"በህግ ከተዘጋ 8 ወር የሆነው ነዳጅ ማደያን ነዳጅ ሲሸጥ ይዘነዋል" - ሳህረላ አብዱላሂ የኢትዮጵያ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር - ክፍል 1
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 29 ส.ค. 2024
- #Addiswalta #Ethiopia #News #netsa_hasab #ነፃ_ሃሳብ
"በህግ ከተዘጋ 8 ወር የሆነው ነዳጅ ማደያን ነዳጅ ሲሸጥ ይዘነዋል" - ሳህረላ አብዱላሂ የኢትዮጵያ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር - ክፍል 1
Entertainment youtube: / @addiswaltaentertainment
Afaan Oromoo youtube: / @awafaanoromoo
Tigrigna youtube: / @awtigrigna
TH-cam Main channel: / @addiswalta
Facebook: / wmccwaltamediaandcommu...
Twitter: / walta_info
FM: Walta FM 105.3
Website: waltainfo.com
Telegram: t.me/WALTATVEth
Arabic Facebook: تلفزيون والتا بالعربي Walta TV Arabic
#WaltaTV #addiswalta
የምትለውን የምታወቅ ትክክለኛ ሴት በትክክለኛ ቦታ ያለች እንደሆነች የምታስታውቅ።እናመሠግናለን።
This young lady is brilliant she knows what she is doing. With her leadership the corrupt organization will not continue their corruption. Thank you lady. We need more brilliant young ladies like you ❤
Sahirela Abdilahi excellent response for the interview
She is brilliant
she is really well matured.
Saxrla we proud of you ina adeer you're so extraordinary brilliant mind that's devastated the Bayfarse all ideas❤
Confident and articulate borne of practical knowledge. She has the capacity to go further.
ደስ ስትል❤❤❤
ማሻ አላህ ጅቡቲ ያለችውም ጀግናነች❤🙏 17:28
Very insightful and intriguing inquiries for the benefit of public knowledge and general awareness! Thank you for your professionalism. I would like to extend my appreciation to the honourable officer as well. She is upfront and uptodate! Just to say (both of you): Keep-up-your good work!
Remain Blessed Abundantly!
ተቋምን አውቆ በብቃት መምራት በራስ መተማመን እስከ ጥግ ነዉ የሚጨምረው ረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን።
እኔ ደግሞ የጋዘጠኛው አድናቄ ነኝ በነዳጅ ማደያ በኩል በዙ ችግሮች አሉ ለምሳሌ በሞያሌ ከተማ ገና እየተሰሩ ካሉት ውጭ 18 የነዳጅ ማደያዎች አሉ ለምን በዛ ለሞያሌ 05 ማደያ በቂ ነበር ሌላው ሱማሌ ክልል ዶሎ አዶ የሚባል ጠረፍ ከተማ በጣም ብዙ ማደያዎች አሉ እንዳለ ወደ ውጭ ያልፋል ይሄ መታየት አለበት
ሰሜነህ እባክህ ከጠየቅህ በኋላ መልስ ሲሰጡህ ከአፋቸው የምትነጥቃቸውን ነገር አስተካክል እያደነቅኩህ እናደድብሀለው እባክህ ተስተካከል እሷን ግን ሳላደንቅ አላልፍም እኔ ብሆን ሳወራ ብታቋርጠኝ
ጋዘጠኛ በርታ መልካም ስራ እየሰራችሁ ነው
ለሕዝብ ግልፅ የሆነ ነገር ማሰማት መቻል
መልካም ነው ሙሰኝነትንም በዛውም ማጋለጥ አሰራሩንም ማስተካከል ያስፈልጋል
ሙሰኝነት የአድ ሐገር ነቀርሳ ነው
ሙሰኝነት ማፍያነት ነው
ሐገርን መዝረፍ የነገውን ትውልድ ሕይወት ማጨለም ነው ሙሰኝነትን ማጋለጥ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ግዴታ ነው
በርቱ ጋዜጠኞች እናመሰግናለን 🇪🇹
ለኔ ጀግና ጋዜጠኛ ነህ
የትም አገር እንደዚህ ዓይነት አጀንዳ የለም። ህዝቡ የሚፈልገውን ማቅረብ ብቻ ነው የሚያስፈልገው ። አቅርቦት እን ፍላጐት አለመመጣጣም ነው ችግሩ።
እንዴት ነዉ እስካሁን ድረስ መብራት የሚጠፋዉ? ስንት ግድብ እየሰራ ህዳሴም ኣንድ ሁለቱ ተርባይን እየሰራ ባለበት።
ከልቧ እንደምትሰራ ከራስ መተማመኗ መገንዘብ ይቻላል ትልቅ ክትትል ግን ሚያስፈልገው ባለስልጣን መስርያቤት ነው።ጋዜጠኛውም ጎበዝ ነው።
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እርምጃቻው በጣም አስቅኝ ነው
ለነገሩ ነደጅ አይጠጠም አይበላም ችግሩን የምፈታው ለተጠቃሚው በደንብ መቅራብ ነው
የችግሩ መፍትሄ የ ይመስለኛል
ዝም ብሎ ከመጨቃጫቅ
ሴትየዋ ለጠ/ሚ/ር ብቁ ናት
በበርሜል እየተቀዳ በየቤቱ የሚቸበቸበውስ ያውም በግልጽ በተለይ በደቡብ መስመር።
I heard that in rural areas of Ethiopia as one person has about 70-100 subsdrye vehicles but without having asingle vehicle.
You colsed the subsdy for we who are serving the community by public transport.
ሁል ጊዜ መቆጣጠር አይቻልም
ሰሜ አታቋርጣት እንጂ እየጨረሰች ትሒድ
ስሜነህ ባክህ ነዳጅ ስንቀዳ ነዳጅ የሚቀዱ ሰራተኞችሊየጭበረሩ
እየተፈታተኑንን ነው በተለይ ቴሌ ብርና ሞባይል ባንኪን እንቢ ስል በዛም በዚህም ጥቅም ለመቀበል ያሸግራሉ
የነዳጅ ማደያ ሠራተኞች የለቴሌብር በገንዘብ ይሸጣሉ ምንትላላችሁ
ስሜነህ ማ ይሆን ላንተ በቂ ይሆን?
መንግስት ነዳጁን ይደጉማል :በሶማሌ :በኬንያ የኢትዮጵያ ድንበር ከተሞች ደግሞ ወደ ጎረቤት ሃገር በህገ ወጥ መንገድ ይቸበቸባል::በሞያሌ ከተማ እንኳን የተከፈቱ ነዳጅ ማደያዎች ብዛታቸው እንደ ሰፈር ችርቻሮ ሱቅ ሆኖአል:ዋናው ስራቸው ደግሞ ህዝብ በግልፅ የሚያውቀው ነው:ፈቃድ ሰጭው አካልም ነዳጁ የት እንደሚሸጥ ጠንቅቆ ያውቀዋል::ባለፉት ሃያ አመታት በላይ የቆዬና አሁንም እየተከናወነ ያለ ሃገር ያወቀው ጉዳይ ነው::ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ድንበር ከተሞች ላይ ቁጥጥር ዜሮ ከመሆኑም በላይ ተቆጣጣሪም ቢመደብም እንኳን ዳጎስ ባለ የጉቦ ጥቅም የጥቅም ተካፋይ በመሆኑ አሁንም የኮንትሮባንድ ግብይቱ በቀንም በማታም ሆነ በሌሊት ይካሄዳል::
ማዳያወች በጣም ሌቦች ናቸው ። ለምሳሌ ሻሸመኔ ዙርያ ፤ ሐዋሳ ዙርያ፤ መታየት ያለበት ጉዳይ ነው
በጠ
አረስሜነህ አስጨርስ🙏🙏??
What is next???????????
Eyawarach lemin takuwartaleh 😡
ሳህረላ አብዱላሂ ቦርኮ ናት😅
be botaw lay hona yemetesera sew enkuan atemeslem