እየከፋ የመጣው የወንጌል አገልጋዮች ኑፋቄ! Absolutely False Teaching / ያሬድ ጥላሁን

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 1 ก.พ. 2025

ความคิดเห็น • 243

  • @Yamitubehawassa1
    @Yamitubehawassa1 หลายเดือนก่อน +12

    እውነት እኔም ግራ ገብቶኝ ነበር እግዚአብሔር ይባርክህ ሚዲያ ላይ የሚሰማው ሰው አማኝም የማያምንም ስለሆነ በሚዲያ መልስ መስጠትህ በጣም ጥሩ ነው ።

  • @selassiemollatrinity2803
    @selassiemollatrinity2803 หลายเดือนก่อน +7

    አንተ ግን እግዚአብሔር በቃሉ ብርሃንና መገለጥ የሞለህ
    ለብዙዎች መንገድ ጠራጊ እና አቅጣጫ የሚታሳይ ድንቅ ሰው ነህ❤

  • @YosefTesfay
    @YosefTesfay หลายเดือนก่อน +11

    ምናልባት ያሬድ ጥላሁን፥ እንደ ያዕቆብ፥ ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው፤ ማለቱ ይሆን?
    ያዕቆብ 2:17-20
    " 17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
    18 ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
    19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
    20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን? "

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน +2

      እሺ ወንድሜ ያሬድ ምን ማለቱ እንደሆነ ራሱን መልስ መስጠት ያለበት እኛ ያቀርብነው ያለውን ነው። ( ያለው ደግሞ ደህንነት ሚረጋገጠው ድሃ በማብላት ነው) የኔ ደህንነት የተረጋገጠው ኢየሱስ ለ ሀጢአቴ ምቶ፡ለጽድቄ ደግሞ መነሳቱ ነው። ሌላው ያዕቆብ ምዕራፍ 2 ላይ ምን ማለት እንደሆነ ለመረዳት ቀጥሎ ያለው ቪዲዮ ተመለከተው እሱም ቢሆን ከደህንነት ጋራ አይያያዝም። ጸጋ ይብዛልህ

  • @iphonetastic648
    @iphonetastic648 หลายเดือนก่อน +4

    አሜን አሜን በኢየሱስ ስም ብዙ ፀጋ ብዙ ምህረት ብዙ ሠላም ይብዛልህ ወንድሜ ብሪዬ ዘመንህ ይባረክ አሜን🫱🏾‍🫲🏿🤲🏻🤲🏻🤲🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇❤❤❤❤❤❤

  • @gezahgn75
    @gezahgn75 หลายเดือนก่อน +4

    ተባረክ እንዲህ በድፍረት ወጥተህ ስህተትን በግልጥ ስለተቃወምክ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ!

  • @DinkZema-p2i
    @DinkZema-p2i หลายเดือนก่อน +14

    የስህተት ትምህርቶችን እንደዚህ ነቅሰሀ አዉጥተህ ማስተማርህ በጣም ቆንጆ ነዉ ; በርታ ወንድማችን ; ጌታ ይባርክህ

    • @NathnaelTamrat-p2v
      @NathnaelTamrat-p2v หลายเดือนก่อน

      የማደጋችን ምልክቱ መርጠን መብላታችን ነው!!!
      ተባረክ ወንድም

  • @Emuti-wj7wt
    @Emuti-wj7wt 9 วันที่ผ่านมา

    በፊት እንደሰማሁት የሁለቱን ሰዎች እንዴ ? ብዬ ጥያቄ ፈጥሮብኝ ነበር ለምን ? እንደ ቃሉ እንዳንወድቅ መጠንቀቅ ፣ በፀሎት መትጋትም ያስፈልገናል ስለሚል ። 2ኛቆሮ 10 ፦ 5 በበለጠ ቅዱስ ቃሉ እንደ ፋሽን አይቀያየርም ። ተባረክ!

  • @GenetYohannis
    @GenetYohannis หลายเดือนก่อน +2

    እግዚአብሔር ይባረክህ ፀጋዉን ያብዛልህ ❤❤❤

  • @samrawittadesse4728
    @samrawittadesse4728 หลายเดือนก่อน +1

    Wow 😳 I knew it in z first place but u really open my eye blessed 😮. betely halfway yalew neger😢 oh But remember Jesus says it is finished 😮😮😮

  • @selassiemollatrinity2803
    @selassiemollatrinity2803 หลายเดือนก่อน +5

    እውነት ለመናገር ያረድ ጥላሁን
    ብዙ የስህተት ትምህርት ማስተማር ከጀመረ ቆይቷል
    የእግዚአብሔርን ቃል በራሱ መተርጎም ጀምሯል 😭

  • @AbebeFrezghi
    @AbebeFrezghi หลายเดือนก่อน +2

    ወንድሜ ዘመነህ ይባረክ እንደዚህ አላስተዋልኩም ነበር

  • @Lily-bk9zw
    @Lily-bk9zw หลายเดือนก่อน +4

    እኛ ወንጌል አማኞች ጋር ግን የሆነ የገባ ከባድ ችግር አለ በየመድረኩ ነው እንዴ ትምሕርቱ ሚቀያየረው ስንል በየደቂቃው ሆኖ አረፈ እኔ ግን አሁን አሁን መንፈስ ቅዱስ አግዘኝ ቃልክን አስተምረኝ ማለቱ የተሻለ ነዉ❤

  • @nishanraday7062
    @nishanraday7062 29 วันที่ผ่านมา

    ወንድማችን ጌታ ይባርክህ ፀጋ ይብዛልህ!!❤

  • @tigi886
    @tigi886 หลายเดือนก่อน +16

    እኔ ግን ምን ሆኜ ነዉ? ይህንን ቃለ መጠይቅ ሙሉዉን ሰምቼዉ ነበር ግን እንደዚህ እንዳሁኑ አልበራልኝም 🤔መፅሀፍ ቅዱስን ከዘፍጥረት እስከ ራእይ ደጋግሜ ባነብም ለምን መረዳት አቃተኝ ግን? ምን እላለሁ እንግዲህ የቃሉን ፍቺ እንዳንተ ያብራልኝ🙏 በእምነት ፀድቄያለሁ አሜን🙏 በብዙ ተባረክ።

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน +4

      አሜን ለማወቅ ያለሽ ጉጉት እራሱ ብርሀን ነው ።መንፈስ ቅዱስ ውስጥሽ ነው ያበራልሻል ። ፀጋ ይብዛልሽ

    • @Ethiooromiya
      @Ethiooromiya หลายเดือนก่อน +2

      ምንም አልሆንሽም የያቆብን መፅሀፍ ብታነቢ ያሬድ የሚለው ይገባሻል ከስራ የተለየ እምነት የሞተ ነው የሚለው እውነት ነው።

    • @EndaleTeshome-m7q
      @EndaleTeshome-m7q หลายเดือนก่อน +1

      ​@@Ethiooromiyaእውነት ነው የዳነ ሰው መዳኑን በስራ ማሳየት አለበት ያዕቆብ ያንን ነው የሚናገረው እንጂ እየሱስ ጀምሮት አንተ በስራ ሰርተህ የምትጸድቀው ጽድቅ አብ አባት ፊት መርገም ሆኖ ነው ሚታየው ወዳጄ።አርፈህ የተሰራልህን አመስግነህ ዳን።

    • @scienerdy6276
      @scienerdy6276 หลายเดือนก่อน

      Phlip 2:12??

  • @fantahungudeta3339
    @fantahungudeta3339 14 วันที่ผ่านมา

    መዳናችን እርግጥ ነው በክርስቶስ በጸጋ እንደሆነ መጽሀፍ ቅዱስ ይናገራል ስራ ውን የምንሰራውም በጸጋ ነው ጸጋው የምንችለውን እንድንችል ያደርገናል ሆኖም እም ነህ መመላለስ እንዳለብህ ያስተምረናል እስከመጨረሻ የሚጸና ይድናል በዚህ መሰረት የስጋ ስራን እየገደልን በመንፈስ እያደግን ሁልግዜ ጌታን በመጠበቅ መኖር አለብን ስለዚህ በክርስቶስ ሁሉም ነገር በርሱ ይዋጣል

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  13 วันที่ผ่านมา

      @@fantahungudeta3339 በጸጋ ድነናል ካልን በኋላ እስከመጨረሻው የሚፀና ይድናል በሚል የመጀመሪያውን ማፍረስ ነው ።በጭራሽ አብረው ራሱ የሚሄዱ ነገሮች አይደሉ። ከሁለት አንዱን መምረጥ አለብን በጸጋ ነው የዳንው? ወይስ እስከመጨረሻው ስንፁና ነው የምንድነው ሁለቱም ግን ሊሆን አይችልም። በነገራችን ላይ እንደው አንተ ስላልከው ነው እንጂ ራሱ " እስከመጨረሻ የሚጸና እሱ ይድናል" የሚለው ጥቅስ የት ነው ያለው? ለነማንስ ነው የተጻፈው? ምንስ ማለት ነው? መጨረሻ ማለትስ ምን ማለት ነው? በቀጣዩ ትምህርቶች ይጠብቁን።

  • @maranatayalfal
    @maranatayalfal หลายเดือนก่อน +1

    በጌታችን በመዳኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ያገኘነው መዳን የሀጢያት ስርየት ቤዛነት ጽድቅ ቅድስና የዘላለም ሕይወት አግኝተናል ዩሐ 3 ፣ 16 እና 36
    ❤ ሮሜ 3፥ 24 እና 25 ❤ ኤፌ 2፥ 5-10 ❤1ኛቆሮ 6 ፥ 11 በጣም ብዙ ማስቀመጥ ይቻላል አሁን በውስጥ አስተማሪ ነን ባዬች የሚያነሱት ምንፍቅና ናቸውና መመዘን መመዘን ይኖርብናል ምንም ተነስቶ መዳናቹ ሙሉ አደለም የመስቀሉ ቤዛነት ሞት ትንሳኤ ሙሉ አደለም በሚል በተረገመ ወንጌል ነውና አትናወጡ በጌታ እስከ መጨረሻ እንፅና

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      እሰይ የአባቴ ብሩክ ጸጋ ይብዛልህ። ሰው በገዛ እጁ እራሱ ላይና ሀገር ላይ መርገም ይጎተታል ደሞ እኮ መልካም ስራ መልካም ስራ የሚሉ ሰዎችም ይሄ ነው ሚባል እንኳን መልካም ስራ ሰርተውም አይደለም እንደው ብቻ በሃገሪቱ ላይ የግብዝነት መንፈስ ድሩን ካደራ ዘመናት አልፈውታል። እንግዲህ አስተምሩ እንጂ አሳመኑ አልተባልንም🤷 ወንድሜ ጸጋ ይብዛልህ እግዚአብሔርን ጸጋ እንዳትጥል።

  • @meseretzerihun7168
    @meseretzerihun7168 หลายเดือนก่อน +1

    ወድሜ ጌታ ይባርክ ከጌታ የራቀ !︎!! ህዝብ ይሄንን ሊያውቅ አይችልም ስርየሰደደ የቃል እውቀት ቢኖረዉ ነዉ ትክለኛን ከዉሸተኛ መለየት የሚችለዉ የእዉነት መሰረት የለዉም እደዚህ ነቅሶ በማዉጣት ይገለጡ አባቴ ይባርክ !!!!!!

  • @tsheytakley5757
    @tsheytakley5757 หลายเดือนก่อน

    ጐይታ ይባርካ ፀጉኡ የብዛሐልካ 🎉🎉

  • @abebaseyiume8949
    @abebaseyiume8949 หลายเดือนก่อน +3

    ጌታ በነገር ሁሉ ማስተዋልን ይስጠን

  • @BeminetSolomne
    @BeminetSolomne หลายเดือนก่อน +4

    ወጋሁት። ተባረክ ወንድሜ...መንፈሳዊ ነገር እውቀት ሳይሆን መገለጥ ነው

  • @AyalkibetTamratGeleta9988-j9h
    @AyalkibetTamratGeleta9988-j9h หลายเดือนก่อน +2

    ሰሞኑን ጳውሎስ ፈቃዱን እና ያሬድ በጣም እየዘላብዱ ነው... አንተ ግን ጠፋተህ ነበር እንኳን ደና መጣህ ወንድማችን... አማኝ እንዲቀደስ ብለው በጣም ማኖ እየነኩ ነው

  • @SintayehuGetnet-i8o
    @SintayehuGetnet-i8o หลายเดือนก่อน +2

    ወንድሜ የያዕቆብን ክፍል ብታስተምረን በጌታ ይሄ መል ነው ቻሌንጅ ያደረገኝ ያንተን መረዳት ማወቅ እፈልጋለሁ።

  • @ኤሊም
    @ኤሊም หลายเดือนก่อน +2

    አይ የኔ ወንድም እኛ የወንጌል አማኞች እኮ የተጠራነው የልጁን መልክ እንድንመስል ነው የሚለውን ቃል እረስተነው በጌታ ፀድቄያለው ብለን ኑሮአችን ግን ከአህዛብ ያልተለየ የክርስቶስ መልክ የማይገለጥበት ሆኖአል ጳውሎስ እሰከምን ድረስ ጌታን ለመምሰል ሩጫውን እንደሮጠ መገንዘብ መልካም ነው የወንጌላዊ ያሬድ ቃለመጠይቅ ምንም ግራ አላጋባኝም መክንያቱም አስተምህሮቱን በደንብ ስለማውቅ ክርስትና እኮ በፍሬ የሚገለጥ ነው የያዕቆብን መልክት ማንበብ በቂ ነው በክርስቶስ ፀድቀናል ምንም ጥያቄ የለውም ክርስቶስ ግን በእኛ እንዴት ይገለጣል? እየተገለጠ ነው ወይ ? እንግዲህ እንደ ወንጌላዊ ያሬድ አይነት አገልጋዮች ይህን ካላስተማሩን ፍሬ ቢሶች ሆነን መቅረታችን ነው

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  29 วันที่ผ่านมา

      አሁን እኮ ትልቁ ችግር የማይገናኙና የማይደባለቁ ነገሮችን ማደባልቅ ነው።ሩጫ ከሆነ በመሮጫው ትራክ ላይ መሮጥ ነው ፥ መልካም ስራ ከሆነ መልካም ስራን መስራት ነው። የትኛው ወንጌል ነው ታዲያ ሩጫንና መልካም ስራን ከ ደህንነት ጋር የሚያገናኘው? የታወቁ ሰዎች ስላሉት እኮ ወንጌሉ አይቀየርም። ከተማው ላይም ሃጥያት ስለበዛ ወንጌሉ አይቀየረም። ምናልባትም የክርስቶስን ሙሉ የሆነውን ስራ እዚህ ግባ በማይባል በሰው ስራ መተካት ያስረግማል። በጣም የማዝነው የአለማችን ከግማሽ በላይ ህዝብ ገና አልዳነም ። የኛ ሃገር የታወቁ አገልጋዮች ግን መደሪያቸውን የሞላው በመከራ የዳነውን ሰው ስራ ካልሰራ እንዴት እንደሚጠፋ የሚል አስተምሮ መሆኑ ይገርመኛል። so sad ለፅድቅ የቆመ የሚመስል ግን እልም ያለ መንፈቅና።

  • @TesfayeBeyene-y5p
    @TesfayeBeyene-y5p 14 วันที่ผ่านมา

    በጣም አሪፍ ነው።ቀጥልበት!

  • @bibletruthreformed
    @bibletruthreformed หลายเดือนก่อน +1

    በጣም ጥሩ ግምገማ ነው። ስብከትና ሰባኪ እንደዚህ በደንብ መጣራት አለባቸው! ያሬድ ጥላሁን የተምታታ ወንጌል እየሰበከ ነው! መታረም አለበት! መጀመሪያውኑም ትክክለኛው ወንጌል አልገባውም ማለት ነው።

  • @AberaAyele-b3p
    @AberaAyele-b3p หลายเดือนก่อน +1

    ወንድሜ ፕሮግራምህን ድንገት ነው ያየሁት እግዚአብሄር ይባርክህ ሁሉን መመርመር እንዳለብን በማሳየትህ ተባረክ

  • @yetintukristina6002
    @yetintukristina6002 หลายเดือนก่อน +3

    ጌታ ይባርክህ ትክክል ብለሃል ያሬድ ተሳስቶዋል

  • @MeleseLeta-u8i
    @MeleseLeta-u8i หลายเดือนก่อน +2

    “በጸጋ ከሆነ ግን ከሥራ መሆኑ ቀርቶአል፤ ጸጋ ያለዚያ ጸጋ መሆኑ ቀርቶአል።”
    - ሮሜ 11፥6

  • @kassahunaemero4480
    @kassahunaemero4480 หลายเดือนก่อน +1

    ማቴዎስ 24:13፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  25 วันที่ผ่านมา

      ማቴዎስ 24 የሚያወራው በቤተክርስቲያን ኤጅ ውስጥ ስለሚሆን ነገር አይደለም እንደዚህ ያለ አውዳቸው የሚጠቀሱ በርካታ ጠቅሶችን በሚቀጥሉት ቪዲዮዎች ላይ እናያቸዋለን። You will be surprised!

  • @NathnaelTamrat-p2v
    @NathnaelTamrat-p2v หลายเดือนก่อน +1

    የማደጋችን ምልክቱ መርጠን መብላታችን ነው!!!
    ተባረክ ወንድም

  • @balagertube
    @balagertube หลายเดือนก่อน +4

    ጥሩ መረዳት ነው ። እግዚአብሔር። ይባርክህ። ከዚህ በፊት ስለ ዳንኤል 8 በምታብራራበት ቪዲዮ ስለመነጠቅ በተለይ ማቴዎስ 24 ላይ ያለውን አንዱ ይወሰዳል ሌላው ይቀራል። የሚለውን ከመነጠቅ ጋር አይያያዝም ብለሀል። በማስረጃ በታገዘ ሁኔታ በደንብ ብታስረዳን። ምክንያቱም ብዙ ቴዎሎጃውያን የወንጌል አማኞችን ጨምሮ የሚስማሙት ከመነጠቅ ጋር የተያያዘ እንደሆነ ነው። በመከራው ዘመን እንዴት ሊሆን ይችላል?

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน +7

      እሺ ስለ መጨረሻው ዘመን እያየን ስለሆነ በሚቀጥሉት ትምህርቶቻችን ላይ እንነካዋለን🙏 ጸጋ ይብዛላህ/ሽ

    • @BirukKassahun-ql3mr
      @BirukKassahun-ql3mr หลายเดือนก่อน

      Wendme be talaki tihtina sle slasie video sraln

  • @AsamenawBelete
    @AsamenawBelete หลายเดือนก่อน +1

    ዋው፡ወንድሜ፡ፀጋውን፡ያብዛልክ።

  • @Mountzion_inspirational
    @Mountzion_inspirational หลายเดือนก่อน +2

    So why Jesus said , Matthew 25:42-45 , for I was hungry and you gave Me no food; I was thirsty and you gave Me no drink; I was a stranger and you did not take Me in, naked and you did not clothe Me, sick and in prison and you did not visit Me. Have you seen Yared interview in light of this verse?

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      አሁን ስለጠቀስከው ክፍል ማቲዎስ 25 በዚሁ ቻናል ላይ በጎችና ፍየሎች በሚለው video ስለተብራራ እዛ ሄደህ ብትማረው ይሻላል። በእርግጠኝነት ተመለሰ አሁን የጻውን ኮሜንትህን ታጠፋዋለህ። ጸጋ ይብዛልህ

    • @GideyGido
      @GideyGido หลายเดือนก่อน

      Wondme yhe tyake legna bekrstos amnen ledanew sayhon bealem ftsame yalamenutn befrd ken yemiteyekut nw, egnama kezih behala wede fed ankerbm.

  • @abduabage
    @abduabage หลายเดือนก่อน +2

    “God’s plan for us is to receive the saving message of Christ’s coming, rejoice in the commands of His teachings, and revel in the Father’s love. This love continually transforms into Christian love for one another. As 1 John 3:18 reminds us, ‘Let us not love with words or speech but with actions and in truth.’

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      ጥሩ ነው መልካም ስራ ማድረግን ከድህነት ጋራ ካያያዝን ግን በእውነት አደጋ ላይ ነን Galatians 5 አማ - ገላትያ
      4: በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።

  • @NebiyuMagala
    @NebiyuMagala หลายเดือนก่อน +1

    ፀጋ ይብዛልህ ❤❤

  • @SAMUEL-fb8ff
    @SAMUEL-fb8ff หลายเดือนก่อน +5

    ወንጌላዊ ያሬድ ትክክል ነዉ በትክክል የተረዳሀዉ ኣይመስለኝም መጽደቅህ ካልተገለጠ ማመነህ በምን ይረጋገጣል ?

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      ትልቁ ችግር እኮ ይሄ ነው ማረጋገጥ የሚለው ቃል።ቆይ በማን ፊት ነው የምናረጋግጠው? በእግዚአብሄር ፊት ከሆነ እኛ ሳንሆን ያረጋገጥንለት ራሱ በመንፈስ ቅዱስ አትሞን መዳናችንን አረጋግጧልናል። በሰው ፊት ደግሞ ከሆነ ጽ በስራ እምነትን ማረጋገጥ አይቻልም ለምን ቢባል በተለይ ከጴንጤው ማህበረሰብ እጅግ በጣም የሚበልጡ በመልካም ስራ የሚተጉ ብዙ የተራዶ ድርጅቶች አሉ ስለዚህ ከእነሱ መሃል አንዱ ፓጋን መጥቶ ድኛለሁ ቢልህ መዳኑን አረጋገጥክለት ማለት ነው?

    • @eyobhabte7777
      @eyobhabte7777 29 วันที่ผ่านมา +2

      @TheWordwasGod1 የቱንም ያህል መልካም ስራ ብናደርግ በክርስቶስ ውስጥ ካልሆንን በቂ አይሆንም። በክርስቶስ ከሆንን ደግሞ እግ/ር ይመሰገን ዘንድ እምነታችን በመልካም ስራ መገለጡ ግድ ነው (ማቴ 5:16) ለመዳን አንሰራም ከዳን ግን በስራ መታየት አለበት። የተጋቡ ሀሳቦች ናቸው።

  • @MahiYeshua-g5d
    @MahiYeshua-g5d หลายเดือนก่อน +1

    እኔ የሆነ ግዜ ላይ ይሄን ቀንበር ተሸክሜ ነበር ጌታ ምስክሬ መንፈስ ቅዱስ ፈትቶኝ ነው።

  • @engidaworkmekuria7813
    @engidaworkmekuria7813 หลายเดือนก่อน

    ተባረክ! 100% ጸድቄአለሁ! የሶዶውን ት/ቱን ሰምቼው ልክ እንዳይደለ ለቅርብ ጓደኞቼ ነግሬአቸዋለሁ

  • @genetbiru760
    @genetbiru760 หลายเดือนก่อน +1

    እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ እውነትን በፍቅር መግለጥ መፅሀፍ ቅዱሳዊ እውነት ነው ። በትክክል መንፈስ ቅዱስ ገልፆልሀል ! ወንድሜ ! የድፍረት አስተምህሮአቸውን (ስብከታቸውን)ካልተቀበልክም ውስታጣቸው የሚቆጣውስ ነገር ሁኔታቸው ?!!
    ጌታ አብዝቶ ይባርክህ።🙏🙏🙏

  • @Azeb987
    @Azeb987 หลายเดือนก่อน +1

    ባእውነት ባጣም ያስፋራል!ብቻ እግዚአብሔር ይርዳን ላእምናታቺን ጥንቃቄ እናድርግ ዎንድሞቼ!ዎንድማቺን ታባራክ

  • @bemnetkebede1523
    @bemnetkebede1523 หลายเดือนก่อน +2

    በጣም የያሬድ ነገር ያሳሰባል😢😢

  • @Possibleyordanos
    @Possibleyordanos 14 วันที่ผ่านมา +1

    Bire OMG i fear now beka eskezare yesemahutn ye yared ye tsega sibketochun fallacy agegnehu am sorry to hear this egzabher bich yirdan

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  14 วันที่ผ่านมา

      ራሳቸው የቆሙበትና የሚያምኑትን ወንጌል እኮ ነው መልሰው የሚከዱት።በመንፈስ ጀምሮ በስጋ መጨረስ ማለት ይሄ ነው።

    • @Possibleyordanos
      @Possibleyordanos 13 วันที่ผ่านมา +1

      እኛ በፍጥረት አይሁድ ነን ኃጢአተኞችም የሆኑ አሕዛብ አይደለንም፤
      16 ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።
      17 ነገር ግን በክርስቶስ ልንጸድቅ የምንፈልግ ስንሆን ራሳችን ደግሞ ኃጢአተኞች ሆነን ከተገኘን፥ እንግዲያስ ክርስቶስ የኃጢአት አገልጋይ ነዋ? አይደለም።
      18 ያፈረስሁትን ይህን እንደ ገና የማንጽ ከሆንሁ ራሴ ሕግ ተላላፊ እንድሆን አስረዳለሁና። Galatians 2:15

  • @yonasbedilu
    @yonasbedilu หลายเดือนก่อน +9

    በወንጌል እውነት ቀልድ የለም ተባረክ ስልክህን ማግኘት እፈልጋለው እባክህ

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน +5

      ደስ ይለኛል ዮናስ አንተም በወንጌል እውነት ላይ ያለህን አቋም ሳላደንቅ አላልፍም ።ስልክህን በውስጥ መስመር ልትልክልኝ ብትችል። ጸጋ ይብዛልህ

  • @ashertilahun1306
    @ashertilahun1306 หลายเดือนก่อน

    መታረም ያለበት መሠረታዊ ስህተት ነው። ወንድማችን ጥሩ ስራ እየሰራህ ነው። አህታችንም ሂሷን ትቀበል ! ወንጌላውያን የትምህርት መለኪያ እኛ ነን የሚሉ የቆሙበት ወለል ይህን ይመስላል ????????

  • @venatlove71
    @venatlove71 หลายเดือนก่อน +1

    Tebarekelen, it's an amazing understanding

  • @fevengebremeskel6180
    @fevengebremeskel6180 หลายเดือนก่อน

    Thank u so so so much
    May God bless u 🙏

  • @AbrahamDesalegn-k9j
    @AbrahamDesalegn-k9j หลายเดือนก่อน

    በርታ ወንድሜ እንደዚህ አይነት የሀሰት አስተማሪዎች መጋልጥ አለባቸው ጌታ እየሱስ ይባርክህ

  • @Getasew597
    @Getasew597 หลายเดือนก่อน

    ትመቸኛለህ ጸጋው ይብዛልህ

  • @AbenezerAbdurahmana
    @AbenezerAbdurahmana หลายเดือนก่อน +1

    የስጋ ድካምንና እግዚአብሔርን መካድ ይለያያል ትልቁ ሐጢአት ከጸጋ ወድቆ ወደ ራስ ጽድቅና ትምክህት መመለስ ነው

  • @TsionEshetu-li6sb
    @TsionEshetu-li6sb หลายเดือนก่อน +1

    ፅድቃችን ለሰው ሲገለጥ በምንሰራው ነው ያለው በምድር ስንኖር ይህ ለሰው ነው እንጂ ለእግዚአብሔር አይደለም የተረዳኸው አይመስለኝኝ"" በምድር ሲገለጥ ማለቱ ነው" ተው ወንድሜ

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      አይ እንደሱ አይደለም ምናልባት እሱንም እኔንም በደንብ አልሰማሽንም ።እሱ ያላለውን አንቺ አትበይ። "መዳናችን የሚረጋገጠው ለደሃ ስንዘጥ ነው" እሱ ያላለውን በማለት የግድ አንቺ ማስተካከል የለብሽም ማስተካከል ካለበት እሱ ነው ማስተካከል ያለበት። ጸጋ ይብዛልሽ

    • @TsionEshetu-li6sb
      @TsionEshetu-li6sb หลายเดือนก่อน

      @@TheWordwasGod1 ይሁንልህ እኔ ሲያወራ የተረዳሁትን ነው የፃፍክት:: እሺ ፀጋ ይብዛልኝ 🙏

  • @elsaefrem3529
    @elsaefrem3529 หลายเดือนก่อน

    Tebarek qetlbet geta tsegawn yabzalh.

  • @eyobhabte7777
    @eyobhabte7777 29 วันที่ผ่านมา +2

    በኔ መረዳት የመተርጐም ግድፈት ነው እንጂ ያሬድ በስራ እንድናለን እያለ አይደለም። በሁለተኛው ክሊኘ ላይም አንድ አይነት ሀሳብ ነው ሚናገረው “ፀድቂያለው ብሎ መቀመጥ” ነው ያለው። I believe the gospel of Grace where you just believe in words but don’t “work out” your salvation has brought disgrace to the church especially in the western world where by people lived according to the flesh and didn’t follow in the footsteps of Jesus and trained them self to live in righteousness. መፀሀፍ ቅዱስ በተጠራንበት መጠራት እንድንመላለስ ያሳስበናል ስለዚህ የያሬድ ንግግር በያእቆብ መልእክት መነፅር ካየነው ትክክለኛ ቦታውን ይይዛል ብዬ አምናለው።
    ፀጋ ይብዛልህ!

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  28 วันที่ผ่านมา

      አሁን እኮ ትልቁ ችግር የማይገናኙና የማይደባለቁ ነገሮችን ማደባልቅ ነው።ሩጫ ከሆነ በመሮጫው ትራክ ላይ መሮጥ ነው ፥ መልካም ስራ ከሆነ መልካም ስራን መስራት ነው። የትኛው ወንጌል ነው ታዲያ ሩጫንና መልካም ስራን ከ ደህንነት ጋር የሚያገናኘው? የታወቁ ሰዎች ስላሉት እኮ ወንጌሉ አይቀየርም። ከተማው ላይም ሃጥያት ስለበዛ ወንጌሉ አይቀየረም። ምናልባትም የክርስቶስን ሙሉ የሆነውን ስራ እዚህ ግባ በማይባል በሰው ስራ መተካት ያስረግማል። በጣም የማዝነው የአለማችን ከግማሽ በላይ ህዝብ ገና አልዳነም ። የኛ ሃገር የታወቁ አገልጋዮች ግን መደሪያቸውን የሞላው በመከራ የዳነውን ሰው ስራ ካልሰራ እንዴት እንደሚጠፋ የሚል አስተምሮ መሆኑ ይገርመኛል። so sad ለፅድቅ የቆመ የሚመስል ግን እልም ያለ መንፈቅና።

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  28 วันที่ผ่านมา

      ጥሩ ነው ነገር ግን እሱ ያለውን ሳይሆን አንተ ቢልልህ የፈለከውን ነው ያልከው። አሁን አንተ ያልከውን ማለት ያለበት እሱ ነው ። "እንድ ሰው መዳኑ የሚረጋገጠው ደሃን ሲረዳ ነው" የሚለውን በኮሜንትህ ውስጥ ለምን መደበቅ ፈለክ? አየህ አማርኛ የማይገባን ይመስል አማርኛን በአማርኛ መተርጎም ሆነብህ ። ያውም የሌላ ሰው

  • @DagmawiDaniel-s1k
    @DagmawiDaniel-s1k 12 วันที่ผ่านมา

    አማኝ እዴት ነው የሚክደው?

  • @malimali1337
    @malimali1337 หลายเดือนก่อน +1

    Tebareklign wendime
    yihe yasazinal 😢

  • @Haset7866
    @Haset7866 หลายเดือนก่อน +1

    God bless you brother 🎉🎉

  • @JohnBlessedBlessed
    @JohnBlessedBlessed หลายเดือนก่อน

    U're soooooo blessed MN! Continue like this ❤

  • @dawitfassilministries
    @dawitfassilministries หลายเดือนก่อน

    ያሬድ ብልጣብልጥነት እየታየበት ነው፣ ከህግ ሰባኪዎች መከራን መቀበል አልፈለገም፣ ሳይነካ ሁሉንም አስደስቶ መኖርን ከመረጠ ቆይቷል

  • @dawitfisseha
    @dawitfisseha หลายเดือนก่อน

    ሰላም የያዕቆብን መልዕክት ማብራሪያ ከሮሜ , ከገላትያ እንዲሁም ከኤፌሶን እና መሰል መልዕክቶች ስለ በ እምነት / ፀጋ መዳን ከሚያወሩት መፅሀፍት ጋር እያነፃፀርክ ሰፋ ያለ ቪድዮ ሰርተህ ልቀቅልን ተባረክ

  • @yonibelachew3508
    @yonibelachew3508 หลายเดือนก่อน +1

    Wow amazing understanding ❤

  • @AbiyotGaber
    @AbiyotGaber หลายเดือนก่อน

    Romans 6 አማ - ሮሜ
    6: ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።
    7-8: ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን፤

  • @Eshetuportfolio
    @Eshetuportfolio หลายเดือนก่อน

    Thanks bro for your biblical Reflection

  • @mekdestafesedinige7836
    @mekdestafesedinige7836 หลายเดือนก่อน

    ወንድሜ አንድ አገልጋይ ስለ ምድር አለም ልዪነት ሲያስተምር በሁለቱ ልዪነቱን ከምፅአት ጌዜ መጥፋት ነገር አብራልኝ ከመፅሐፍ ቅድስ አንፃር

  • @ElyasEli-h9s
    @ElyasEli-h9s หลายเดือนก่อน +2

    Wendim ante erashi gin the whole bible yecherskew ayemslgnm 👇👇
    እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።"
    (የዮሐንስ ራእይ 2:10)

    • @ElyasEli-h9s
      @ElyasEli-h9s หลายเดือนก่อน

      " በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።"
      (የያዕቆብ መልእክት 1:12)

    • @ElyasEli-h9s
      @ElyasEli-h9s หลายเดือนก่อน +1

      Enzhi kalochi ke egna emtbkbn ngroch endalu ayenagrim blhi tasebalhi?

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      እሺ ወንድሜ በጣም ጥሩ ነው 66ኛው መጽሐፍ ላይ ሄደህ ራዕይ ስለተከስክ የጨረስከው መስሎህ ከሆነ 😂 ለማንኛውም ራስ የተጠቀሰው ጥቅስ የሚያወራው ስለ አክሊል ነው እንጂ ስለዘላለም ህይወት አይደለም።

    • @ElyasEli-h9s
      @ElyasEli-h9s หลายเดือนก่อน +1

      @@TheWordwasGod1 ha ye hiowt akile ena hiowt leyunet alachew eyalkgni nw

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  22 วันที่ผ่านมา

      አዎ አክሊልና የዘላለም ህይወት በጣም ይለያያል ጨርሶ አይገናኙም ውንድሜ ።አንደኛ ዮሐንስ ምዕራፍ አንድ ጀምሮ አንብብ የዘላለም ህይወት ራሱ ክርስቶስ ነው። አክሊል ደሞ ደሞዝ ነው በተለያዩ ትርጉሞች ላይ አንብባቸው።

  • @jakovmussie9505
    @jakovmussie9505 หลายเดือนก่อน

    ተባረክ❤❤❤❤

  • @Hiwot-vj1dw
    @Hiwot-vj1dw หลายเดือนก่อน

    You are right
    God bless 🎉you !!!

  • @daniKabo
    @daniKabo หลายเดือนก่อน +6

    ወንድሜ ወንጌላዊ ያሬድ ያስተላለፋቸው መልህክቶች ትንሽ አስደንግጦኛል ግን ወንድሜ አንተም መፅሀፍ ቅዱስን በጥልቀት ብትሞክር ጥሩ ነው ባለፈው ማሙሻን ስትወቅስ ሰምቼሀለው ለምሳሌ ዕብራውያን መልህክት ለዚህ ዘመን እንዳልተላለፈ አይነት አርገህ ነበር ያቀረብከው ግን የእያንዳንዱ የወንጌል መልህክት ጭብጥ መልህክት ወይም አንዃር መልህክት በማስተዋል ማየት ያስፈልጋል ሌላው
    1- ሀጢያትን መስራትን እና በሀጢያት መመላለስን ለይ
    2- መዳናችን 100% በፀጋ ነው ለመዳን የሚደረግ የሰው ተግባር ሁሉ ተቀባይነት የለውም ነገር ግን ክርስቶስ ዋጋ ከፍሎ መሰለኝ ያዳነን ጌታ ፅድቃችሁ ከፈሪሳውያን ፅድቅ ካልበለጠ መንግስተሰማይ አትገቡ ሲል ምን ማለቱ ይመስልሀል አማኝ የተሰጠውን ህይወት እንደቃሉ በመመላለስ መጠበቅ አለበት ንግግርህ ትንሽ ሀጢያትን የሚያበዘታታ ስለመሰለኝ ነው ከህይወት መዝገብ መሰረዝም እንዳለ ቃሉ ይናገራል በበልጥ ግን የዮሐንስ መልህክትን በጥልት አጥና ያው አንተም ሚድያ ላይ ስለሆንክ ግልገሎችና ጠቦቶች እንዳሉ እባክህ አትርሳ ከታቅ ፍቅር ጋር

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน +1

      መልክትህን አከብራለሁ ነገር ግን በዚች ትንሽ ፅሁፍ ውስጥ እንኳን በጣም ብዙ ነገር የተሳሳትክ ይመስለኛል እስቲ አንድ ሁለት ልበልህ ፥1. ሃጥያትን መስራትና መመላለስ በምትል አንድ ተራ አማርኛ ከሌሎች ሃጥያተኞች የተሻልክ አድርገህ ራስን መቁጠርህ ። 2 ጽድቃችሁ ከፈሪሳውያን ካልበለጠ ላልከው ክፍሉ የሚያወራው ስለ መልካም ስራ ሳይሆን ፈሪሳውያን ያሌላቸው በእግዚአብሔር ልጅ በማመኝ የሚገኝ ጽድቅ በሱ ጽድቅ ብለጧቸው ነው እያለ ያለው።3 ሌላው ሀጥያትን ሰዎች ሲያበረታቱህ ብቻ እንደምትሰራ አድርገህ ራስህን አትቁጠር እልይህ ላይ የተሸከምከው 70 ወይም 80 ኪሎ የሚመዘነው ስጋህ አበረታች አያስፈልገውም የስጋ ስራ የተገለጠ ስለሆነ ይልቅ በመንፈስ የሰውነትን ስራ ወደ መግደሉ ብትፈጥን ይሻላል ያለዚያ ከክርስቶስ ተለይተህ ከጸጋ ተወድቃለህ።ጸጋ ይብዛልህ

    • @AddisAbaba1_J
      @AddisAbaba1_J หลายเดือนก่อน

      ​@@TheWordwasGod111 እንግዲህ እንደዚያ እንደ አለመታዘዝ ምሳሌ ማንም እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ።
      ስለዚህ እዚጋ የእብራውያን ፀሀፊ እንዳንወድቅ እንትጋ ሲል ምን ማለቱ ነው ?

    • @ElyasEli-h9s
      @ElyasEli-h9s หลายเดือนก่อน

      ​@@TheWordwasGod1 melselet teykuhal eko liju

  • @HabtamuGetu-v7q
    @HabtamuGetu-v7q หลายเดือนก่อน

    ወንጌል ከግለሰብ ማንነት የራቀ እዉነት ነዉ።ሰባኪ ጢነኛ ትምህርት ከሌለዉ ልክ ልኩ ይነገራዎል !ወንጌል ና ወንጀል ለየቅል ነዉ።ተባርከሀል ወደፊት breather ❤

  • @endalekinfe3391
    @endalekinfe3391 หลายเดือนก่อน

    Good insight, you are really blessed!!

  • @AbiyotGaber
    @AbiyotGaber หลายเดือนก่อน

    John 8 አማ - ዮሐንስ
    11: እርስዋም፦ “ጌታ ሆይ፥ አንድ ስንኳ” አለች። ኢየሱስም፦ “እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ ከአሁንም ጀምሮ ደግመሽ ኃጢአት አትሥሪ፡” አላት

  • @ArsemaVlog
    @ArsemaVlog หลายเดือนก่อน

    ኧረ ለምልም እኔ ዉስጤ የሚለኝን እንድሰማ ሆኛለዉ 🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼

  • @barahadvert6265
    @barahadvert6265 หลายเดือนก่อน +1

    እግዚአብሔር። ይባርክህ

  • @Mubarek-u6i
    @Mubarek-u6i หลายเดือนก่อน

    ለወንጌል አማኞች ድጋሚ ክርስቶስ መሰበክ አለበት??? ግራ እየገበን ወዴት እየሄዱ ነው? ተባርከሃል ወንድሜ በርታ ፀጋ ይብዛልህ

  • @yetnayettesema
    @yetnayettesema หลายเดือนก่อน

    ትምህርቱ ከታች ወዳሉት ምዕመናን ብደርስ ብዬ ተመኘው!
    ግን ወንድሜ ታች ያሉ ምዕመና ዶክትሪን አይማሩም እኮ
    መፅሐፍ ቅዱስ እንዴት ማንበብ እንዳለባቸው እራሱ አያውቁም ይሄን ስልህ እኔም በአንድ ወቅት በእንዴዝህ አይነት ሁኔታ ውስጥ ስለነበርኩ ነው።
    ፈጣሪ ከአንተ ጋር ይሁን!! በርታልኝ🎉🎉🎉
    ቃሌህይወቱን ያሰማልን🙏🙏

  • @dagmawigebrewold7829
    @dagmawigebrewold7829 5 วันที่ผ่านมา

    እስኪ እነዚህን ጥያቄዎች በቅንነት መልስልኝ...
    1. ገላትያ ላይ የተፈጠረውን ነገር ጴጥሮስ የአስተምህሮ ስህተት ውስጥ ገብቶ እንደነበር አድርገህ መተርጎምህን ግን አስበህበት ነው? ሐዋርያቱን የአስተምህሮ ስህተት ውስጥ ሊገቡ ሊስቱ እንደሚችሉ እያሰብክ ትምህርታቸውን እና የጻፏቸውን መልዕክታት የማይሳሳቱ እስትንፋሰ መለኮት ናቸው ብለህ መጽሐፍ ቅዱስህ ውስጥ ማካተትህ አይጋጭብህም?
    2. ሓዋርያቱ ሌሎች የአስተምህሮ ስህተቶች ውስጥ ገብተው እንዳልሆነስ በምን እርግጠኛ ሆነህ ነው ክርስትያን የሆንከው? ምናልባት ዋና ዋና የቤተክርስትያን ጉባኤያት እና ውሳኔዎችንም የምትቀበል አይመስለኝም...
    3. የአስተምህሮ ስህተት ነው አይደለም ለማለት መለኪያው ምንድነው? ለኪውስ ማነው? ማንኛውም ሰው መጽሐፍ ቅዱስን ይዞ ኑፋቄ ነው አይደለም የሚል ብያኔ መስጠት ይችላል የምትለኝ ከሆነ፣ የማን የመጽሐፍ ቅዱስ አተረጓጎም ትክክል እንደሆነ በምን ይታወቃል ዳኛው ማነው?
    4. ይህ አስተማሪ የቱጋ ሳተ ብለህ እንዳሰብክ ግልጽ አይደለም፣ ያዕቆብ ስራ የሌለው እምነት የሞተ ነው አላለም ወይ? እሱም እያለ ያለው እውነተኛ እምነት መሆኑ የሚረጋገጠው በስራ ነው... አለዚያ አንድ ሰው አማኝ መሆኑ በምን ሊታወቅ ነው?
    5. ያላለውን እያስባልከው እንደሆነ ነው የተሰማኝ፣ "በእምነት ጸድቄያለው ማለት ኑፋቄ ነው" ብሏል ያልከው ልክ አይደለም... እሱ ያለው በእምነት ጸድቄያለው ብሎ መቀመጥ ወይም እምነትን በስራ አለመግለጥ ወይም የጽድቅ ፍሬ አለማሳየት ኑፋቄ ነው ከእምነት በኋላ ስራ ያስፈልጋል ነው፣ ታድያ ይሄ የቱጋ ነው መጽሐፍቅዱሳዊ ያልሆነው?

  • @woinemulugeta815
    @woinemulugeta815 หลายเดือนก่อน +1

    ስለዳንኩ ነው ድሆችን የምረዳው እንጂ ለመዳን አይደለም ይህ ትምህርት አጋንንታዊ ነው የደንንነታችን ማህተም ኢየሱስ ነው

  • @mael1884
    @mael1884 หลายเดือนก่อน +1

    What is faith without works??if we say we have faith, but no works who will believe that we have faith?my brother please understand.let us not be hiporctes.empty professions will not help us at all,we want to see the mighty hands of God our father

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      @@mael1884 እሺ ወንድሜ ስለ understand ልትመክረኝ ትሞክራለህ ጥሩ ነው ነገር ግን አንተ እራሱ እኔ ካወራሁበት አውድ ውጪ የሆነ ኮሜንት ነው የጻፍከው። ሲጀመር የዳነ ሰው መልካም ስራ መስራት የለበትም አላልኩም።ሲቀጥል ደግሞ እኔ አንድ ሰው ድኗል ብዬ ማረጋግጠው መልካም ስራ ሲሰራ አይቼ አይደለም ጫፋቸው ጋር የማትደርሳቸው ብዙ የማያምኑ የሚያምኑም ሰዎች ፥ድርጅቶች አንተ እንደገና ብታፈጠር አንተ የማትሰራውን መልካም ስራ እየሰሩ ስለሆነ። የመዳኔ ማረጋገጫው መልካም ስራ መስራቴ አይደለም። የመዳኔ ማረጋገጫው እየሱስ ክርስቶስ ለሃጥያቴ መሞቱ፥ ለጽድቄ ደግሞ መነሳቱ ፥ ስለ እኔ ቀዳሚ ሆኖ ወደ አብ መግባቱ ብቻ እና ብቻ ነው።!!!!!!!! ከዚህ የወጣ አስተሳሰብም ሆነ አስተምሮ ትክክለኛውን የማዳን ማረጋገጫ የክርስቶስን ስራ ያጣጣለ ግን ለጽድቅ የወገና የሚመስል የአጋንንት ትምህርት ነው።

  • @Sirgut-zg2pm
    @Sirgut-zg2pm หลายเดือนก่อน

    ወንድሜ ጌታ ይባርክ ሳይቃጠል በቅጠል በርታ ወዳጄ 😮

  • @yonastufa4894
    @yonastufa4894 หลายเดือนก่อน

    Welcome back bre❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉

  • @gmalmu650
    @gmalmu650 หลายเดือนก่อน +1

    በል ተወው 😂ታድያ ምኑን ወጣን ከድሮው ቢት እዝያው አንስነብትም ነበር የ ትወለድንበት ያደግንበት እንዲ ምን ነካን ጎበዝ..... ለድሃ በምናድርገው ንገር ብቻ ከሆን ጽድቅ መንግስት ስማያት ለመግባት first class የሃብታሞች ስለሆነ እኛ መናጢዎቹን ምን ይዋጠን???? ለማንኛውም ወንድም እንድን ስማ ብቻ ስይሆን እንድናዳመጥ ስለቀስቅስከን ተባርክልን እውቀት ይጨምርልህ አቦ 🙏

  • @iyasuhibebo1438
    @iyasuhibebo1438 หลายเดือนก่อน

    መዳናችን የሚረጋገጠዉ ድሆችን በመርዳት ነዉ❓❓❓

  • @demissiekebede22
    @demissiekebede22 หลายเดือนก่อน

    ወንማችን የኦርቶዶክስ መንፈስ እየጠለፋቸው ነው የኦርቶዶክስ በአላትን አብርው ነው የሚያከብሩት ወንድሜ በዚህ ምድር ገና ወንጌል አልተሰራም።

  • @TammyTammy-mt9wu
    @TammyTammy-mt9wu หลายเดือนก่อน

    በዑነት ዳሃ. እያየዉ ብልፍም ኢየሱስ አድኖይናል ዳሆች ማገስ ለላነዉ የዘላለም ይዎት ኢየሱስ ነዉ

  • @rapturinginternationalchur9698
    @rapturinginternationalchur9698 หลายเดือนก่อน

    ከቻልክ ስልክህን ላክልኝ ብዙ የሚስተካከል ጉዳይ አለ እናወራለን

  • @AkliluLemango
    @AkliluLemango หลายเดือนก่อน

    ወንድማችን ምንም አልገበኝም ደህንነት ይጠፍልነው ወይም አይጠፍም ነው ምትለኝ / ልጠፍም ለይጠፍም ይችላል ነው እያልከኝ ያለው ?

    • @AddisAbaba1_J
      @AddisAbaba1_J หลายเดือนก่อน

      11 እንግዲህ እንደዚያ እንደ አለመታዘዝ ምሳሌ ማንም እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ።
      ባንታዘዝ ጌታ ካንድም ሁለት ጊዜ በንሰሀ እንድንመለስ በመንፈስ ቅዱስ አየወቀሰን እኛ ግን ልባችንን ብናደነድን ከጌታ የተቀበልነውን ህይወት ብንጥል ምንም እንኩዋን ከግብፅ ምድር በእግዚአብሔር ታላቅ ክንድ ከባርነት ወተው ግን ልባቸውን እልከኛ እንዳደረጉት እና በአመፅ እንዳስቸገሩት እስራኤላውያን እግዚአብሔርም ወደ እረፍቴ አይገቡም እንዳላቸው ሰዎች ድነታችንን እናጣለን

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      የዳነ አማኝ ደህንነቱን ሊያጣባቸው የሚችልባቸው ሁለት መንገዶችን ወደ ዘጠነኛው ደቂቃ አካባቢ በደንብ አብራርቻዋለሁ ቪዳዮውን ሙሉውን መስማት አለብህ በቪዲዮ አቅርቤ እንደገና በቲክስት ማብራራት ይከብዳል please

    • @babut4059
      @babut4059 หลายเดือนก่อน

      You did well in general, but even you, you missed it when you said there are only two ways one can lose his salvation which is not true. I thought you meant it sarcastically but now you confirmed your error brother. The bible doesn't teach anywhere one loses his salvation in any way. That's where you err. Even you have to be corrected t​@@TheWordwasGod1

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      ወንድሜ የመቶ 20 ሚሊዮን ህዝብን ፍላጎት ማሟላት አይቻልም። በተቻለ መጠን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የዘላለም ህይወት የማይጠፋባቸውን ምክንያቶች ከእግዚአብሔር ቃል አንፃር አስተምሬያለሁ።እንደው መጥፋትም ካለ በህግ ስራ መጽደቅ የሚፈልግ ሰው ከክርስቶስ ተለይቶ ከጸጋ ወድንቋል ስለሚል ከክርስቶስ የተለየ እና ከጸጋ የወደቀ ደግሞ ስለማይድን ከዛም አንፃር ያሉ ጥቅሶችን እየጠቀስኩ እንደ እግዚአብሄር ቃል አስረዳሁ ። እንግዲህ ሦስተኛ ኦፕሽን ካለ መንፈስ ቅዱስ ይግለጥልህ አስተምህሩ እንጂ አሳምኑ ስላልተባልን የቻለውን አስተምረናል።

    • @babut4059
      @babut4059 หลายเดือนก่อน

      @TheWordwasGod1 all I was trying to tell you is, you are in the right direction but still you are lacking. If you teach, you should teach the whole counsel of God. I am not talking about the third option, there's only one option which is to believe in Jesus name, that's it. No more. Read John 6: 28 & 29 and Acts 16:30-31 ( in both cases people asked what shall we do, he told them to BELIEVE). Justification is instantaneous, no more and no less. There's no going back and bringing an opening but only on these two conditions one can lose his/her salvation. The Bible doesn't teach that, and you are wrong there. I would like you to correct your error. In general, you understood the Gospel, but you still lack. Once you really understand this, you will be even more liberated. God bless you brother

  • @bereketroba8503
    @bereketroba8503 หลายเดือนก่อน +1

    እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ!

  • @halemtessema9256
    @halemtessema9256 หลายเดือนก่อน +1

    በግልፅ አደባባይ የተነገሩ የተሳሳቱ ትምህርቶች መስተካከል ያለባቸው፤ በእርግጥ በአደባባይና በግልፅ ነው። አለዚያ የሰሙት እንዴት እርማቱ ሊደርሳቸው ይችላል። እውነተኛ እምነት ፍሬ አለው፣ አለዚያማ ያዕቆብ እንዳለው የሞተ እምነት ነው። እምነት ፍሬ አለው፣ በስራ የሚገለጥ። ቸርነት አንዱ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ነው። ፍሬ የሌለው እምነት የለም።
    አንዳንዶቹን ቀጥታ መጠየቅ (interview ማድረግ) የምትችሉ ቢሆን ለሁሉም መልካም ይሆናል።

  • @natnaelmebrahtu360
    @natnaelmebrahtu360 หลายเดือนก่อน +1

    God bless You dear brother.

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      Thank you kindly more Grace

  • @kukulu99
    @kukulu99 หลายเดือนก่อน +1

    ወንድማችን እርቆ እንዳይሄድ ፀልዮለት

  • @SuperTokichaw
    @SuperTokichaw หลายเดือนก่อน +1

    ገብቶኛል ...መድረኩን ተኩላዎች ተቀብለዉታል😢

  • @isaacgoa8523
    @isaacgoa8523 หลายเดือนก่อน

    ጌታ ኢየሱስ ይገስጸው ያሬድ ጥላሁንን የልዩ ወንጌ ሰባኪ ሆነዋል ማለት ነው።

  • @MahiYeshua-g5d
    @MahiYeshua-g5d หลายเดือนก่อน +1

    የሚገርመኝ ስራ ስራ የሚሉት ዲያሪ አላቸው ወይ የሰሩትን ያልሰሩትን የሚመዘግቡበት🤔🤔 ይሄ እኮ ቀንበር ነው በጌታ ስም

  • @YosephKefelegn-f7r
    @YosephKefelegn-f7r หลายเดือนก่อน

    ወንድም ያሬድ የእርዳታ ድርጅት ከፍቶ ይሆን ?
    ከከፈተ ገንዘብ አስፈልጎታል ማለት ነው ያለ ስራው ገብቶ ገንዘብን የመፈለግ ጥማት ውስጥ ከገባ ፍላጎቱ እውቀቱን እየተጋፋው መሆን አለበት ያለ ምክንያት እማ በዚህን ያክል ወንድም ያሬድ ሊምታታበት አይችልም ነበር

  • @frehiwotteshome1333
    @frehiwotteshome1333 หลายเดือนก่อน +1

    What type of confusing things our action is reflection of our Identity in crist but nothing by it self we loved by him and loved others by his love but the person with out chirist teaching have no God .Ritousnous is our chirist not our work I don't understand what trying to say?

  • @AkliluLemango
    @AkliluLemango หลายเดือนก่อน

    ክርስቶስን በትክክል አምኖ ድኖ ከዚያም ደግሞ ክዶ መጥፍት አለ ወይ? ክዶ መጥፍት አለ ምትለኝ ከሆነ ከመንፍስ ቅዱስ ተወልዶ ተመልሶ አለመወለድም አለ እያልከኝ ያለው::

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      እሺ ለነገሩ የካዱትን የሚለው እኔ ሳልሆን ዕብራውያን 6 ነው ። እኔም በኖርማል አይምሮ ሳስበው ክርስቶስን አምኖ ያንኑ ያመነበትን እምነት የሚክድ አለ ብዬ አላምንም። ነገር ግን ይሄ ነገር Specifically ለእብራውያን የተጻፈው ክይሁዲነት ወደ ክርስትና ከመጡ በኋላ በብዙ መከራና ስደት ምክንያት ወደ ኋላ የመመለስ ( የተመለሱ ወይም የካዱትን ስለሚል) የተመለሱ አሉ ማለት ነው። እነሱ ደግሞ ተመለሱ ማለት የእግዚአብሔርን ልጅ ወደ መርገጥ፥የተቀደሱበትንም የኪዳኑን ደም እንደ እርኩስ ነገር ወደ መቁጠር፥ የወለዳቸውን መንፈስ ቅዱስንም ማክፋፋት ( reject ) ማድረግ፥በክርስቶስ ደም ፈንታ ቀድሞ ወደነበረው ወደ እንስሳቶች ደም ስለሚሄዱ ነው። ይህ ደግሞ ክህደት ነው ስለዚህ አይድኑም ማለት ነው እንደ ክፍሉ አባባል።

  • @propheticvoice7660
    @propheticvoice7660 หลายเดือนก่อน

    ሰው ኃጢያት እያደረገ ኖሮ ቢሞት አይጠፋም ?? እንዲህ ከሆነ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ ማለት ነው። ኢየሱስ የሞተው ለኃጢያት ነው ኢየሱስ የሞተው እኛ በእርሱ ጽድቅን እንድናደርግ እንጂ ኃጢያትን እንድናደርግ አይደለም።
    📖 “ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።” - 1ኛ ዮሐንስ 3፥9

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      ሰው ኃጢአትን እያደረገ ኖሮ ቢሞት ስትል ይሄንን ኮሜንት እየፃፈ ያለው ሰው ሰው ሳይሆን መላክ የጻፈልኝ ነው ሚመስለው። የጠቀስከውን ጥቅስ literally እንደተጻፈው ከሆነ የምትረዳው እንግዳውስ ትላንትና ኀጢአትን ሰርተሃል? መቼም ግብዝ ካልሆንክ አዎ ነው መልሰህ። ደሞ እስተንፋስህ እስከምትወጣ ድረስ ሃጥያት ትሰራለህ ። ስለዚህ በቃ ከእግዚአብሄር አልተወለድክም ማለት ነው።

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  หลายเดือนก่อน

      አይ በዚህም የማትስማማ ከሆነ እንግዲያውስ እንደነዚህ አይነት ጥቅሶችን ቁጭ ብለህ ምን ማለት እንደሆነ እንዴት እንደሚፈቱ ማጥናት አለብህ።

  • @caleba.5075
    @caleba.5075 23 วันที่ผ่านมา

    Bire, I think you have misunderstood Yared. He has not said that our works to the poor justify us but they reveal the genuine of our faith. Our Lord in the sermon on the mount told us that we will know true disciples and true teachers by their fruit in Matthew 7. Furthermore, Christ told us that the final judgement will be connected to how we treat the poor in Matthew 25:31-46. This is what James means by faith without works is dead. As evangelicals we believe that Genuine faith = Salvation + Works. We reject Genuine faith + Works = Salvation because it insinuates that Christ’s work was not enough. A really saved people will live differently, them living differently is a byproduct of being saved not the requirement for being saved. If you aren’t changed, you should question the genuine nature of your faith. Blessings.

    • @TheWordwasGod1
      @TheWordwasGod1  20 วันที่ผ่านมา +1

      @@caleba.5075 በጣም አመሰግናለሁ ወንድሜ አሁን እኮ ይሄን ሁሉ ያልከው ጥሩ ነው ለደህንነት የሚሆነውን እምነት ከስራ መለየትህ መልካም ነው። ስራን ከደህንነት ጋራ ማገናኘት መርገምን ያመጣል።መልካም ስራ ለመስራት ማንም አልከለከለንም የተፈጠርነውም እግዚአብሔር ያዘጋጀውን መልካሙን ስራ ለማድረግ ነው።አሁን ግን አንተ ተንትነህ ያስቀመጥከውን አንተ ነህ እንጂ እኮ ያልከው እሱ እኮ አላለውም። ወይም አንተ ያልከው እሱ እንዲልልህ የፈለግከውን ነው። አንተ በሱ መልኩ ከተረዳኽው መብትህ ነው እኔ ግን በሱ መልኩ አልተረዳሁትም ምክንያቱም እኛ ጆሮአችን የሚሰማው ሰው ሊል የፈለገውን ሳይሆን ያለውን ነው። እና እንዲህ ማለቴ አይደለም እንዲህ ማለቴ ነው ብሎ ትምህርቱን ማስተካከል ያለበት ደሞ እሱ መሰለኝ። ለማንኛውም አመሰግናለሁ።

  • @mahedernn7782
    @mahedernn7782 หลายเดือนก่อน

    በርታልኝ ተባረክ:: This is complete false teaching.

  • @sarasareeta6264
    @sarasareeta6264 หลายเดือนก่อน +1

    Geta hoye😢😢😢kabada naw barta wadem

  • @Sool-yq4us
    @Sool-yq4us หลายเดือนก่อน +2

    አንተ ብሩክ ሰው❤️👌

  • @Deborah0629
    @Deborah0629 หลายเดือนก่อน +1

    ዋው ብሬ ብሩክ ነህ እንደዚህ ከእውነት ጋ ለመቆም ጌታ እረዳህ