የታዳጊዎች የፈጠራ ውጤት በስታርትአፕ ኢትዮጵያ ዐውደ ርዕይ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 10 ต.ค. 2024
  • ስታርትአፕ ኢትዮጵያ ዐውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዚየም ከመጋቢት 30፣ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት ሦስት ሳምንታት የተለያዩ ሀገራዊ የፈጠራ ስራዎችን ለሕዝብ ዕይታ ክፍት አድርጎ ቆይቷል፡፡ እኛም የፈጠራ ስራዎችን በዐውደ ርዕዩ ይዘው ከቀረቡ ታዳጊዎች ጋር ያደረግነውን ቆይታ ልንጋብዛችሁ ወደናል፡፡ መልካም ቆይታ፡፡ ፡

ความคิดเห็น •