ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ከዚህ በኋላ የተደበቀ ሚስጢር የሚባል የለም እንደ መሪጌታ ምሥጢሩ አይነቶችን ጌታ ለይቶ አስነስቷል ❤❤❤❤❤❤❤
Paster kassahun you are so humble when you ask thank you do much.God bless you.
ይህን ምስክርነት የሀገሪ ህዝቦች ተከታሉ እውነትን ለመረዳት ሞክሩ
Lord bless you merigeta.
“ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤” - ሮሜ 1፥26
ርዕስ አፃፃፉ ግን ትክክል አይደለም። ቢስተከከል መልካም ነው። በትምህርተ-ጥቅስ ውስጥ መግባት የነበረበት ነው።
OMG Teyaki negn bayu geleseb eski zem bel awakiwe yenagerebet!
ደስ ስል ጌታ እኳ በየቤቱ እየገባ ይሰራል🙏
“ሲሞንም ደግሞ ራሱ አመነ፤ ተጠምቆም ከፊልጶስ ጋር ይተባበር ነበር፤ የሚደረገውንም ምልክትና ታላቅ ተአምራት ባየ ጊዜ ተገረመ።” - ሐዋርያት 8፥13
ጌታ ሆይ እርዳን 🙏
የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።
እና አለባበስ ምን ለማለት ነው??? መሀል ሜዳ የሆነ ሰው??
መሃልሜዳ ማለትህ በእግርኳስጨዋታ አጥቂ ማለትህ ነው? አሁን እኔ የሚታየኝ ብዙ ጎል አስቆጥሯል። እያጠቃ ነው።
Diro kaganinit kehon betekiristianitu should clear her self form whichcraft too.
“ልጅ ሳለሁ እንደ ልጅ እናገር ነበር፥ እንደ ልጅም አስብ ነበር፥ እንደ ልጅም እቈጥር ነበር፤ ጎልማሳ ሆኜ ግን የልጅነትን ጠባይ ሽሬአለሁ።” wow mergeta denk meredat new tebarkelen - 1ኛ ቆሮንቶስ 13፥11
ይገርማል ቤተክርስቲያን ዉስጥ እያገለገሉ ጭፈራ ቤት መክፈት
ሿሿ
ስህተትህን እመን 100% ..አርም ንስሀ ግባ::ስህተትህ አትድገምህዝብን ማታለል አይቻልም ቄሱ
አይ መናፍቃን
ስልቻ ቀልቀሎ ቀልቀሎ ስልቻ 😂😂😂
Paster kasahun yasaferal begedeta yikrta teyk ayibalem
አቤት የኦርቶዶክስ ጉድ ?
ይህ የሠውዬው ጉድ እንጂ የኦርቶዶክስ አይደለም። ቅዱስ መንፈስ ወይም ርኩስ መንፈስን መምረጥ የግል ምርጫ ነውና ሠውዬው ጥንቆላን መረጠ አለቀ። ጭፈራ ቤት የሚከፍት ካህን የለም። እኛ ኦርቶዶክስያዊያን አንድ እግዚያብሔር ን ብቻ እናመልካለን።
@@fantayegezahegnurgesa7539እና ማነዉ ታዲያ ሶስት እግዚአብሔር የሚያመልከዉ? ጉደኛ ናችሁ እኮ
አዎ ጥንቆላ የሚሉት እሱን የማይከተሉ የሚንቁት ሰዎች ናቸዉ። ለሱ ተገዢ የሆኑት አዋቂ ቤት ይላሉ። የምን አዋቂ ነዉ አላዋቂ ነዉ እንጂ
መቼም እንንተን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ብቻ ሳትሆን የታሪክ ሰዎች በሕግ የሰው ታሪክ በማበላሸትና ስም በማጥፋት መጠየቅ ያለብሕ ወንጀለኛ ቁጭ በሉ የሆንክ ስው ነሕ። እኔ ሙስሊም ሆኜ እጅግ ብዙ አውቃለሁ። የጎጃ ም ሰዎች ይኼን ውሻ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ እናንተ አይጠፋችሁም።
ምን አጠፋ ?
እዛም እዚህም እያጭበረበሩ መኖር አይከብድም። እዛ ጠንቋይ ነበርኩ አልክ እዚህ ደግሞ መጥተህ በዓድ የሆነ ልምምድ...ዲንጋ ወደወርቅ፣ውሃ ወደ ደም...ወዘተ ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትሰራለህ
መጋቢ አንተ ሃሰተኛ ነብያት መሆናቸውን አታምንምና ነው ወይ ሃሰተኛ በተባሉት የምትለው
የስይጣን ፡ ጉራጅ ፡ ማፈሪያ ፡
ቤተክርስቲያቷን ከለቀ ቅህ መርጌታ መባልህ ለምን ነው። ዘማዊና ተንኮለኛ መሆንህ የግልህ ነው። ድሮም ከአጋንንት ነበርክ ዛሬም እዚያው ነህ። ሌብነት መቼም አይለቅም።
ቀዳዳ፣ ደብተራ፣አፈራባትክን ብላ።ማርያም ትፍረድብህ፣ሽባ ታርግህ።
እግዚአብሔር የፈረደ ቀን የዚህን ሰው መጨረሻ እናየዋለን። ጴንጤም ስለኦርቶዶክስ የሚዋሽ ነፍሳችሁ ነው ። ውሸት ህይወታችሁ ነው ። ከአባታችሁ ከዲያቢሎስ ናችሁ
ጌታን ከተቀበለ ለምን ቆብ አያዋልቅም እጴንጤጋርም አለ ጥንቆላ መጀመር ይቻላል
No chirist is relat what we clothe.
ከዚህ በኋላ የተደበቀ ሚስጢር የሚባል የለም እንደ መሪጌታ ምሥጢሩ አይነቶችን ጌታ ለይቶ አስነስቷል ❤❤❤❤❤❤❤
Paster kassahun you are so humble when you ask thank you do much.God bless you.
ይህን ምስክርነት የሀገሪ ህዝቦች ተከታሉ እውነትን ለመረዳት ሞክሩ
Lord bless you merigeta.
“ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤”
- ሮሜ 1፥26
ርዕስ አፃፃፉ ግን ትክክል አይደለም። ቢስተከከል መልካም ነው። በትምህርተ-ጥቅስ ውስጥ መግባት የነበረበት ነው።
OMG Teyaki negn bayu geleseb eski zem bel awakiwe yenagerebet!
ደስ ስል ጌታ እኳ በየቤቱ እየገባ ይሰራል🙏
“ሲሞንም ደግሞ ራሱ አመነ፤ ተጠምቆም ከፊልጶስ ጋር ይተባበር ነበር፤ የሚደረገውንም ምልክትና ታላቅ ተአምራት ባየ ጊዜ ተገረመ።”
- ሐዋርያት 8፥13
ጌታ ሆይ እርዳን 🙏
የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።
እና አለባበስ ምን ለማለት ነው??? መሀል ሜዳ የሆነ ሰው??
መሃልሜዳ ማለትህ በእግርኳስጨዋታ አጥቂ ማለትህ ነው? አሁን እኔ የሚታየኝ ብዙ ጎል አስቆጥሯል። እያጠቃ ነው።
Diro kaganinit kehon betekiristianitu should clear her self form whichcraft too.
“ልጅ ሳለሁ እንደ ልጅ እናገር ነበር፥ እንደ ልጅም አስብ ነበር፥ እንደ ልጅም እቈጥር ነበር፤ ጎልማሳ ሆኜ ግን የልጅነትን ጠባይ ሽሬአለሁ።” wow mergeta denk meredat new tebarkelen
- 1ኛ ቆሮንቶስ 13፥11
ይገርማል ቤተክርስቲያን ዉስጥ እያገለገሉ ጭፈራ ቤት መክፈት
ሿሿ
ስህተትህን እመን 100% ..አርም ንስሀ ግባ::
ስህተትህ አትድገም
ህዝብን ማታለል አይቻልም ቄሱ
አይ መናፍቃን
ስልቻ ቀልቀሎ ቀልቀሎ ስልቻ 😂😂😂
Paster kasahun yasaferal begedeta yikrta teyk ayibalem
አቤት የኦርቶዶክስ ጉድ ?
ይህ የሠውዬው ጉድ እንጂ የኦርቶዶክስ አይደለም። ቅዱስ መንፈስ ወይም ርኩስ መንፈስን መምረጥ የግል ምርጫ ነውና ሠውዬው ጥንቆላን መረጠ አለቀ። ጭፈራ ቤት የሚከፍት ካህን የለም። እኛ ኦርቶዶክስያዊያን አንድ እግዚያብሔር ን ብቻ እናመልካለን።
@@fantayegezahegnurgesa7539እና ማነዉ ታዲያ ሶስት እግዚአብሔር የሚያመልከዉ? ጉደኛ ናችሁ እኮ
አዎ ጥንቆላ የሚሉት እሱን የማይከተሉ የሚንቁት ሰዎች ናቸዉ። ለሱ ተገዢ የሆኑት አዋቂ ቤት ይላሉ። የምን አዋቂ ነዉ አላዋቂ ነዉ እንጂ
መቼም እንንተን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ብቻ ሳትሆን የታሪክ ሰዎች በሕግ የሰው ታሪክ በማበላሸትና ስም በማጥፋት መጠየቅ ያለብሕ ወንጀለኛ ቁጭ በሉ የሆንክ ስው ነሕ። እኔ ሙስሊም ሆኜ እጅግ ብዙ አውቃለሁ። የጎጃ ም ሰዎች ይኼን ውሻ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ እናንተ አይጠፋችሁም።
ምን አጠፋ ?
እዛም እዚህም እያጭበረበሩ መኖር አይከብድም። እዛ ጠንቋይ ነበርኩ አልክ እዚህ ደግሞ መጥተህ በዓድ የሆነ ልምምድ...ዲንጋ ወደወርቅ፣ውሃ ወደ ደም...ወዘተ ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትሰራለህ
መጋቢ አንተ ሃሰተኛ ነብያት መሆናቸውን አታምንምና ነው ወይ ሃሰተኛ በተባሉት የምትለው
የስይጣን ፡ ጉራጅ ፡ ማፈሪያ ፡
ቤተክርስቲያቷን ከለቀ ቅህ መርጌታ መባልህ ለምን ነው። ዘማዊና ተንኮለኛ መሆንህ የግልህ ነው። ድሮም ከአጋንንት ነበርክ ዛሬም እዚያው ነህ። ሌብነት መቼም አይለቅም።
ቀዳዳ፣ ደብተራ፣አፈራባትክን ብላ።ማርያም ትፍረድብህ፣ሽባ ታርግህ።
እግዚአብሔር የፈረደ ቀን የዚህን ሰው መጨረሻ እናየዋለን። ጴንጤም ስለኦርቶዶክስ የሚዋሽ ነፍሳችሁ ነው ። ውሸት ህይወታችሁ ነው ። ከአባታችሁ ከዲያቢሎስ ናችሁ
ጌታን ከተቀበለ ለምን ቆብ አያዋልቅም እጴንጤጋርም አለ ጥንቆላ መጀመር ይቻላል
No chirist is relat what we clothe.