- 89
- 15 116
Ethiopian National Dialogue /ኢሀምኮ
Kenya
เข้าร่วมเมื่อ 1 ม.ค. 2024
The Ethiopian National Dialogue Commission is an independent institution established by the HPR
#የዋና ኮሚሽነር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
ጳጉሜ 4/2016 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) ያስተላለፉት የዘመን መለወጫ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
#አዲስአመት2017እንኳንአደረሳችሁ!
#የተሻለስራ
#ሀገራዊምክክር
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕሮፌሰር) ያስተላለፉት የዘመን መለወጫ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
#አዲስአመት2017እንኳንአደረሳችሁ!
#የተሻለስራ
#ሀገራዊምክክር
มุมมอง: 86
วีดีโอ
“ሀገራዊ ምክክሩ አገራችን ከገባችበት ችግር የሚያወጣት ነው” የድሬደዋ አስተዳደር የምክክር ተሳታፊ የህብረተሰብ ወኪሎች
มุมมอง 72หลายเดือนก่อน
ድሬዳዋ አስተዳደር ነሀሴ 8/2016 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር መድረክ ላለፉት ሶስት ቀናት ሲሳተፉ የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ወኪሎች ሀገራዊ ምክክሩ አገራችን ከገባችበት ችግር የሚያወጣት በመሆኑ ሂደቱ ሊደገፍ ይገባል ሲሉ ለኮሚሽኑ የሚድያ ክፍል ገልፀዋል፡፡
ለፖለቲካ ፓርቲዎች የተሰጠ ማብራሪያ ነሐሴ 8/2016 ዓ.ም
มุมมอง 155หลายเดือนก่อน
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ነሀሴ 4/2016 ዓ.ም ባደረጉት ውይይት ከሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ
ሐረሪ ክልል ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም/2016 ዓ.ም“አጀንዳችንን በነፃነት ሰጥተናል”- የሐረሪ ክልል የህብረተሰብ ወኪሎች
มุมมอง 78หลายเดือนก่อน
ሐረሪ ክልል ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም/2016 ዓ.ም“አጀንዳችንን በነፃነት ሰጥተናል”- የሐረሪ ክልል የህብረተሰብ ወኪሎች
ለሀረሪ ክልል ነዋሪዎችና የምክክር ባለ ድርሻ አካላት የቀረበ የምክክር ተሳትፎ ጥሪ ሀምሌ 28/2016 ዓ.ም
มุมมอง 187หลายเดือนก่อน
ለሀረሪ ክልል ነዋሪዎችና የምክክር ባለ ድርሻ አካላት የቀረበ የምክክር ተሳትፎ ጥሪ ሀምሌ 28/2016 ዓ.ም
ጋምቤላ ክልል ሀምሌ 24/2016 ዓ.ም የተንቀሳቃሽ ምስል መረጃ
มุมมอง 86หลายเดือนก่อน
የማህበረሰብ ወኪሎች ከወከሉት ማህበረሰብ አጀንዳዎችን በወይይት ሲያደራጁ
ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ነዋሪዎችና የምክክር ባለ ድርሻ አካላት የቀረበ የተሳትፎ ጥሪ ሀምሌ 13/2016 ዓ.ም
มุมมอง 148หลายเดือนก่อน
ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ነዋሪዎችና የምክክር ባለ ድርሻ አካላት የቀረበ የተሳትፎ ጥሪ ሀምሌ 13/2016 ዓ.ም
#የዋና ኮሚሽነር መግለጫ ሀምሌ 10/2016 ዓ.ም
มุมมอง 135หลายเดือนก่อน
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር) ኮሚሽኑ በሐረሪ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ እና በጋምቤላ ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የሚያከናውነውን የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ
#ሪፖርታዥ በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደውን የምክክር ምዕራፍ የሚዳስስ ሪፖርታዥ #ሀምሌ 4/2016 ዓ.ም
มุมมอง 6912 หลายเดือนก่อน
ኮሚሽኑ ከግንቦት 21-27/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ያካሄደውን የአጀንዳ ልየታ የምክክር ምዕራፍ እንዲሁም ግንቦት 24/2016 ዓ.ም በይፋ የተጀመረውን ሀገር አቀፍ የምክክር ምዕራፍ የሚዳስስ ሪፖርታዥ
“ምክክሩ ኢትዮጵያን ከመፍረስ ይታደጋል”- ፖለቲከኛ (ከክምችት) ሰኔ 20/2016 ዓ.ም
มุมมอง 622 หลายเดือนก่อน
“ምክክሩ ኢትዮጵያን ከመፍረስ ይታደጋል”- በባህርዳር ክላስተር በተካሄደው የተባባሪ አካላት ስልጠና ላይ የተሳተፉ ፖለቲከኛ (ከክምችት) ሰኔ 20/2016 ዓ.ም
#የፎቶ መረጃ
มุมมอง 462 หลายเดือนก่อน
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከግንቦት 21-27/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያካሄደውን የአጀንዳ ልየታ የምክክር ምዕራፍ የሚያሳይ የፎቶ መረጃ
#አፋር ክልል ሰኔ 13/2016 ዓ.ም የአፋር ክልል ቢዶ ወረዳ ነዋሪዎች ስለ ምክክሩ ከሰጡት አስተያየት
มุมมอง 742 หลายเดือนก่อน
#አፋር ክልል ሰኔ 13/2016 ዓ.ም የአፋር ክልል ቢዶ ወረዳ ነዋሪዎች ስለ ምክክሩ ከሰጡት አስተያየት
#ምዕራብ ኦሞ ዞን ሰኔ 13/2016 ዓ.ም የምዕራብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ስለ ምክክሩ ከሰጡት አስተያየት
มุมมอง 142 หลายเดือนก่อน
#ምዕራብ ኦሞ ዞን ሰኔ 13/2016 ዓ.ም የምዕራብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ስለ ምክክሩ ከሰጡት አስተያየት
CIID MUBAARAK! Komishinka Wadatashiga Qaran
มุมมอง 182 หลายเดือนก่อน
Waxaa aan Leenahay Dhamaan Umada Muslimiinta Itoobiyaanka ah Ee Ku Nool Daafaha Caalamka Baga ayuu ilahay inagu Simay Munaasabadda Ciida Al-Adxaa Ee 1445aad CIID MUBAARAK! Komishinka Wadatashiga Qaran
Qiid Mubaarak! Agatak Agaarad Komshiin
มุมมอง 223 หลายเดือนก่อน
Inkih Yan Baadal Mannowta Itiyoppiyah Xaylooy Itiyoppiyah Ubkiinu Leh Tan Muslimiin Ummattak Inkih Unkaq 1445heele Qiidal Adhcah Muquk Sin Sugusem! Qiid Mubaarak! Agatak Agaarad Komshiin
እንኻዕ ን 1445 ዒድ ኣል- ኣድሓ (ዓረፋ ) ብሰላም ኣብፀሐኩም:: ዒድ ሙባረክ
มุมมอง 223 หลายเดือนก่อน
እንኻዕ ን 1445 ዒድ ኣል- ኣድሓ (ዓረፋ ) ብሰላም ኣብፀሐኩም:: ዒድ ሙባረክ
እንኳን ለ 1445ኛው የኢድ አል አድሃ- አረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢድ ሙባረክ!
มุมมอง 2473 หลายเดือนก่อน
እንኳን ለ 1445ኛው የኢድ አል አድሃ- አረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢድ ሙባረክ!
#ቅኝት- የሀሳብ የበላይነት የነገሰበት የአዲስ አበባ ከተማ የምክክር ምዕራፍ - ሰኔ 3/2016 ዓ.ም
มุมมอง 3143 หลายเดือนก่อน
#ቅኝት- የሀሳብ የበላይነት የነገሰበት የአዲስ አበባ ከተማ የምክክር ምዕራፍ - ሰኔ 3/2016 ዓ.ም
የባለድርሻ አካላት የምክክር ተሳትፎ ግንቦት 25/2016 ዓ.ም፡- አደዋ ሙዚየም
มุมมอง 3063 หลายเดือนก่อน
የባለድርሻ አካላት የምክክር ተሳትፎ ግንቦት 25/2016 ዓ.ም፡- አደዋ ሙዚየም
የኮሚሽኑ ቃለ አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ውሎን በተመለከተ የሰጡትን አጭር መግለጫ
มุมมอง 1913 หลายเดือนก่อน
የኮሚሽኑ ቃለ አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ውሎን በተመለከተ የሰጡትን አጭር መግለጫ
Xongolo Tikaay, Awlissen Ayyuntih Ajenxa Cuya!
มุมมอง 383 หลายเดือนก่อน
Xongolo Tikaay, Awlissen Ayyuntih Ajenxa Cuya!
Sagalee Ta'aa! Ajandaa Haawaasa bakka buutanii kennaa!
มุมมอง 613 หลายเดือนก่อน
Sagalee Ta'aa! Ajandaa Haawaasa bakka buutanii kennaa!
ፍትህ ለደንጣ ብሔር ጥያቄ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ ሃድያ በዞን አስተደዳሮች ለዘማነት እኩልነት ለጡት ለደንጣ ህዝብ
ፍትህ ለደንጣ ብሔር የእኩልነት መብት ጥያቄ ይመለስ
ባለፉት 30 ዓመታት ከፍተኛ በደል ከተፈፀመባቸው አንዱ ነኝ።ዛሬም ላይ ለተገኘው አንጻራዊ ለውጥ ከፍተኛውን መስዋዕትነት ከፍዬአለሁኝ።ምዝበራንና አድሎአዊ አሰራርን በመጋፈጤ ከምሰራበት ገቢዎችና ጉምሩክ በግፍ ከመባረሬም በላይ በተቋሙ ከ20ዓመታት በላይ የሰራሁበት ፕሮፋይሌም እንዲሰወር ተደርጓል።የፌደሬሽን ም/ቤት ኢ-ህገመንግስታዊ በደል እንደተፈፀመብን በመግለፅ ውሳኔ የሰጠ ቢሆንም በመደበኛ ፍ/ቤቶች ኢ-ኢፍትሃዊነት ዛሬም ድረስ ወደ ስራችን አልተመለስንም።በአገራችን ሰርተን የመኖር መብታችን ተገፎ የበይ ተመልካች ሆነናል።
ባለፉት 30 ዓመታት ከፍተኛ በደል ከተፈፀመባቸው አንዱ ነኝ።ዛሬም ላይ ለተገኘው አንጻራዊ ለውጥ ከፍተኛውን መስዋዕትነት ከፍዬአለሁኝ።ምዝበራንና አድሎአዊ አሰራርን በመጋፈጤ ከምሰራበት ገቢዎችና ጉምሩክ በግፍ ከመባረሬም በላይ በተቋሙ ከ20ዓመታት በላይ የሰራሁበት ፕሮፋይሌም እንዲሰወር ተደርጓል።የፌደሬሽን ም/ቤት ኢ-ህገመንግስታዊ በደል እንደተፈፀመብን በመግለፅ ውሳኔ የሰጠ ቢሆንም በመደበኛ ፍ/ቤቶች ኢ-ኢፍትሃዊነት ዛሬም ድረስ ወደ ስራችን አልተመለስንም።በአገራችን ሰርተን የመኖር መብታችን ተገፎ የበይ ተመልካች ሆነናል።
ማነው የወከላችሁ? የአዲስ አበባ ህዝብን የማትወክሉ ስለ አዲስ አበባ ጉዳይ ፈላጭ ቆራጭ ስትሆኑ ይገርማል።
ወደ ገደለው ግቢ
Professor please don’t misleading the public . Your education expenses are paid by poor Ethiopians and don’t lie them.
Stop faking please!
😢😢😢😢😢😢😢ወይኔ ለደንጣ ብሔረሰብ መንግሥት እምብ አለ በቃ እኛም አድስ የጦርነት ቡዱን ከፍታን መሞከረ ነው ብዙ ወጠቶችን ለመደራጀት አበቶቸችን በሰለማዊ መንገድ 36 አመት ፍትህ ጠየቁ የሀድያ በለስልጠነት እኩልነት እንደይሰጠ አፊኖ ኖራነል የክልሉ ገዥ ኃይል እነርሱ ሰለሆኑ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት አይቶ ያለያ በመምሰል የደንጣን ብሔረሰብ ማንነት ጥያቄ ባለመመለሱ የደንጣ ህዝብ ለኢትዮጵያ ቅርስ የሆናውን የደንጣ ዕንቁ የሆና ቋንቋ ፤ የላካ ንጉሠዊ (ወማ ) ሥርዓት ፤ የሀውዙላና ነገሾ ሀይማኖታዊ ሥርዓት(በነዚህ ሀይማኖት ተቋም ወይም (ፋዶ)) ወስጥ የሚገኙ ብርቅዬ የዱር እንስሳትም ሆና የደንጣ ባህላዊ የጦር መሣሪያዎች እና ሌሎችም ቱባ በህሉን ከጥፋት መንግሥት እንድያድን እና ፈጥኖ እንድደርስ ጩኸታችንን አብዝታን እንጮኸለን። ደንጣ ልዩ ወረደ ወይም ልዩ ሀገር እንወጣለን ሳይሆን የደንጣ ማንነት በሀድያ ተጨፍልቆዋል እና ደንጣ እያላ ይህ ለምን ይሆናል ? ነው ጥያቄያችን። የደንጣ ብሔረሰብ ወጣቶች(በንቁታ) የማንነት ጥያቄን መንግሥት በአፋጣኝ የማይመልስ ከሆና ከመጣን በላይ የሆነውን ትግዕስት የደንጣ ብሔረሰብ እየጨረሱ ስለመጡ ለሌሎች ጽንፈኞች መጠቀሚያ ከመሆን የምከለክል ነገር የሚኖር አይመስለኝም። የደንጣ ብሔረሰብ የማንነት ጥያቄ ጥናት ተጠንቶ ደንጣ 75% ብሔረሰብ ሆኖ መደረጀት ይችላል ተብሎ የተሰጠበት የውሳኔ ግልባጭ በእጀችን እና በፌዴራል ፌዴረሽኑ ምክር ቤት እያለ የደንጣ ብሔረሰብ ተፈጥሯዊ እና ህገ መንግስታዊ መብት የሚታፋን ከሆና የደንጣ ወጣቶች ህልናውን ከመጥፋት አደጋ ለመዳን ወደ ጫካ ለመግባት ዝግጂቱን የሚጀምር መሆኑን መንግሥት የማወቅ ግዴታም ይሁን ኃላፊናት አለው። #የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ ማስተዳደር አቶ እንደሻው ጣሳው የሀድያን ሽማግሌዎችን ተሰብስበው ሰሞኑን ስያወያዩ የደንጣን ሽማግሌዎችን አግላይ ስብሰባ በማድረጓ በጣም እናዝለን። ሆኖም ግን አሁንም አልረፈደም የደንጣ ብሔረሰብ ሽማግሌዎች እና ወጣቶች በግልጽ እንድያወያዩ እና የደንጣን ህዝብ ችግር እንድያደምጡ በአክብሮት እንጠይቃለን ። ፍትህ በሀድያ ዞን ተጨፍልቀው ለታፋናው ለደንጣ ብሔረሰብ የማንነት ጥያቄ!
Baga Nuun gayee ! እንኳን አብፀሀኩም እንኳን አደረሰን ! ኢድ ሙባረክ Eid Mubarak
ሰው ወደ መሆን ደረጃ ከፍ ማለት አለብን ተመካክሮ ችግር መፍታት❤
#የደንጣ ህዝብ የማንነት ጥያቄ በፌደሬሽን ምክር ቤት ቃል በተገበው መሠረት እና በተያዘው ባጀት ዓመት ለህዝቡ አፋጠኝ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል። ህዝቡ የመንግስትን ምላሽ በጉጉት እየጠበቀ ይገኛል። የህዝቡ ጥያቄ ሊናቅ አይገባም። እኛ #ደንጣ ነን፣ #ደንጣ_ሕዝብ ደግሞ በ2008 እና 2010 በተጠኑ ጥናቶች ብሔረሰብነትን መስፈርት አሟልተናል፣ ማንነታችን እንደማንኛውም ብሄረሰብ መንግስት በያዘው አቀጣጫ መሰረት የብሄረሰብነት እውቅና/Recognized ይስጠን። ብልጽግና ፓርቲና መንግሥት #የደንጣ_ህዝብ_ከ36ዓመት በላይ የማንነት እውቅና እየጠየቀ መልስ ያላገኘበትን መመለስ አለበት፡፡ ህዝባችን ጥያቄ ከዚህ በፊትም ቃል እየተገበለት የተከዳ በመሆኑ በመንግሥት ላይ የነበረው እምነት እየተሸረሸረ ይገኛል፡፡ የበጀት ዓመቱ ሊጠናቀቅ የቀረው ጥቂት ወራት ብቻ በመሆኑ #የደንጣ_ህዝብ #የማንነት_ይታወቅልኝ_ጥያቄ ምላሽ እንዲመለስ እና ህዝቡ ሙሉ አቅምን ተጠቅመው ወደ ልማት እንድገባ መንግሥት የበኩልን እንድወጣ ይማጸናል፡፡ ህዝቡም በመንግስት ላይ አመኔታ እንዲያደርግ ብልፅግና መንግሥት ለህዝባችን የገባውን ቃል በመፈፅም ግዴታውን ልወጣ ይገባል። #ህገ_መንግስቱ_ይከበር #ፍትህ_ለተጨቋኙ_ለደንጣ_ህዝብ
በእግዚአብሔር ስም የደንጣ የመንነት ችግር ይፍታልን እኩልነት ብቻ እንመኛለን
May the dialogue be the way out for mama 🇪🇹.
ከምክክር ውጪ የጦርነት ምርጫ መፍትሔ አይሆንም ።እንደማመጥ ፣እንከባበር ይህ ሁላችንም አሸናፊ ያደርገናል ። በርቱ
መልካም ነው ።የሽግግር ፍትህ ጎን ለጎን ማስኬድ አለብን ። ከመመካከር ውጪ ሌሎች አማራጭ ናቸው ።
The music is good. I wonder why they are not dancing.
➽ደንጣ ብሔረሰብ ◀️ እንደምታውቀው የደንጠ ብሔረሰብን በነባሩ የደቡብ ክልልና ማዕከላዊ ክልል ዞን ውስጥ የሚገኙ ብሐረሰብ ሲሆን ብሔረሰቡ በኢህአዴግ ከፋፍለህ ግዛ በሚል መሪ የራሱ ድምፅ እንዳይኖረው ራሱን በረሱ የመስተዳደር ሥልጣን በሕገ መንግሥቱ የተሰጠዉን ተከልክሎ የኖረ ሲሆን ህዝቡ ለራዥም ጊዜ ባደረገው ሰላማዊ ትግል በ2010 ዓ.ም የድሮ ደቡብ ክልል ብሔራሰቦች ምክር ቤት በጥናት ቡድን የተሠጠዉ የጥናት ማረጃ የሚያሰያዉ ደንጠ ከሌሎች ብሔረሰቦች የተለየ ቋንቋ ፣መልክዓ ምድር ፣ስናልበና፣ባህል እና አለባበስ ያላቸው መሆኑ በግልፅ አብራርተው እያለ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ሕገመንግሥቱን በመናድ ልዩነት ቢኖርም በጋራ እንዲኖሩ የሚል እና በሀዲያ ዞን ከምባታን የሚመስሉ ማህበረሰብ እንዳሉ በማለት የወሰነው ዉሳኔ ህዝብንና መንግሥትን የሚያጋጭ የግለሰብ የተሳሳተ ዉሳኔ በአሁኑ ማዕከላዊ ደቡብ ኢትዮጵያ የደንጠ ብሔረሰብ የተከደነባቸው እዉነት ልወጣ እንዲሚችል እንተማመናለን ይሁን እንጂ ብሔረሰብ ለዘመናት በዞኑ ማዋቀር ታርካዊ የሆኑ ጭቆናዎችን እየደረሰበት ቆይቷል። ለአብነት ያህል ✍ 📌 ማወቅሩ ሆነ በዞኑ የሚገኘው ህዝብ በመንግሥት የሚወርደው በጄት በደንጠ ብሔረሰቦች ስም ሆኖ እያለ እስከአሁን የማወቅር ስያሜ ላይ የደንጠን ብሔረሰብ እንዳይካተት እና በዞን ደረጀ ተወካይ እንዳይኖረው በማድረግ ''ሀዲያ ብሔር ብቻ በማለት የብሔረሰቡ ደብዛው እንድጠፋ ማድረጉ ። 📌 ብሔረሰቡ በሶሮ ወረዳ ሆነ በዱና ራስን በራስ የማስተዳደር ህገመንግስታዊ መብቱ ተነፍጎ በኢህአዴግ መንግስት '' በሞግዚትነት '' እስከአሁን መቆየቱ ። 📌 በኢህአዴግ ተፅዕኖ ምክንያት ብሔረሰቡ የራሱን ባህል ቋንቋ ቱባ እሴቶች እንዲያሳድግ እና በደንጠ ስም የሚገኙ የልማት የባህል የፖለቲካ ድርጅቶች ጽ/ቤት እንኳን ከፍቶ ደንጠ በማህበራዊ, ኢኮኖሚያዊ ,ባህላዊ እና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት እንዳይረጋገጥ ማደረጉ 📌 ለዘመናት ለደንጣ ብሔረሰብ መብት የሚታገሉ ምሁራን ሆኑ አመራሮችን በመፈናቀል በመሰደድ ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቂት ማድረጉ ። 📌 አሁን እራሱ የጨፈለቅነትና ሌሎችን ዝቅ አድረጎ የማየት አባዜ አልለቅ ብሎ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በክለሰተር ለብሔረሰቦች ለዞኑ ህዝቦች የተሰጠውን #እንድንጠቀም የሀዲያ ብቻ ነው። #ፍትህ ለደንጣ ብሎ ሰልፍ መውጣት መከልከል አሁንም ይህንን ሰላማዊ የሆነውን# የደንጣን ብሔረሰብ ምን ያህል እየጮቆኑ እንደሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ እንድመለከት እንፈልጋለን ። ታዲያ ማን ነው አቃፊ ማን ነው አግላይ ህዝቡ ይፈርድ ??። ✅ የደንጣ ብሔረሰብ ልክ እንደ ዶንጋ ብሔረሰብ ከጭቆና ለመለቀቅ እና ራሱ በወከሏቸው ልጆች ለመተዳደር ቢሞክርም ጥቃት ስደረሰበት ቆይቶ ባለፉት 10 አመታት እስከ# ጠቅላይ ሚነስትር #ምርጫ ቦርድ #ወሰንን ድንበር ማንነት ኮሚሽን ድረስ የደንጣ ህዝብ ጥያቄ የነበረውን ##ራስን በርስ መስተዳደር ። 🔴 ይህንን ሁሉ ዘመን ሞራላዊ እና ስነልቦናዊ በደል ደርሶባት አሁን በተለያዩ የብሔሩ ተወላጆች በሚገኙበት አካባቢ ጭምር# ሰላማዊ ትግሉን ያቃጠለው # ሰላም ምን ያህል ዋጋ እንዳለው በመረዳት ጭምር ነው። ሰለሆነም የሚመለከተው አካል እንዲያውቅልን የምንፈልገው ነገር ቢኖር እኛ ጭቆና በቃን በ21ኛ ክ/ዘመን ከመቃብር በታች መሆንን ህገመንግስቱም ሆነ የቀድሞ ጀግኖች አባቶቻችን ታርክ አይፈቅድም መብታችንም ይከበር በአስቸኳይ🙏
ሙስሊሞች አልተካተትንም ይላሉ
ፍትህ በማዕከላዊ ክልል አስተደዳሮች ለተፍኑ ደንጣ ብሔረሰብ
BE success!!!!!!!!!! God bless you and be with you
በርቱ ከጎናችሁ አለንላችሁ እንደግፋችኃለን
We need to abolish ethnic based politics ASAP🙏🙏🇪🇹🇪🇹 United we stand divided we fall.. let us build a nation together and eradicate our true enmy poverty 🎉❤❤
እንዲሳካላችሁ ምኞቴ ነው የሕግ የበላይነት እና የሰብዓዊ መብት ክበር በተጣሰበት ሁኔታ ይህን እንዴት ይሆናል
Behind every great man, woman, Letezia bonaparte mother of emperor napoléon 🌹
Letezia bonaparte mother of emperor napoléon 📖🌹
🌹🇹🇷
🌹🇪🇹
🇨🇭🇦🇪🏦🚗
🧳🇷🇴🇨🇭🇩🇿
🇷🇴🌹
🇷🇴🌹
🇷🇴
🇩🇿🇪🇹🇷🇴
ሁለቱም ያስኬዳል ምክክሩም፣ ሰላማዊ ትግሉም፣ የትጥቅ ትግሉም ፤ የትጥቅ ትግሉ ህዝብን እና ሃገርን ለመታደግ ነው፤ሰላማዊ ትግሉም በሰላማዊ መንገድ በሃሳብ የበላይነት አሸንፎ ስልጣንን መያዝ እና ሀገርን እና ህዝብን ማስተዳደር እና ማስቀጠል ነው። ምክክር የኢሊት የበላይነትን ትቶ ልዩነትን ወደ ጠረንጴዛ ዙሪያ አምጥቶ በመረዳዳት ወደጋራ መግባባት እና ተመካክሮ ሁሉን አቀፍ ልዩነት ማጥበብ የሚያስችል የመፍትሄ አሰራር ነው ።ስለሆነም ሁሉም መልስ ናቸው የሚለውን የምርጫ ጥያቄ እናስታውስ እና እንሳተፍ።
የአማራን ህዝብ አፈናቅላችሁ አሳዳችሁ ጨፍጭፈመችሁ ስትጨርሱ አማራ በቃኝ ብሎ አሁን ለፍትህና ለነጻነት የነጻነት ታጋይ ሆኖ ሲነሳ እንመካከር ብላችሁ መጣችሁ። ቀልዳችሁ አይጠገብም እኮ 😂 አሁን አማራ ተነስቷል የአባቶቹን ቤተመንግሥት ከተረከበ በኋላ እንነጋግራለን
ወሮበሎች
ሰላም ቤተሰብ እንቋዕ አብፅሀሐና
❤🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
"ዓይኖቼ ወደ ተራሮች አነሣሁ፤ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ? ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።" Let God remove @AbiyAhmedAli, who has ignored past reconciliation to take place years ago. The golden opportunity for dialogs has diminished because of Abiy
የለውጡ ተስፋ የተቀለበሰው ጠቅላዩ ስልጣን ላይ ከመጣ በኋላ ብሔራዊ ዕርቅ፣መግባባትና የሽግግር መንግስት መቋቋም በነበረበት ጊዜ ተስፈኛው ንጉስ ይህን ከማድረግ ይልቅ የኢትዮጵያ ሰባተኛ አጼ ለመሆን ስለመረጠ ነው።
Too late
የኢትዮጵያ የሀገረዊ ምክክር ኮምሽን ለቀጣዩዋ ኢትዮጵያ በጣም ጉልህ ሚና አለው አብድልጣሂርነኝ ከስልጤ ዞን አልቾ ውሪሮ ወረዳ ቃዋቆቶ ከተማ❤❤❤
የኢትዮጵያ የሀገረዊ ምክክር ኮምሽን ለቀጣዩዋ ኢትዮጵያ በጣም ጉልህ ሚና አለው። (( አብድልጣሂርነኝ ከስልጤ ዞን አልቾ ውሪሮ ወረዳ ቃዋቆቶ ከተማ ❤❤❤))
❤
እመፈልጉትን አስራችሁ ከማጋ ልትወያዩ ያሳዝናል አማራ ክልል ሂዱ እዲሜህን ያሳጥርልሀል አስመሳይ
Bagrachin tesfa ankortm
ጥሩ ሀሳብ ያለው ዜማ ነው በርቱ ቤተሰብ
❤ንግግር ሳይሆን ሞት ለ ጨፍጫፊው አፓርታይድ የአብይ አህመድ መንግስት😂