ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ፓስተር ኢያሱ እግዚአብሔርን እየሰማህ የጊዜውን ቃል ስለመታመጣ ዘመንህ ይባረክ ካንተ ብዙ ተመሬያለሁ ተባረክ።
አሜን እግዚአብሔር ይምጣልኝ በሠዉ ሐገር የተገፋሑትን መከራ ይካሠኝ .Pastor ተባረክልኝ
ፓስተር እያሱ ኢትዮጵያ ውስጥ በነበር ጊዜ ፓስተሬ ነበር ምርጥ አስተማሪ ነው።
ብርክ በል ፓስተርዬ በምታስተምረዉ ትምህርት በጣም ብዙ ተጠቅሜያለዉ
ወደ ንስሐ የሚያመጣ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2013 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!! (ህዝ2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ ስለ ህዝቡ እንዲህ ሲል ቅሬታውን ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,) በተደጋጋሚ ይናገረኛል፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! አለኝ። ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉ!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው፣ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል ( የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም ፣ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል !! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!!አለኝና ቤቴን ትቼአለሁ፣ እርስቴንም ጥያለሁ፣ እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛልና!! አለኝ። ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! አለኝና ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉበኞች ናቸው!! ኢሳ 66፣ 1-4,ያለውን ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! አለኝ፣ እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ!! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!!አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ።*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ግን በንስሐ ወደ እኔ ቢመለስ ምህረትን አደርጋለሁና የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትን አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ ወደ እልፍኝህ ግባ!ብለሽ ነገሪአቸው፣ የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና፣ አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁም አለኝ፣ በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው በነብያት ነው!!ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!!አለኝ። በሌላም ቀን፣ ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ፣ ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝብ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ ጊዜው የንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው!) ተባረኩ። ወወ
God is good Amen
ይሄ መልእክት ለኔ ነው ተቀብያለሁ ; እግዚአብሔር አምላክ ከዘላለም እስከዘላለም የተባረከ ይሁን:: እግዚአብሔር እጅግ በጣም አብዝቶ ይባርክህ ፓስተር: መልክቶችህን መስማት በጣም ደስ ይለኛል :: እግዚአብሔር ካንተጋር ነው::
ዋዉ በጣም የሚገርም ትምህርት ነው ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ይጨምርልህ ዘመንህ ፣ቤተሰብህ ያንተ የሆነው ነገር ሁሉ በእጥፍ ይባርክ🤩🤩🙏🙏🙏👏👏👏
ፓስተር ህይወትህ ዘመንህ ትዳርህ አግልግሎትህ ይባርክ እውነት እውነት እልሀለሁ እግዚአብሔር ያገዘህ የረዳህ የእግዚአብሔር ሰው በአገልግሎትህ ብዙ ጊዜ ተባርኬአለሁ በብዙ ትባርክ
የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ። - ማርቆስ ፬፥፳፫ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድየጦርነት ነጋሪት መታልን አብይ | 2 ሳሙኤል 15:10, 17:1-4, ነህምያ 4:8እግዚአብሔር ከሰማይ መስሎት የማያይክርስቲያን ነኝ አለ የክርስቶስ ጠላት | ሮሜ 2:24, ሐዋርያት 13:10, ማቴዎስ 12:30በፍቅር ሽፋን ተከልሎ ቀጠለ ሰውን ማብላላት | ምሳሌ 6:16-19እንደ አደንዛዥ እጽ ነው የአብይ ውሸትእንኳን አላዋቂን አዋቂን የሚያስትአብይ አቤሴሎም የሕዝብን ልብ ሰረቀ | 2 ሳሙኤል 15:4-6አሁን ግን ተንኮሉ ለሁሉም ታወቀ ሰሎሞን ታላቅ ሕዝቡን ይመራ ዘንድ ጥበብን ጠየቀ | 1 ነገሥት 3:9ከሃብት ከንግስና ይልቅ ማስተዋሉ ጌታን አስደነቀየአብይ የኢሳያስ የግብጽ የክፋት ምክራቸው | ኢሳይያስ 31:1የቅኖች አምላክ ሆይ አንተ አፍርስባቸው | 2 ሳሙኤል 15:31እንደመር ብሎ ስንቱን ግን ቀነሰለአገር የቆሙትን ደም እያፈሰሰ | ሚክያስ 7:2ኧረ ቅልውጥና ኧረ አምንዝራነት | ያዕቆብ 4:4, 1 ቆሮንቶስ 6:9ከጠላት ጠላት ጋራ በሴራ መወዳጀት | የሉቃስ 23:12, ያዕቆብ 4:4ወዴት ነው እሩጫው ወዴትስ ሊደርሱመቼነው የሚያበቃው የሰው ደም ማፍሰሱ! | ሮሜ 3:15ያለፍርድ እስርተኞችን ፈታሁ አለም ትወቅልኝ“ከኤርትራ ጋር መታረቄም” ኖቤል ፕራይዝን አስገኘልኝኦ ሄሮድስ ሆይ ስማ ኃጢአት ኃጢአት ናት | ማቴዎስ 14:3-5ልትሰማ ባትፈልግ አንተም ምንም ብትክዳትለገዳይ ወንበዴው በሹመት ላይ ሹመትተግቶ የሚሰራውን ማመቅመቅ በስርቤት | ዘፍጥረት 39:20ይህ ከቶ ምን ይባላል የአመፅ ፍሳሽ ካልሆነእንዳይመለስም ልቡ እጅግ ደነደነ | ዘጸአት 7:14የምን ሉአላዊነት የምን የአገር ልማት | 1 ነገሥት 21:2-4ሰባተኝው ንጉስ ነኝ ኢትዮጵያን የምመራትቛንቋችን አንድ ነው እንውጣ ሰማይ | ዘፍጥረት 11:4-6ብለህ ነበር ያኔ ዛሬ ፈርሶ ልታይ ገንዘብን የመውደድ ስሩ ሞት ነውና | 1 ጢሞቴዎስ 6:10, ፊልጵስዩስ 3:19ቃል ኪዳን አፍርሶ አለ ብልጽግና | 1 ጢሞቴዎስ 6:9, ፊልጵስዩስ 4:11-12ቃላባይ አመቺ ጊዜን ይጠብቃልያጎረሰውን እጅ መልሶ ይነክሳል | ዳዊት 41:9ሾልኮ ገብቶ መሃላ ማለና ስልጣን ተቀበለአደራ የሰጠውን አላቅህም ብሎ ካደ አቃለለ | ዘጸአት 22:7የቀን ጅቦች አለ ጸጉረ ልውጥ በተገላቢጦሽስራው እንዳይነቃበት ወጣ በሚዲያ ሌላን በማንቋሸሽይሁዳ ጌታውን እንደሸጠ ሁሉ | ማቴዎስ 26:14-16ንጉስ ለመሆን ሲል ሸጠ ሕዝብና አገሩን በሙሉ | 2 ሳሙኤል 15:4-6ካልዘራበት ሊያጭድ ስልጣን ላይ ወጣናየኢሓዲግን የዓመታት ድካም መራው በጥፋት ጎዳና | 1 ነገሥት 21:4አሃዳውያን እንደ አማሌቃውያን ናቸው | ዘጸአት 17:8-16ቅናት ምቀኝነት የማያስተኛቸው | ምሳሌ 6:34-35, ሚክያስ 2:1ሰላማዊውን ሕዝብ ሊቀብሩ ቆፈሩበቆፈሩት ጉድጓድ አየን ሲቀበሩ | ምሳሌ 26:27እኔ እኔ እኔ እኔነኝ ባይ መጣ | ዳንኤል 4:30-33እንደ ናቡከደነፆር ዱር ገብቶ ጥፍር እስኪያወጣጌታ ለትሁታን ፀጋውን ያበዛል | ያዕቆብ 4:6ትእቢተኞችን ግን እርሱ ፈጽሞ ይቃወማልመስሎት ነው የሚኖር ከቶ የማይሞት | ያዕቆብ 4:14ያበቃለት ለታ የሞት ሞት ሊሞት | 1 ቆሮንቶስ 6:9ንስሃ ቢገባ? ከገሃነብ ፍርድ ያመልጣል | ሐዋርያት 3:19-21ፈርዖን ነኝ ካለ ግን ቅጣት ከቶ መች ይቀራል! | ዘጸአት 5:2, 8:15, ማቴዎስ 25:46ክርስቲያን ሆይ ንቃ መርምር እውነቱንየጥፋት አባሪ የጨለማም ተባባሪ አትሁን! | ሮሜ 9:12, 2 ቆሮንቶስ 6:14-16-እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም። - ሮሜ ፩፥፴፪-ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ - ኤፌሶን ፭፥፲፩ -እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ…ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ…ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ኀዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።…በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ…እርስ በርሳችሁ አትተማሙ።…ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።…እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው። - ያዕቆብ ፬፥፯-፲፩፥፲፬-ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። - ገላትያ ፭፥፲፭SHARE SHARE SHARE
God bless you pastor
አሜን አሜን አሜን እንዴት ከርስቶስ ለኔ ለሀፅያተኛዋ መጥታል ክስራሁት ነገር ምንም በጉነት የሌለኝ አቤት በአዴስ ኪዳን የክርስቶስ ደም የማይገባኝን ፍቅር በመስቀሉ ይባረከኝ ስሙ ለዝላለም የባረክ አሜን አሜን ፓስተር እያሱ ዘመንህ የባረክ አሜን
እግዚአብሔር። ይባርክህ ፓስተር ።
God bless you ፓስተርዬ በጣም ነው የምወህ ይጨመርልህ ተባረክ ❤
Amennn Amennn.wesedku beyesus sim.lene new kalu bikoyim.yegeta kal hiyaw new zarem yiseral yegeta sim.yetebareke yihun paster tebarek betifu
Amen Amen Amen Amen Hallelujah 🙏
ፀጋው ይብዛልክ ፓስተርዬ
ፓሰተር እግዚአብሔር ያገልግልህ እርሱ ያገለገለዉ እስከ መጨረሻዉ ይሄዳል፡፡ብዙ ጊዜ መልእክቶችህን እሰማለሁያም የጊዜዉ ቃሎች ሆነዉ አግኝቻቸዋለሁ ለጥያቄዎቼ መልስ ሆነዉኛል ዘመንህ ይባረክ
AMEN AMEN AMEN AMEN
Amen Amen Amen
ከዘመኑ ወንጌል ተጦሪዋች አንድ እንተን መምህር ሰጠን:: ተባረክ ወንድም!!!
ተባረክ ፡ ፓስተ ይ
እግዚአብሔር ያለው ይሆናል ሀሳቡን ማን ይሽረዋል ፓስተር እግዚአብሔር አሁንም አብዝቶ ይባርክህ።ባንተ ትምህርት ብዙ ተባርኪያለሁ ተምሬአለሁ አመሰግናለሁ።
እግዚአብሔር ይባርክህ
Amen
አሜን አሜን ተባርክ ፓስተር
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ ወንድሜ።
አሜን ፓስተር ጌታ ይባርክህ
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ ወስጥ የሚገባ ነው ትምህርትህ
AmenAmen 💒🤲
ተባረክ ወንድሜ
ጌታ አብዝቶ ይባርክ!!!
God bless you pastory 🙏 በብዙ ተባረክ
Pastor Eyasesha you never fell to bring the word of God to light.big love and respect 😍
የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ። - ማርቆስ ፬፥፳፫ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድየጦርነት ነጋሪት መታልን አብይ | 2 ሳሙኤል 15:10, 17:1-4, ነህምያ 4:8እግዚአብሔር ከሰማይ መስሎት የማያይክርስቲያን ነኝ አለ የክርስቶስ ጠላት | ሮሜ 2:24, ሐዋርያት 13:10, ማቴዎስ 12:30በፍቅር ሽፋን ተከልሎ ቀጠለ ሰውን ማብላላት | ምሳሌ 6:16-19እንደ አደንዛዥ እጽ ነው የአብይ ውሸትእንኳን አላዋቂን አዋቂን የሚያስትአብይ አቤሴሎም የሕዝብን ልብ ሰረቀ | 2 ሳሙኤል 15:4-6አሁን ግን ተንኮሉ ለሁሉም ታወቀ ሰሎሞን ታላቅ ሕዝቡን ይመራ ዘንድ ጥበብን ጠየቀ | 1 ነገሥት 3:9ከሃብት ከንግስና ይልቅ ማስተዋሉ ጌታን አስደነቀየአብይ የኢሳያስ የግብጽ የክፋት ምክራቸው | ኢሳይያስ 31:1የቅኖች አምላክ ሆይ አንተ አፍርስባቸው | 2 ሳሙኤል 15:31እንደመር ብሎ ስንቱን ግን ቀነሰለአገር የቆሙትን ደም እያፈሰሰ | ሚክያስ 7:2ኧረ ቅልውጥና ኧረ አምንዝራነት | ያዕቆብ 4:4, 1 ቆሮንቶስ 6:9ከጠላት ጠላት ጋራ በሴራ መወዳጀት | የሉቃስ 23:12, ያዕቆብ 4:4ወዴት ነው እሩጫው ወዴትስ ሊደርሱመቼነው የሚያበቃው የሰው ደም ማፍሰሱ! | ሮሜ 3:15ያለፍርድ እስርተኞችን ፈታሁ አለም ትወቅልኝ“ከኤርትራ ጋር መታረቄም” ኖቤል ፕራይዝን አስገኘልኝኦ ሄሮድስ ሆይ ስማ ኃጢአት ኃጢአት ናት | ማቴዎስ 14:3-5ልትሰማ ባትፈልግ አንተም ምንም ብትክዳትለገዳይ ወንበዴው በሹመት ላይ ሹመትተግቶ የሚሰራውን ማመቅመቅ በስርቤት | ዘፍጥረት 39:20ይህ ምን ይባላል የአመፅ ፍሳሽ ካልሆነላለመመለስም ልቡ እጅግ ደነደነ | ዘጸአት 7:14የምን ሉአላዊነት የምን የአገር ልማት | 1 ነገሥት 21:2-4ሰባተኝው ንጉስ ነኝ ኢትዮጵያን የምመራትቛንቋችን አንድ ነው እንውጣ ሰማይ | ዘፍጥረት 11:4-6ብለህ ነበር ያኔ ዛሬ ፈርሶ ልታይ ገንዘብን የመውደድ ስሩ ሞት ነውና | 1 ጢሞቴዎስ 6:10, ፊልጵስዩስ 3:19ቃል ኪዳን አፍርሶ አለ ብልጽግና | 1 ጢሞቴዎስ 6:9, ፊልጵስዩስ 4:11-12ቃላባይ አመቺ ጊዜን ይጠብቃልያጎረሰውን እጅ መልሶ ይነክሳል | ዳዊት 41:9ሾልኮ ገብቶ መሃላ ማለና ስልጣን ተቀበለአደራ የሰጠውን አላቅህም ብሎ ካደ አቃለለ | ዘጸአት 22:7የቀን ጅቦች አለ ጸጉረ ልውጥ በተገላቢጦሽስራው እንዳይነቃበት ወጣ በሚዲያ ሌላን በማንቋሸሽይሁዳ ጌታውን እንደሸጠ ሁሉ | ማቴዎስ 26:14-16ንጉስ ለመሆን ሲል ሸጠ ሕዝብና አገሩን በሙሉ | 2 ሳሙኤል 15:4-6ካልዘራበት ሊያጭድ ስልጣን ላይ ወጣናየኢሓዲግን የዓመታት ድካም መራው በጥፋት ጎዳና | 1 ነገሥት 21:4አሃዳውያን እንደ አማሌቃውያን ናቸው | ዘጸአት 17:8-16ቅናት ምቀኝነት የማያስተኛቸው | ምሳሌ 6:34-35, ሚክያስ 2:1ሰላማዊውን ሕዝብ ሊቀብሩ ቆፈሩበቆፈሩት ጉድጓድ አየን ሲቀበሩ | ምሳሌ 26:27እኔ እኔ እኔ እኔነኝ ባይ መጣ | ዳንኤል 4:30-33እንደ ናቡከደነፆር ዱር ገብቶ ጥፍር እስኪያወጣጌታ ለትሁታን ፀጋውን ያበዛል | ያዕቆብ 4:6ትእቢተኞችን ግን እርሱ ፈጽሞ ይቃወማልመስሎት ነው የሚኖር ከቶ የማይሞት | ያዕቆብ 4:14ያበቃለት ለታ የሞት ሞት ሊሞት | 1 ቆሮንቶስ 6:9ንስሃ ቢገባ? ከገሃነብ ፍርድ ያመልጣል | ሐዋርያት 3:19-21ፈርዖን ነኝ ካለ ግን ቅጣት መች ከቶ ይቀራል! | ዘጸአት 5:2, 8:15, ማቴዎስ 25:46ክርስቲያን ሆይ ንቃ መርምር እውነቱንየጥፋት አባሪ የጨለማም ተባባሪ አትሁን! | ሮሜ 9:12, 2 ቆሮንቶስ 6:14-16-እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም። - ሮሜ ፩፥፴፪-ከሐዲውን ታግዛለህን? 2 ዜና 19:2-ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ - ኤፌሶን ፭፥፲፩ -እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ…ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ…ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ኀዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።…በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ…እርስ በርሳችሁ አትተማሙ።…ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።…እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው። - ያዕቆብ ፬፥፯-፲፩፥፲፬-ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። - ገላትያ ፭፥፲፭SHARE SHARE SHARE
ለዚህ አስጨናቂ ዘመን የሚሆን አጭር ፀሎት የምትፈልጉ ክርስትያኖች👇👇th-cam.com/video/2qkOnx7XvY4/w-d-xo.html
tebarek
I love You pastor, you are on of the best preachers ever
God bless you pastore
God bless you pastor Eyassu 🙏🙌👍👏🤝
Amen thank you for sharing this Life chaning teaching may God bless you paster
God bless you Pastor.
God bless u pastor Eyasu thank u for the powerful words of God
Yegzabeher sewe Egezabeher yebarekhe
❤❤❤❤❤❤
Tebareklin ❤️
Teberek pastor
Amen pastor geta yebarke
Well come wedajje👏👏Anitehn timirith begugutih naw mitebikewu!!
Waw May God increase His blessings in you!!
U are so blessed
God bless you Bro ❤💐⚘🍁🙏🍁❤💐⚘
GOD bless you brother
Well come pastor geta zemene yebarekew
stay blessed
Egzabher dagimo dagagemo yibarekhi.
ለዚህ አስጨናቂ ዘመን የሚሆን አጭር ፀሎት የምትፈልጉ ክርስትያኖች👇👇👇th-cam.com/video/2qkOnx7XvY4/w-d-xo.html
አምኔውድምግትይበርክ
1ኛ ነገሥት 11፤ ንጉሡ ዳዊትም ሸመገለ ዕድሜውም በዛ፤ ልብስም ደረቡለት፥ ነገር ግን አይሞቀውም ነበር። 2፤ ባሪያዎቹም፡- ለጌታችን ለንጉሡ ድንግል ትፈለጋለች፤ በንጉሡም ፊት ቆማ ታገልግለው፥ በጌታችንም በንጉሡ ብብት ተኝታ ታሙቀው፡ አሉት።
ፐስቴርየ ተበረክልኘ
ፓስተር ኢያሱ እግዚአብሔርን እየሰማህ የጊዜውን ቃል ስለመታመጣ ዘመንህ ይባረክ ካንተ ብዙ ተመሬያለሁ ተባረክ።
አሜን እግዚአብሔር ይምጣልኝ በሠዉ ሐገር የተገፋሑትን መከራ ይካሠኝ .
Pastor ተባረክልኝ
ፓስተር እያሱ ኢትዮጵያ ውስጥ በነበር ጊዜ ፓስተሬ ነበር ምርጥ አስተማሪ ነው።
ብርክ በል ፓስተርዬ በምታስተምረዉ ትምህርት በጣም ብዙ ተጠቅሜያለዉ
ወደ ንስሐ የሚያመጣ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2013 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!!
(ህዝ2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ ስለ ህዝቡ እንዲህ ሲል ቅሬታውን ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,) በተደጋጋሚ ይናገረኛል፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! አለኝ። ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉ!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው፣ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል ( የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም ፣ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል !! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!!አለኝና ቤቴን ትቼአለሁ፣ እርስቴንም ጥያለሁ፣ እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛልና!! አለኝ። ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! አለኝና ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉበኞች ናቸው!! ኢሳ 66፣ 1-4,ያለውን ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! አለኝ፣ እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ!! ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!!አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ።
*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ግን በንስሐ ወደ እኔ ቢመለስ ምህረትን አደርጋለሁና የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትን አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ ወደ እልፍኝህ ግባ!ብለሽ ነገሪአቸው፣ የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና፣ አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁም አለኝ፣ በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው በነብያት ነው!!ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!!አለኝ። በሌላም ቀን፣ ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ፣ ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝብ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ ጊዜው የንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው!) ተባረኩ። ወወ
God is good Amen
ይሄ መልእክት ለኔ ነው ተቀብያለሁ ; እግዚአብሔር አምላክ ከዘላለም እስከዘላለም የተባረከ ይሁን:: እግዚአብሔር እጅግ በጣም አብዝቶ ይባርክህ ፓስተር: መልክቶችህን መስማት በጣም ደስ ይለኛል :: እግዚአብሔር ካንተጋር ነው::
ዋዉ በጣም የሚገርም ትምህርት ነው ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ይጨምርልህ ዘመንህ ፣ቤተሰብህ ያንተ የሆነው ነገር ሁሉ በእጥፍ ይባርክ🤩🤩🙏🙏🙏👏👏👏
ፓስተር ህይወትህ ዘመንህ ትዳርህ አግልግሎትህ ይባርክ እውነት እውነት እልሀለሁ እግዚአብሔር ያገዘህ የረዳህ የእግዚአብሔር ሰው በአገልግሎትህ ብዙ ጊዜ ተባርኬአለሁ በብዙ ትባርክ
የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ። - ማርቆስ ፬፥፳፫
ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ
የጦርነት ነጋሪት መታልን አብይ | 2 ሳሙኤል 15:10, 17:1-4, ነህምያ 4:8
እግዚአብሔር ከሰማይ መስሎት የማያይ
ክርስቲያን ነኝ አለ የክርስቶስ ጠላት | ሮሜ 2:24, ሐዋርያት 13:10, ማቴዎስ 12:30
በፍቅር ሽፋን ተከልሎ ቀጠለ ሰውን ማብላላት | ምሳሌ 6:16-19
እንደ አደንዛዥ እጽ ነው የአብይ ውሸት
እንኳን አላዋቂን አዋቂን የሚያስት
አብይ አቤሴሎም የሕዝብን ልብ ሰረቀ | 2 ሳሙኤል 15:4-6
አሁን ግን ተንኮሉ ለሁሉም ታወቀ
ሰሎሞን ታላቅ ሕዝቡን ይመራ ዘንድ ጥበብን ጠየቀ | 1 ነገሥት 3:9
ከሃብት ከንግስና ይልቅ ማስተዋሉ ጌታን አስደነቀ
የአብይ የኢሳያስ የግብጽ የክፋት ምክራቸው | ኢሳይያስ 31:1
የቅኖች አምላክ ሆይ አንተ አፍርስባቸው | 2 ሳሙኤል 15:31
እንደመር ብሎ ስንቱን ግን ቀነሰ
ለአገር የቆሙትን ደም እያፈሰሰ | ሚክያስ 7:2
ኧረ ቅልውጥና ኧረ አምንዝራነት | ያዕቆብ 4:4, 1 ቆሮንቶስ 6:9
ከጠላት ጠላት ጋራ በሴራ መወዳጀት | የሉቃስ 23:12, ያዕቆብ 4:4
ወዴት ነው እሩጫው ወዴትስ ሊደርሱ
መቼነው የሚያበቃው የሰው ደም ማፍሰሱ! | ሮሜ 3:15
ያለፍርድ እስርተኞችን ፈታሁ አለም ትወቅልኝ
“ከኤርትራ ጋር መታረቄም” ኖቤል ፕራይዝን አስገኘልኝ
ኦ ሄሮድስ ሆይ ስማ ኃጢአት ኃጢአት ናት | ማቴዎስ 14:3-5
ልትሰማ ባትፈልግ አንተም ምንም ብትክዳት
ለገዳይ ወንበዴው በሹመት ላይ ሹመት
ተግቶ የሚሰራውን ማመቅመቅ በስርቤት | ዘፍጥረት 39:20
ይህ ከቶ ምን ይባላል የአመፅ ፍሳሽ ካልሆነ
እንዳይመለስም ልቡ እጅግ ደነደነ | ዘጸአት 7:14
የምን ሉአላዊነት የምን የአገር ልማት | 1 ነገሥት 21:2-4
ሰባተኝው ንጉስ ነኝ ኢትዮጵያን የምመራት
ቛንቋችን አንድ ነው እንውጣ ሰማይ | ዘፍጥረት 11:4-6
ብለህ ነበር ያኔ ዛሬ ፈርሶ ልታይ
ገንዘብን የመውደድ ስሩ ሞት ነውና | 1 ጢሞቴዎስ 6:10, ፊልጵስዩስ 3:19
ቃል ኪዳን አፍርሶ አለ ብልጽግና | 1 ጢሞቴዎስ 6:9, ፊልጵስዩስ 4:11-12
ቃላባይ አመቺ ጊዜን ይጠብቃል
ያጎረሰውን እጅ መልሶ ይነክሳል | ዳዊት 41:9
ሾልኮ ገብቶ መሃላ ማለና ስልጣን ተቀበለ
አደራ የሰጠውን አላቅህም ብሎ ካደ አቃለለ | ዘጸአት 22:7
የቀን ጅቦች አለ ጸጉረ ልውጥ በተገላቢጦሽ
ስራው እንዳይነቃበት ወጣ በሚዲያ ሌላን በማንቋሸሽ
ይሁዳ ጌታውን እንደሸጠ ሁሉ | ማቴዎስ 26:14-16
ንጉስ ለመሆን ሲል ሸጠ ሕዝብና አገሩን በሙሉ | 2 ሳሙኤል 15:4-6
ካልዘራበት ሊያጭድ ስልጣን ላይ ወጣና
የኢሓዲግን የዓመታት ድካም መራው በጥፋት ጎዳና | 1 ነገሥት 21:4
አሃዳውያን እንደ አማሌቃውያን ናቸው | ዘጸአት 17:8-16
ቅናት ምቀኝነት የማያስተኛቸው | ምሳሌ 6:34-35, ሚክያስ 2:1
ሰላማዊውን ሕዝብ ሊቀብሩ ቆፈሩ
በቆፈሩት ጉድጓድ አየን ሲቀበሩ | ምሳሌ 26:27
እኔ እኔ እኔ እኔነኝ ባይ መጣ | ዳንኤል 4:30-33
እንደ ናቡከደነፆር ዱር ገብቶ ጥፍር እስኪያወጣ
ጌታ ለትሁታን ፀጋውን ያበዛል | ያዕቆብ 4:6
ትእቢተኞችን ግን እርሱ ፈጽሞ ይቃወማል
መስሎት ነው የሚኖር ከቶ የማይሞት | ያዕቆብ 4:14
ያበቃለት ለታ የሞት ሞት ሊሞት | 1 ቆሮንቶስ 6:9
ንስሃ ቢገባ? ከገሃነብ ፍርድ ያመልጣል | ሐዋርያት 3:19-21
ፈርዖን ነኝ ካለ ግን ቅጣት ከቶ መች ይቀራል! | ዘጸአት 5:2, 8:15, ማቴዎስ 25:46
ክርስቲያን ሆይ ንቃ መርምር እውነቱን
የጥፋት አባሪ የጨለማም ተባባሪ አትሁን! | ሮሜ 9:12, 2 ቆሮንቶስ 6:14-16
-እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም። - ሮሜ ፩፥፴፪
-ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ - ኤፌሶን ፭፥፲፩
-እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ…ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ…ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ኀዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።…በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ…እርስ በርሳችሁ አትተማሙ።…ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።…እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው። - ያዕቆብ ፬፥፯-፲፩፥፲፬
-ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። - ገላትያ ፭፥፲፭
SHARE SHARE SHARE
God bless you pastor
አሜን አሜን አሜን እንዴት ከርስቶስ ለኔ ለሀፅያተኛዋ መጥታል ክስራሁት ነገር ምንም በጉነት የሌለኝ አቤት በአዴስ ኪዳን የክርስቶስ ደም የማይገባኝን ፍቅር በመስቀሉ ይባረከኝ ስሙ ለዝላለም የባረክ አሜን አሜን ፓስተር እያሱ ዘመንህ የባረክ አሜን
እግዚአብሔር። ይባርክህ ፓስተር ።
God bless you ፓስተርዬ በጣም ነው የምወህ ይጨመርልህ ተባረክ ❤
Amennn Amennn.wesedku beyesus sim.lene new kalu bikoyim.yegeta kal hiyaw new zarem yiseral yegeta sim.yetebareke yihun paster tebarek betifu
Amen Amen Amen Amen Hallelujah 🙏
ፀጋው ይብዛልክ ፓስተርዬ
ፓሰተር እግዚአብሔር ያገልግልህ እርሱ ያገለገለዉ እስከ መጨረሻዉ ይሄዳል፡፡
ብዙ ጊዜ መልእክቶችህን እሰማለሁ
ያም የጊዜዉ ቃሎች ሆነዉ አግኝቻቸዋለሁ ለጥያቄዎቼ መልስ ሆነዉኛል
ዘመንህ ይባረክ
AMEN AMEN AMEN AMEN
Amen Amen Amen
ከዘመኑ ወንጌል ተጦሪዋች አንድ እንተን መምህር ሰጠን:: ተባረክ ወንድም!!!
ተባረክ ፡ ፓስተ ይ
እግዚአብሔር ያለው ይሆናል
ሀሳቡን ማን ይሽረዋል ፓስተር እግዚአብሔር አሁንም አብዝቶ ይባርክህ።ባንተ ትምህርት ብዙ ተባርኪያለሁ ተምሬአለሁ አመሰግናለሁ።
እግዚአብሔር ይባርክህ
Amen
አሜን አሜን ተባርክ ፓስተር
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ ወንድሜ።
አሜን ፓስተር ጌታ ይባርክህ
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ ወስጥ የሚገባ ነው ትምህርትህ
የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ። - ማርቆስ ፬፥፳፫
ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ
የጦርነት ነጋሪት መታልን አብይ | 2 ሳሙኤል 15:10, 17:1-4, ነህምያ 4:8
እግዚአብሔር ከሰማይ መስሎት የማያይ
ክርስቲያን ነኝ አለ የክርስቶስ ጠላት | ሮሜ 2:24, ሐዋርያት 13:10, ማቴዎስ 12:30
በፍቅር ሽፋን ተከልሎ ቀጠለ ሰውን ማብላላት | ምሳሌ 6:16-19
እንደ አደንዛዥ እጽ ነው የአብይ ውሸት
እንኳን አላዋቂን አዋቂን የሚያስት
አብይ አቤሴሎም የሕዝብን ልብ ሰረቀ | 2 ሳሙኤል 15:4-6
አሁን ግን ተንኮሉ ለሁሉም ታወቀ
ሰሎሞን ታላቅ ሕዝቡን ይመራ ዘንድ ጥበብን ጠየቀ | 1 ነገሥት 3:9
ከሃብት ከንግስና ይልቅ ማስተዋሉ ጌታን አስደነቀ
የአብይ የኢሳያስ የግብጽ የክፋት ምክራቸው | ኢሳይያስ 31:1
የቅኖች አምላክ ሆይ አንተ አፍርስባቸው | 2 ሳሙኤል 15:31
እንደመር ብሎ ስንቱን ግን ቀነሰ
ለአገር የቆሙትን ደም እያፈሰሰ | ሚክያስ 7:2
ኧረ ቅልውጥና ኧረ አምንዝራነት | ያዕቆብ 4:4, 1 ቆሮንቶስ 6:9
ከጠላት ጠላት ጋራ በሴራ መወዳጀት | የሉቃስ 23:12, ያዕቆብ 4:4
ወዴት ነው እሩጫው ወዴትስ ሊደርሱ
መቼነው የሚያበቃው የሰው ደም ማፍሰሱ! | ሮሜ 3:15
ያለፍርድ እስርተኞችን ፈታሁ አለም ትወቅልኝ
“ከኤርትራ ጋር መታረቄም” ኖቤል ፕራይዝን አስገኘልኝ
ኦ ሄሮድስ ሆይ ስማ ኃጢአት ኃጢአት ናት | ማቴዎስ 14:3-5
ልትሰማ ባትፈልግ አንተም ምንም ብትክዳት
ለገዳይ ወንበዴው በሹመት ላይ ሹመት
ተግቶ የሚሰራውን ማመቅመቅ በስርቤት | ዘፍጥረት 39:20
ይህ ከቶ ምን ይባላል የአመፅ ፍሳሽ ካልሆነ
እንዳይመለስም ልቡ እጅግ ደነደነ | ዘጸአት 7:14
የምን ሉአላዊነት የምን የአገር ልማት | 1 ነገሥት 21:2-4
ሰባተኝው ንጉስ ነኝ ኢትዮጵያን የምመራት
ቛንቋችን አንድ ነው እንውጣ ሰማይ | ዘፍጥረት 11:4-6
ብለህ ነበር ያኔ ዛሬ ፈርሶ ልታይ
ገንዘብን የመውደድ ስሩ ሞት ነውና | 1 ጢሞቴዎስ 6:10, ፊልጵስዩስ 3:19
ቃል ኪዳን አፍርሶ አለ ብልጽግና | 1 ጢሞቴዎስ 6:9, ፊልጵስዩስ 4:11-12
ቃላባይ አመቺ ጊዜን ይጠብቃል
ያጎረሰውን እጅ መልሶ ይነክሳል | ዳዊት 41:9
ሾልኮ ገብቶ መሃላ ማለና ስልጣን ተቀበለ
አደራ የሰጠውን አላቅህም ብሎ ካደ አቃለለ | ዘጸአት 22:7
የቀን ጅቦች አለ ጸጉረ ልውጥ በተገላቢጦሽ
ስራው እንዳይነቃበት ወጣ በሚዲያ ሌላን በማንቋሸሽ
ይሁዳ ጌታውን እንደሸጠ ሁሉ | ማቴዎስ 26:14-16
ንጉስ ለመሆን ሲል ሸጠ ሕዝብና አገሩን በሙሉ | 2 ሳሙኤል 15:4-6
ካልዘራበት ሊያጭድ ስልጣን ላይ ወጣና
የኢሓዲግን የዓመታት ድካም መራው በጥፋት ጎዳና | 1 ነገሥት 21:4
አሃዳውያን እንደ አማሌቃውያን ናቸው | ዘጸአት 17:8-16
ቅናት ምቀኝነት የማያስተኛቸው | ምሳሌ 6:34-35, ሚክያስ 2:1
ሰላማዊውን ሕዝብ ሊቀብሩ ቆፈሩ
በቆፈሩት ጉድጓድ አየን ሲቀበሩ | ምሳሌ 26:27
እኔ እኔ እኔ እኔነኝ ባይ መጣ | ዳንኤል 4:30-33
እንደ ናቡከደነፆር ዱር ገብቶ ጥፍር እስኪያወጣ
ጌታ ለትሁታን ፀጋውን ያበዛል | ያዕቆብ 4:6
ትእቢተኞችን ግን እርሱ ፈጽሞ ይቃወማል
መስሎት ነው የሚኖር ከቶ የማይሞት | ያዕቆብ 4:14
ያበቃለት ለታ የሞት ሞት ሊሞት | 1 ቆሮንቶስ 6:9
ንስሃ ቢገባ? ከገሃነብ ፍርድ ያመልጣል | ሐዋርያት 3:19-21
ፈርዖን ነኝ ካለ ግን ቅጣት ከቶ መች ይቀራል! | ዘጸአት 5:2, 8:15, ማቴዎስ 25:46
ክርስቲያን ሆይ ንቃ መርምር እውነቱን
የጥፋት አባሪ የጨለማም ተባባሪ አትሁን! | ሮሜ 9:12, 2 ቆሮንቶስ 6:14-16
-እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም። - ሮሜ ፩፥፴፪
-ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ - ኤፌሶን ፭፥፲፩
-እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ…ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ…ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ኀዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።…በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ…እርስ በርሳችሁ አትተማሙ።…ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።…እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው። - ያዕቆብ ፬፥፯-፲፩፥፲፬
-ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። - ገላትያ ፭፥፲፭
SHARE SHARE SHARE
AmenAmen 💒🤲
ተባረክ ወንድሜ
ጌታ አብዝቶ ይባርክ!!!
God bless you pastory 🙏 በብዙ ተባረክ
Pastor Eyasesha you never fell to bring the word of God to light.big love and respect 😍
የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ። - ማርቆስ ፬፥፳፫
ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ
የጦርነት ነጋሪት መታልን አብይ | 2 ሳሙኤል 15:10, 17:1-4, ነህምያ 4:8
እግዚአብሔር ከሰማይ መስሎት የማያይ
ክርስቲያን ነኝ አለ የክርስቶስ ጠላት | ሮሜ 2:24, ሐዋርያት 13:10, ማቴዎስ 12:30
በፍቅር ሽፋን ተከልሎ ቀጠለ ሰውን ማብላላት | ምሳሌ 6:16-19
እንደ አደንዛዥ እጽ ነው የአብይ ውሸት
እንኳን አላዋቂን አዋቂን የሚያስት
አብይ አቤሴሎም የሕዝብን ልብ ሰረቀ | 2 ሳሙኤል 15:4-6
አሁን ግን ተንኮሉ ለሁሉም ታወቀ
ሰሎሞን ታላቅ ሕዝቡን ይመራ ዘንድ ጥበብን ጠየቀ | 1 ነገሥት 3:9
ከሃብት ከንግስና ይልቅ ማስተዋሉ ጌታን አስደነቀ
የአብይ የኢሳያስ የግብጽ የክፋት ምክራቸው | ኢሳይያስ 31:1
የቅኖች አምላክ ሆይ አንተ አፍርስባቸው | 2 ሳሙኤል 15:31
እንደመር ብሎ ስንቱን ግን ቀነሰ
ለአገር የቆሙትን ደም እያፈሰሰ | ሚክያስ 7:2
ኧረ ቅልውጥና ኧረ አምንዝራነት | ያዕቆብ 4:4, 1 ቆሮንቶስ 6:9
ከጠላት ጠላት ጋራ በሴራ መወዳጀት | የሉቃስ 23:12, ያዕቆብ 4:4
ወዴት ነው እሩጫው ወዴትስ ሊደርሱ
መቼነው የሚያበቃው የሰው ደም ማፍሰሱ! | ሮሜ 3:15
ያለፍርድ እስርተኞችን ፈታሁ አለም ትወቅልኝ
“ከኤርትራ ጋር መታረቄም” ኖቤል ፕራይዝን አስገኘልኝ
ኦ ሄሮድስ ሆይ ስማ ኃጢአት ኃጢአት ናት | ማቴዎስ 14:3-5
ልትሰማ ባትፈልግ አንተም ምንም ብትክዳት
ለገዳይ ወንበዴው በሹመት ላይ ሹመት
ተግቶ የሚሰራውን ማመቅመቅ በስርቤት | ዘፍጥረት 39:20
ይህ ምን ይባላል የአመፅ ፍሳሽ ካልሆነ
ላለመመለስም ልቡ እጅግ ደነደነ | ዘጸአት 7:14
የምን ሉአላዊነት የምን የአገር ልማት | 1 ነገሥት 21:2-4
ሰባተኝው ንጉስ ነኝ ኢትዮጵያን የምመራት
ቛንቋችን አንድ ነው እንውጣ ሰማይ | ዘፍጥረት 11:4-6
ብለህ ነበር ያኔ ዛሬ ፈርሶ ልታይ
ገንዘብን የመውደድ ስሩ ሞት ነውና | 1 ጢሞቴዎስ 6:10, ፊልጵስዩስ 3:19
ቃል ኪዳን አፍርሶ አለ ብልጽግና | 1 ጢሞቴዎስ 6:9, ፊልጵስዩስ 4:11-12
ቃላባይ አመቺ ጊዜን ይጠብቃል
ያጎረሰውን እጅ መልሶ ይነክሳል | ዳዊት 41:9
ሾልኮ ገብቶ መሃላ ማለና ስልጣን ተቀበለ
አደራ የሰጠውን አላቅህም ብሎ ካደ አቃለለ | ዘጸአት 22:7
የቀን ጅቦች አለ ጸጉረ ልውጥ በተገላቢጦሽ
ስራው እንዳይነቃበት ወጣ በሚዲያ ሌላን በማንቋሸሽ
ይሁዳ ጌታውን እንደሸጠ ሁሉ | ማቴዎስ 26:14-16
ንጉስ ለመሆን ሲል ሸጠ ሕዝብና አገሩን በሙሉ | 2 ሳሙኤል 15:4-6
ካልዘራበት ሊያጭድ ስልጣን ላይ ወጣና
የኢሓዲግን የዓመታት ድካም መራው በጥፋት ጎዳና | 1 ነገሥት 21:4
አሃዳውያን እንደ አማሌቃውያን ናቸው | ዘጸአት 17:8-16
ቅናት ምቀኝነት የማያስተኛቸው | ምሳሌ 6:34-35, ሚክያስ 2:1
ሰላማዊውን ሕዝብ ሊቀብሩ ቆፈሩ
በቆፈሩት ጉድጓድ አየን ሲቀበሩ | ምሳሌ 26:27
እኔ እኔ እኔ እኔነኝ ባይ መጣ | ዳንኤል 4:30-33
እንደ ናቡከደነፆር ዱር ገብቶ ጥፍር እስኪያወጣ
ጌታ ለትሁታን ፀጋውን ያበዛል | ያዕቆብ 4:6
ትእቢተኞችን ግን እርሱ ፈጽሞ ይቃወማል
መስሎት ነው የሚኖር ከቶ የማይሞት | ያዕቆብ 4:14
ያበቃለት ለታ የሞት ሞት ሊሞት | 1 ቆሮንቶስ 6:9
ንስሃ ቢገባ? ከገሃነብ ፍርድ ያመልጣል | ሐዋርያት 3:19-21
ፈርዖን ነኝ ካለ ግን ቅጣት መች ከቶ ይቀራል! | ዘጸአት 5:2, 8:15, ማቴዎስ 25:46
ክርስቲያን ሆይ ንቃ መርምር እውነቱን
የጥፋት አባሪ የጨለማም ተባባሪ አትሁን! | ሮሜ 9:12, 2 ቆሮንቶስ 6:14-16
-እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም። - ሮሜ ፩፥፴፪
-ከሐዲውን ታግዛለህን? 2 ዜና 19:2
-ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ - ኤፌሶን ፭፥፲፩
-እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ…ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ…ተጨነቁና እዘኑ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ኀዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።…በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ…እርስ በርሳችሁ አትተማሙ።…ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።…እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው። - ያዕቆብ ፬፥፯-፲፩፥፲፬
-ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ። - ገላትያ ፭፥፲፭
SHARE SHARE SHARE
ለዚህ አስጨናቂ ዘመን የሚሆን አጭር ፀሎት የምትፈልጉ ክርስትያኖች👇👇
th-cam.com/video/2qkOnx7XvY4/w-d-xo.html
tebarek
I love You pastor, you are on of the best preachers ever
God bless you pastore
God bless you pastor Eyassu 🙏🙌👍👏🤝
Amen thank you for sharing this Life chaning teaching may God bless you paster
God bless you Pastor.
God bless u pastor Eyasu thank u for the powerful words of God
Yegzabeher sewe Egezabeher yebarekhe
❤❤❤❤❤❤
Tebareklin ❤️
Teberek pastor
Amen pastor geta yebarke
Well come wedajje👏👏
Anitehn timirith begugutih naw mitebikewu!!
Waw May God increase His blessings in you!!
U are so blessed
God bless you Bro ❤💐⚘🍁🙏🍁❤💐⚘
GOD bless you brother
Well come pastor geta zemene yebarekew
stay blessed
Egzabher dagimo dagagemo yibarekhi.
ለዚህ አስጨናቂ ዘመን የሚሆን አጭር ፀሎት የምትፈልጉ ክርስትያኖች👇👇👇
th-cam.com/video/2qkOnx7XvY4/w-d-xo.html
አምኔውድምግትይበርክ
1ኛ ነገሥት 1
1፤ ንጉሡ ዳዊትም ሸመገለ ዕድሜውም በዛ፤ ልብስም ደረቡለት፥ ነገር ግን አይሞቀውም ነበር። 2፤ ባሪያዎቹም፡- ለጌታችን ለንጉሡ ድንግል ትፈለጋለች፤ በንጉሡም ፊት ቆማ ታገልግለው፥ በጌታችንም በንጉሡ ብብት ተኝታ ታሙቀው፡ አሉት።
ለዚህ አስጨናቂ ዘመን የሚሆን አጭር ፀሎት የምትፈልጉ ክርስትያኖች👇👇👇
th-cam.com/video/2qkOnx7XvY4/w-d-xo.html
ፐስቴርየ ተበረክልኘ
God bless you pastor