳላስበው ከገጠመኝ ስራን ማዕከል ካላደረገ የዲሲፒሊን ኮሚቴ ግምገማ በኋላ የጅማ ከተማን በቶሎ ለቆ ለመውጣት ተደግጃለሁ፡፡ሆኖም የዲሲፕሊኑ ጉዳይ ወደ ደህንነት አካላት ተላልፎ ከሆነ ምናልባትም የኦሮምያ ክልል የደህንነት መዋቅር ከጅማ ከተማ እንዳልወጣ ሊያደርገኝ ይችላል የሚል ጥርጣሬው ነበረኝ፡፡
    ለወትሮውም ቢሆን ጥላዬን እስከማላምን ድረስ ማንነታቸውን በቅጡ ላውቅ በማልችላቸው የብሔር ፖለቲካ አቀንቃኞች ጥቃት ሊደርስብኝ ይችላል በሚል እየተደናበርኩ ነው ውዬ የማድረው፡፡
    ከመናገር እና ከመጻፍ መብት ጥሰት ጋር ተያይዞ እና በአማራነቴም ጭምር ተጠልቼ በተደጋጋሚ የሚደርስብኝን ተጽዕኖ ለህዝብ እንድታሳውቁልኝ ስለፈለኩ አስፈላጊ መረጃዎቼን ከራሴው በቀጥታ ማግኘት እንድትችሉ ስልም ይህንን መልዕክት ልጽፍላችሁ ችያለሁ፡፡
    ስለሆነም ጉዳዬ አሳሳቢ ሆኖ ካገኛችሁት ብዙ የማውቃቸውን ተጨማሪ አካባቢያዊ የደህንነት ስጋቶች ጨምሬ መረጃ ላቀብላችሁ ስለምችል በስልክ ቁጥር 0917067406 ደውላችሁ አግኙኝ ስል ይህንን ጩኽቴን በአክብሮት ለቅቄላችኋለው፡፡
    ሠላም
    አንድ አምላክ ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ፡፡
    ንቃ
    ከእሬት ጥፍጥና ከዝንብ መንጋም ማር
    መጠበቅ መዝቀጥ ነው መደነጋገር፤
    ፍትህ አልባው መብትህ ሲረጋገጥልህ በህገ ወጦች እጅ ተዘርቶ ሲወቃ
    አማኝ ታማኝ ጠፍቶ መጠባበቅ ቀርቷል አንተ የምትተኛ በዛው ሳትቀር ንቃ፡፡
    ከጅማ ከተማ ኢትዮ ቴሌኮም

  • @debelae
    @debelae 3 ปีที่แล้ว +4

    እኔ ብቻ ሳልሆን ብዙሀን በኦሮሞነታችን አፍረናል😏

  • @girmatube551
    @girmatube551 3 ปีที่แล้ว +3

    This true history should be made known to all people. 😣😣😣

  • @ethiolove2286
    @ethiolove2286 3 ปีที่แล้ว +8

    በስመአም!ወይ ገዳ!ይሄንን ስርዓት ነው እናስተምር የሚሉት?!!🤭🙉🤔🤔🤔 ቱቱቱቱቱቱቱ

    • @AsuSa-uu4hm
      @AsuSa-uu4hm 6 หลายเดือนก่อน

      የሞትሸ የሰው ልጅ ማሳደግ ውርሰ ማውረሰ ክፍት ነው ድሮም ያማራ ኮመት ይህ ነው ቅርሻታም ከአማራ ቀሰ ደብተራ ሰው ማደዘዝ መቼም ይሻላል ገዳ ምድረ አቡላ አትቅዘኑሁ

    • @ethiolove2286
      @ethiolove2286 6 หลายเดือนก่อน

      @@AsuSa-uu4hm ዶማ ጉድሽን ስሚ ማፈር ነው ያለባችሁ🤮 ፅድቁስ ቀርቶ በወጉ በኮነነኝ አሉ! ኦሮሞ ማለት ጨካኝ ጭራቅ ስስታም ቅናተኛ ነው አራት ነጥብ:: የተወሰኑ ሰወኛ ባህሪ ያላቸው አሉ ግን በአብዛኛው ማሰብ የተሳነው ነው በ21ኛው ክፍለ ዘመን ዛፍ ቅቤ እየቀባ የሚያመልክ ደንቆሮ ነው ዋጠው ዋጭው::😜😏

  • @antenehhailubekele3478
    @antenehhailubekele3478 3 ปีที่แล้ว +7

    ገዳ እዳ ብሎም ጠማማነት ነው፡፡

  • @molumolu4896
    @molumolu4896 ปีที่แล้ว +1

    😭😭😭😭😭😭

  • @dawitgirmay3594
    @dawitgirmay3594 26 วันที่ผ่านมา

    ይገርማል በዚህ 25 አመት ውስጥ የተወለድን ልጆች ደንቁረናል

  • @DamxishMan
    @DamxishMan หลายเดือนก่อน +1

    Galla yiwudem

  • @debelae
    @debelae 3 ปีที่แล้ว +1

    3:11 የተመረጠበት ምክንያት ኢትዮጲያን እና ኢትዮጲያዊነትን ለማጥፋት ነው 😒

  • @MasratNuse
    @MasratNuse หลายเดือนก่อน

    😜😜😜😜😜😜😜

  • @Rundasanajjo
    @Rundasanajjo 3 ปีที่แล้ว

    Crazy Teddy

  • @Jimmajimmittii483
    @Jimmajimmittii483 3 ปีที่แล้ว

    Please google about Oromo and oromiya

  • @osmanyussuf7069
    @osmanyussuf7069 3 ปีที่แล้ว

    Neftenya never change,they are stone head.no more occupation,no more barbaric kings.only in freedom and justic and equality,democracy can we Live together.

  • @osmanyussuf7069
    @osmanyussuf7069 3 ปีที่แล้ว

    I m so surprised to see those Neftengna named tuqur BA RIYA and slaved are still not freed

  • @user-qd2vf8wk3w
    @user-qd2vf8wk3w 7 วันที่ผ่านมา

    Fek news false news

  • @AsuSa-uu4hm
    @AsuSa-uu4hm 6 หลายเดือนก่อน

    መሐት ይውረርክ ወራሪ ምትለው ከዛው ከመሐል ኢትዮጵያ ነው የተፈጠርነው ምን ትዘባርቃለክ

  • @AsuSa-uu4hm
    @AsuSa-uu4hm 6 หลายเดือนก่อน

    የገዳ ሰረዓት ወሳኛ አተህ አይደለክም

    • @Helensibhat135
      @Helensibhat135 3 หลายเดือนก่อน

      እና ማን ነው