የሳባ ፊደል የተቀረፀባቸው ድንጋዬች ...ቤዛዊት ማርያም ገዳም @Nahoo Television
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 9 ส.ค. 2023
- የሳባ ፊደል የተቀረፀባቸው ድንጋዬች ...ቤዛዊት ማርያም ገዳም @Nahoo Television
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
For more :
ቴሌግራም :- t.me/NahooTelevision
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
Web-Site :- nahootelevision.com/
እግዚአብሔር ድንቅ ነዉ
እግዚያብሔር ሁን ያለው ይሆናል
Ameeen ameeen ameeen 👏👏👏
እግዛቤሔርይስጥልን❤❤❤
Egzabahr.yemsegen Egzabahr.yemsegen ❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉
❤❤❤❤
ግሩም ነው የእግዚያብሄር ሥራ
ፈጣሪ ፈቅዶ አይቸዋለው
Egzhbere.Yemskne
ግሩምነው እኮ የፈጣሪ ስራ በውነት ድንቅነው
የቅዱሳና በዓት
Wey fetari teamrh ydenqal
እባካችሁ ልዩቦታሁን ንገሩን ቦሌ አራብሳ ስደረስ የት ተብሎ የሜመጣው ወይ ስልክ ቁጥር አስቀምጡልን
aboye betekrstan blachu nu😊
ቦታ በግልጽ ነጠሩን
ቦታውን ለምን በትክክል አትነግሩንም ቦሌ አራብሳ ከዛስ ወዴት ሰው ብጠይቅም የሚነግረን አጣን ተመለስን
Bezawit Maryam
Ke Abuye Gebre Menfes Kidues bete kirisetian steders be kegn bekul geba bilo nw keza tinsh yasekedal be Eger or be mekina
ቦሌ አራብሳ ብለህ ኬላ ላይ ወርደህ ወደ አቦዬ ቤተ ክርስትያን ትሄድና ከዛ አቦዬ ስትደርስ ፖሰተር አለ ወደ ቀኝ በኩል ስትሄድ ታገኘው አለህ
አቤት የመድሀኒያለም ስራ እፁብ ነው
ምንም መብራት ሳንይዝ ነው የገባነው
አምሳለ ሲኦል ሲያስፈራ ከምሀል ስደርስ ልጮህ ነበር ፈርቼ
የሳባ ፊደል የተባለው የታል? ቦታው ቤተክርስቲያን እንደነበር የሚያረጋግጥ ነገርም አላየሁም(እኔ ራሴ የኦርቶዶክስ ተከታይ ነኝ)። በጣም ጠቃሚ የሆነን የአርኪዮሎጅ ግኝት የሞያ ብቃቱ እና እውቀቱ በሌላቸው ግለሰቦች ማስቆፈር፣ አፅም ማውጣት ወዘተ የታሪክ ማስረጃን ማውደም ነው። ሰውዬው ከጉድጓዱ ውስጥ የተገኙት "ንዋዬ ቅድሳት" ቦታው ቤተክርስቲያን እንደነበር አረጋግጧል ሲል እናንተ ይሄን ፕሮግራም ያዘጋጃችሁት ሰዎች የታሉ ብላችሁ መጠየቅ ነበረባችሁ። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ካርታ ብሎ ያወራው ነገር ደግሞ አስቂኝ ነው። የኢትዮጵያ ግዛት ሁሌም እኛ የምናውቀውን አይነት ቅርፅ አልነበረውም። ሰዎቹ በፀበል ስም ገንዘብ ለመሰብሰብ ያለሙ ነው የሚመስለኝ (አሁን እንደ ቢዝነስ ሁኗል)። ለዛም ነው ቦታው በባለሞያዎች እና የታሪክ ተመራማሪዎች ሳይጠና በችኩላ ቁፋሮ የጀመሩት። ደግሞ አማኙን ህዝብ ያን ለዘመናት ታቁሮ የከረመ ውሃ አጠጥታችሁ እንዳትፈጁት። የሌሊት ወፎች ካሉበት ቦታም እንዳሻችሁ አትግቡ - ለራሳችሁም ለህዝቡም በሽታ አንዳታመጡ። ቦታው ይጠና። እናንተም ሌላ የተሻለ ፕሮግራም ስሩበት - show us the evidences (artifacts) they claimed to find
ምንማለትሽነዉየታሪክቦታአይደለምማለትሽነዉ❤❤❤የድሮአባቶችቤቴክርስትያንነዉ❤ሣይንስአትከተይተፈጥሮንእጂ❤
አሳዘንከኝ እስኪ ሄድና እየው እንደኛ
የሳባ ታሪክ ያለው ትግራይ ላይ ነው ውሸት ቅጥፈት
❤❤❤❤