#ሪፖርታዥ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 6 ก.ย. 2024
  • ኮሚሽኑ ከግንቦት 21-27/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ያካሄደውን የአጀንዳ ልየታ የምክክር ምዕራፍ እንዲሁም ግንቦት 24/2016 ዓ.ም በይፋ የተጀመረውን ሀገር አቀፍ የምክክር ምዕራፍ የሚዳስስ ሪፖርታዥ

ความคิดเห็น • 3

  • @deiratube5212
    @deiratube5212 หลายเดือนก่อน

    ወደ ገደለው ግቢ

  • @derejetadesse9219
    @derejetadesse9219 หลายเดือนก่อน

    ባለፉት 30 ዓመታት ከፍተኛ በደል ከተፈፀመባቸው አንዱ ነኝ።ዛሬም ላይ ለተገኘው አንጻራዊ ለውጥ ከፍተኛውን መስዋዕትነት ከፍዬአለሁኝ።ምዝበራንና አድሎአዊ አሰራርን በመጋፈጤ ከምሰራበት ገቢዎችና ጉምሩክ በግፍ ከመባረሬም በላይ በተቋሙ ከ20ዓመታት በላይ የሰራሁበት ፕሮፋይሌም እንዲሰወር ተደርጓል።የፌደሬሽን ም/ቤት ኢ-ህገመንግስታዊ በደል እንደተፈፀመብን በመግለፅ ውሳኔ የሰጠ ቢሆንም በመደበኛ ፍ/ቤቶች ኢ-ኢፍትሃዊነት ዛሬም ድረስ ወደ ስራችን አልተመለስንም።በአገራችን ሰርተን የመኖር መብታችን ተገፎ የበይ ተመልካች ሆነናል።

  • @deiratube5212
    @deiratube5212 หลายเดือนก่อน

    ማነው የወከላችሁ? የአዲስ አበባ ህዝብን የማትወክሉ ስለ አዲስ አበባ ጉዳይ ፈላጭ ቆራጭ ስትሆኑ ይገርማል።