እግዚአብሔር ብቸኞችን ያስባል | መጋቢ ዶ/ር መዝገቡ | Pastor Dr. Mezgebu | EAG 6 kilo | 2025

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 5 ก.พ. 2025
  • ርዕስ፦ እግዚአብሔር ብቸኞችን ያስባል
    የእለቱ ሰባኪ፦ መጋቢ ዶ/ር መዝገቡ
    የመጽ.ቅ.ክ፦ ዘፍጥረት 2፡18 መዝሙር 68፡6 ማቴዎስ 28፡20
    “እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።”
    - ዘፍጥረት 2፥18
    “እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤት ያሳድራቸዋል፥ እስረኞችንም በኃይሉ ያወጣቸዋል፤ ዓመፀኞች ግን በምድረ በዳ ይኖራሉ።”
    - መዝሙር 68፥6
    “. . . እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
    - ማቴዎስ 28፥19-20
    እግዚአብሔር ሰዎች ብቻቸውን ይሆኑ ዘንድ ፈቃዱ ስላይደለ አብሮነቱን ያሳያል
    ሰው ብቻውን መኖር ስላማይችል አንዱ ለሌላው መቆም ይኖርበታል
    ከሰዎች ጋር ለመኖር ስሜቶቻችንን መግዛት ይኖርብናል
    እግዚአብሔር ይባርካችሁ

ความคิดเห็น •