MK TV || ግብረ ሐዋርያት || የተሰጠንን እድል እንጠቀምበት

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 26 ต.ค. 2024

ความคิดเห็น • 13

  • @saratedes4086
    @saratedes4086 ปีที่แล้ว

    አሜን አሜን አሜን

  • @Love-nr1zp
    @Love-nr1zp ปีที่แล้ว

    ቃለሕይዎትን ያሠማልን ☦️☦️☦️
    አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ብርታቱን ያድላችሁ።
    ማኅበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ይስጥልን ደስ የሚል ሥራ ነው በርቱ☦️☦️☦️

  • @እኔስማርያምንእወዳታ-ቘ6ሰ
    @እኔስማርያምንእወዳታ-ቘ6ሰ ปีที่แล้ว

    ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
    እግዚአብሔር ያክብርልን በዕውነት ፍፃሜውን ያሳምርልን

  • @mesretasfaw464
    @mesretasfaw464 ปีที่แล้ว

    ቃለ።ሕይወት ያሰማልን ቀርቱልን

  • @asterabate7743
    @asterabate7743 ปีที่แล้ว

    እግዚአብሔር ይስጥልን እናመሰግናለን

  • @asterbrhan108
    @asterbrhan108 ปีที่แล้ว

    በእውነት በርቱልን

  • @bezawitmolla9148
    @bezawitmolla9148 ปีที่แล้ว

    በርቱልን!

  • @abera4010
    @abera4010 ปีที่แล้ว

    እንዴት መምዝግብ እንችላልን?

  • @simegnewmarye3412
    @simegnewmarye3412 ปีที่แล้ว

    እንግዲህ እንደምታውቁት ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእኔ ያመነ ሁሉ ነገር ይቻለዋል ብሏል። ነገር ግን በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች አጋንንት ሲያወጡ ፣ ልሳን ሲናገሩ አይታይም። በፕሮቴስታንት ደግሞ እነዚህና ሌሎች ተአምራት ሲደረጉ ይታያል። እና ትክክለኛው የክርስቶስ ተከታይ የትኛው ነው?

    • @user-Weynua
      @user-Weynua ปีที่แล้ว +1

      በልሳን መናገር የመዳን ማረጋገጫ አይደለም።ልሳን ደግሞ ፕሮቴስታንቶች እንደሚቀባጥሩት ሳይሆን የሆነ አካባቢ ወንጌል ለመስበክ የአካባቢዉን ቋንቋ በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነት ማስተማር መቻል ነዉ።እንጂ ማንም የማያዉቀዉን ቋንቋ መለፍለፍ ልሳን አይደለም።

    • @asterabate7743
      @asterabate7743 ปีที่แล้ว

      እይዉልሽ እህቴ እግዚአብሔርን በፈዉስ ብቻ አይደለም አምላክነቱን መረዳት ያለብሽ ቅድስት ቤተክርስቲያን ዋናዉ አላማዋ የሰዉን ልጅ በቀጥተኛዋ ሐይማኖትተጉዘዉ መንግስተ ሰማያትን ማዉረስ ነዉ ፈዉስም ቋንቋን ላልሽዉ ሁሉም እዚሁ የሚቀሩ ናቸዉ አንድ ሰዉ ብዙ ቋንቋ ስለተናገረ ወይንም ጤነኛ ሰዉ ስለሆነ መንግስተ ሰማያት አያደርሰዉም ነገር ግን በቋንቋዉ አይማሩ አይወቁ ማለት አይደለም።
      ፕሮቴስታንት ላልሽዉ መጀመሪያ ፈዉስ የሚሉት ለማስመሰል ድራማ ነዉ። በካራቲ ፈዉስ የለም በሶፍት ፈዉስ የለም።ህዝቡ እንዲደሰት እና ዉጪ ላለዉ ደግሞ መሳቢያ ነዉ እንጂ ትክክለኛ ሆኖ አይደለም ።ቋንቋም ቢሆን በተወለደበት አካባቢ ሁለት ሦሥት ሊያዉቅ ይችላል እንጂ እግዚአብሔር ሰባ ሁለት ቋንቋ ወርዶላቸዉ አይደለም ።
      ትረጂዋለሽ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ እግዚአብሔር ልቦናሽን ይመልስልሽ እህት

    • @simegnewmarye3412
      @simegnewmarye3412 ปีที่แล้ว

      @@asterabate7743 ቤተ ክርስቲያኒቱ ሐዋርያዊት ነኝ ትላለች፣ ታዲያ እንደ ሐዋርያት በኢየሱስ ስም ብሎ አጋንንትን ከማስወጣት ይልቅ ጸበል ከየት የመጣ ነው?

    • @asterabate7743
      @asterabate7743 ปีที่แล้ว

      @@simegnewmarye3412እሺ ሐዋርያት አላስተማሩም ያለሽ ማነዉ ።አዎ ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊት ናት ። ለመሆኑ የሐዋርያትን ትምህርት ታዉቁታላችሁ
      ያመነ የተጠመቀ ይድናል ያልተጠመቀ ይፈረድበታል የቅዱስ ማርቆስ ወንጌል 16÷16