🛑 የ271 ኦርቶዶክስ ግድያ ! ዛሬም አቡነ አብርሃም ደገሙት
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 17 ต.ค. 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc #fikereskemekaber
ቃለህይወት ያሰማልን ይቅር ባይ እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን እንደሰዉ ከባድ ነዉ ግን እንደ እግዚአብሔር ሁሉ ቀላል ነዉ
Egziabher yistelen wendmi enamesegnalen kale hiwot yasemalen ❤❤❤🎉🎉🎉
ለመምህራችን ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤
ሰላም ሰላም ሰላም እንኩዋን በደና መጣህ ወንደሜ እግዚአብሔር ይጠብክህ ቃለ ህይወት ያሰማልን ዉድ አባታችን በእድሜ በጤና ይጠብቀን ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏
5/3 ወንድማችን እግዚአብሔር ይስጥልን እናመሰግናለን ❤❤❤
ድንግል እናቴ እመብርሃን እመቤታችንን የዘቀዘቅሽ እግዚአብሔር ይይልሽ 😢😢😢😢 💚💛❤
Amen amen amen 🙏🙏🙏
አባ፡ ከ/ኪዳን፡ ለስጋም፡ ለነፍስም፡ ድንቅ፡ መምህር፡ ናቸውና፡ እንማር!
🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰amen kali hiwote yasemalen. 5/5
አራት መልሻለው እግዚአብሔር ይመስገን
አገራችንን፡ በዘርና፡ በኃይማኖት፡ ጀርባ፡ ሊከፍሉ፡ የተነሱ፡ አሉና፡ ንቁ፡ ወገኖቼ!!!
እግዚያብሔር ያስበን❤❤❤
በእውነቱ በጣም እናሳስናለን
እናንተ ጌታና መምህር ትሉኛላችሁ እንዲሁ ነኝና
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው።
❤❤❤❤ ተሙ በርታልንን
ጥቅም ስሌቄሬበት ይቀዴዳልን እግዝአቤሕር ይመልስሌት
፩ለ
፪መ
፫ለ
፬ሐ ለበረከት ነው ከናተ እማራለሁ
ወገኖቼ አባቶች ባለጌና ዋንጫ ድሮም ከወደ አፉ ይሰፋል ይሉ ነበር።ውድ ኦርቶዶክሳውያን ሳያድግ ለቀነጨረ ባዶ ጭንቅላት ይህን ያህል መነጋገር እውቅና መስጠት ያስፈልጋል?
4/5፡ አግኜቻለው፡ ጥያቄው፡ ድንቅ፡ ነው!
እንኳን በደህና መጣህ
god bless you
ሄደአይደል ከሄደደግሞ ቤተክርስቲያን መሳዳብአይችልም እንዳልክ የተባለውን ግለሰብ አስታግሱልን
5/3
በቁም ነገር ገዝታ ነው የመቤታችንን ቅድስት ድንግል ማሪያምን ምስል አትጠራጠሩ በጣም ትወዳታለች ማለት ነው።
Atizoachamilaki ale
ሰራፈትካለይክሰስ አንከስም
ጎበዝ በጣም ጥሩ ትምህርት ነው በርታ
_ስለጳጳሳት" ወደኋላ "ተመልሰህ በጥያቄመልክ አቅርብልን
እባካችሁ ክፉን በክፉ አትቃወሙ የሚለውን የእግዚአብሔር ን ቃል አንርሳ ስለዚህ ለምን ሁሉን ለእግዚአብሔር አንተውም
ያማል😢
4
የአምልኮ መልክ አላቸዉ ተብሎ ይታረምልኝ፡፡ ከይቅርታ ጋር
ለእንዳልክ ሰው አፋን ሲከፍት/ሲናገር/ ጭቅላቱ ይታያል።
ከ30፡ ዓመት፡ በፊት፡ እርሜን፡ አወጣሁ ለምን፡ ብትሉኝ፤ ቤ/ስትያን፡ ውስጥ፡ ከእግዚአብሔር፡ ቃል፡የበለጠ፡ ግሩፕ፥ የሰው፡ ሕግ፡ በልጧል! ስለዚህ፡ ለእኔ፡ ቤ/ያን፡ በአብ፥ በወልድ፥ በመንፈስ፡ ቅዱስ፡ የሚያምን፡ ሲሆን፤ ቃሉን፡ ሁሉ፡ እማራለሁ፡ አነባለሁ! እታዘዛለሁ!!!
እንዳልክ ብዙ ከመበከሉ በፊት በሄደበት ሁሉ መቀጥቀጥ ይገባዋል
አስቀድሜ በጽሑፌ ስህተት ፈጥሬ ከሆነ ይቅር በሉኝ፡፡
እኛ ኦርቶዳክሳዉያን እንደ መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትዕግስተኛ እና ዝምተኛ ሆነን ነገሮችን ማሳለፍ የኖርብናል፡፡ ለምን ብትሉ እርሱ ለስሙ እና ለእናቱ ቀናኢ በመሆኑ ለነገሮቻቸዉ መልሱ ካንተ ይሁን ነዉ ማለት ያለብን፡፡ የአምልኮት አላቸዉ ኃይሉን ግን ክደዋል አይደል የሚል ቃሉ፡፡ ነገር ግን የቤተክርስቲያናችንን አጥሯንየነኩ ጊዜ ግን ምላሻችን የከፋ መሆኑን ያዩታል ማለቴ ነዉ፡፡ ስለሆነም የነሱ አንደበት በመሽተቱና በመከርፋቱ እኛም እነሱን መምሰል የለብንም፡፡ከቻልን በህግ ብንጠቀም እላለሁ!!! ለሁላችን ማስተዋል ይሁንልን✿✿✿
እሱ በጣም ባለጌ ነዉ ገንዘብ ለማግኝት ብሎ ኢሉሚናት ነው እንኳን ይሄን አግኝቶ አንድ ስሞን ስልቭጅ እንኳ ሲስጡት እንደሚሆን ይቅር ይበለው
ሀ
መ
ለ
ሀ
ለ
መ
ለ
ለ