"የሚመጣው አልፏል"፦ ዳዊት ጸጋዬ - የታዳምያን ውይይት | ሕንጸት
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 16 ก.ย. 2024
- በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመጋቢት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው "የሚመጣው አልፏል" የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- / hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- / hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- www.hintset.org
ጥሩ ግምገማ ነው በተለይ በተከታታይ ያቀረባችሁት ሊዲያ እና መርአዊ ለዳዊት ዳዊት ነው የሆናችሁበት። "ሕይወት የለበትም፤ ገፀባህሪያቱ በተገቢው መንገዱ አልተቀረፀም፤ ልብወልድ ሳይሆን ረቂቅ ነው፤ ስራው ውበት የለውም ፤ ለሕፃናት የተፃፈ ይመስላል፤ ሊያጋባ የፈለገውን መልዕክት ለማስተላለፍ አቅም አንሶታል በአጭሩ መፅሀፋ የጨነገፈ ልጅ ነው።" ለተባሉ አስተያየቶች ደራሲው በቂ መልስ አለሰጠም
በጣም ጥሩ ውይይት ነበር ወድጄው አለሁ
Deva is really my waiting expectations of the out side of constructionism
ዳዊት አንዱ የሕይወት ገፅታ ነዉ።
ከክርስትያን ፀሃፊዎች አይምሮውን እስከሚችለው ወደ እውነተኛ ልብ ያስጠጋ ሰው ነው።
ሚካኤል ሽፈራው አደንቀዋለሁ
የሚመጣው ሲል ኢየሱስ መስሎኝ ነበር። አልፏል የሚለውን ሳይ ደከመኝ
ዳዊት ግን ለምን አይዘምትም ከዚህ ሁሉ😂
ወይኔ ዳዊት አረጀ?
ጎሽ ጎሽ ሲሏት የባሏን...አጠበች እንደሚባለው ጸሀኀፊው እንዲህ መሆኑ ጤነኝነት ነው ወይስ እርጅና
I think dawit needs to see a psychiatrist he is always rude, his thought is out of reality, he laughs uncontrollably, when you add nihilism on top of christianity you become schizophrenic like Nietzsche pray for him please