የሌተናንት ኮነሬል መንግስቱ ሀይለማሪያም ትዝታዎች yemengestu tezetawoch ከገነት አየለ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 7 ก.พ. 2025
- #amharicaudiobooks #habit #sucess #ኦሮሞ #oromo Ethiopian history and other educational contents. The channel is created mainly for Ethiopians and all of the contents are created in Amharic language.
Watch our recent videos- • Video
• Video
• Video
• Video
#Ethiopia #Amharic #AmharicAudioBooks #HistoryofEthiopia #AncientHistoryofEthiopia #DoctorAbiyAhemed #MedemerAudiobook #motivationalvideos #inspirationalvideosinAmharic #lifeEthiopia #PhilospophyEthiopia #EthiopiaPolitics #GoodbooksinAmharic #Amen #BooksAboutlife #Amharicbooks #Audiobooks #EthiopianBooks #sucess #habit
ስል ድርግ ብዙ ይነግርልን ❤❤❤ባካችሁ
ለምሳሌ ምን ምን?
ጀግኖች የኢትዮጵያ ልጆችን በመትረየስ ማስደብደብ ቀላል ነው፡፡ አንዲት ጥይት ለመጠጣት ግን ወንድነት ይጠይቃል!
እንኳን አልሞትክ፤ ላንተ ሞት ቅጣት አይደለም፤ እያንዳንዷ በህይወት የቆየህባት ቀን ግን የውርደት ቀን ናት፤ እያንዳንዷ ለሊት የሃፍረት ናት!
ይሄ ግን የትኛው መንግስቱ መፅሐፍ ነው?
ከዚያ ደግሞ ጄነራል ተፈሪ በንቲ 'ደመ ቀዝቃዛ ናቸው' በሚል ተስፋ ልትጋልባቸው ፈልግክ፤ እሳቸውንም ስም ሰጠህና አረድካቸው፡፡
አገሩን ማን ካደ? አንተ ወይስ እነሱ? 'የመጨረሻዋ ጥይት የኔን ግንባር ትመታለች' ትመታለች እያልክ እንዳልዘላበድክ ሚስትህና አንተ በአንድ ቀን ከአገር ወጥታችሁ ዝምባብዌ ገባችሁ፡፡
ከዚያም እነ ሃምሳ አለቃ ለገሰ አስፋውን እና መሰሎችህን የበላይ አዛዥ አድርገህ ድሃ በጭንቅ ወልዳ ያሳደገችውን ወጣት በለብለብ ስልጠና እየወሰድክ ማገድከው፡፡ ይህን ለማስቆም ነበር መፈንቅለ መንግስት የተሞከረው፡፡ አገር በመካድ ስትወነጅላቸው ትንሽ ለአፍህ ለከት የለህም፡፡
የለውጡን ሃዋርያ ኮሎኔል አጥናፉን ሳይቀር ስም እየለጠፍክ በቅጥር ነፍሰገዳዮችህ በላሃቸው፡፡
ሻለቃ ሆነህ አማን አንዶምን ያህል ለአፍሪካ የሚበቃ ጄነራል ልዘዝህ አልካቸው፤ እምቢ ሲሉህ በኤርትራዊነት ሰበብ ገደልካቸው፡፡
ጀግኖች የኢትዮጵያ ልጆችን በመትረየስ ማስደብደብ ቀላል ነው፡፡ አንዲት ጥይት ለመጠጣት ግን ወንድነት ይጠይቃል!